Mittimma media

Mittimma media Politics

የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ እራሱን አጠፋ ****የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉነህ ተክሉ እራሱን ማጥፋቱ ተነገሯል።የማለዳ ምንጮች ከስፍራው እንደነገ...
24/07/2025

የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ እራሱን አጠፋ
****
የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉነህ ተክሉ እራሱን ማጥፋቱ ተነገሯል።

የማለዳ ምንጮች ከስፍራው እንደነገሩን የጽ/ቤቱ ኃላፊ በዞን ደረጃ ከተካሄደው ግምገማ መድረክ በኃላ ራሱን አጥፍቶ መገኘቱ ታውቋል።

አቶ ሙሉነህ ተክሉ የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ ከመሆናቸው በፊት የአለታ ጩኮ ከተማ ከንቲባ እንደነበር የማለዳ ምንጮች ገልጸዋል።

 #ተፈረደባቸው❗️የእግር ኳስ ተጫዋች በነበረው አለልኝ አዘነ ግድያ የተከሰሱት ባለቤቱና የባለቤቱ እህት ባል የ16 እና 15  ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው።በአለልኝ አዘነ ጉዳይ የመጨረሻ ...
22/07/2025

#ተፈረደባቸው❗️

የእግር ኳስ ተጫዋች በነበረው አለልኝ አዘነ ግድያ የተከሰሱት ባለቤቱና የባለቤቱ እህት ባል የ16 እና 15 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው።

በአለልኝ አዘነ ጉዳይ የመጨረሻ ፍርድ ለመስጠት ዛሬ የተሰየመዉ የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተከሳሽ የአለልኝ ባለቤት አደይ ጌታቸዉና በእህቷ ባል ላይ የ16 እና 15 ዓመት ፅኑ እስራት ፈርዶባቸዋል።

ፍርድ ቤቱ ይህንን ዉሳኔ ያስተላለፈው መጋቢት 17/2016 ዓ/ም በተጋቡ በ15ኛ ቀን አለልኝ አዘነን ባለቤቱና የባለቤቱ እህት ባል መግደላቸውን በሰዉና በሰነድ ማስረጃዎች ካረጋገጠ በኋላ ነው።

ዘገባው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው።
Highlight

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ያፀደቀውን ሹመት እንዴት ገመገማችሁ❓
16/07/2025

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ያፀደቀውን ሹመት እንዴት ገመገማችሁ❓

 ❗️ወልቂጤ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በፌዴረሽኑ ለደረሰበት በደል ቅረታውን አስገባ ።Highlight Mittimma media
04/07/2025

❗️

ወልቂጤ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በፌዴረሽኑ ለደረሰበት በደል ቅረታውን አስገባ ።

Highlight
Mittimma media

 ❗️ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች ማህበር በቀጣይ የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚጠራ አስታወቀ። ****በደጋፊ ማህበሩ በኩል እንደተገለጸው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ክለባችን ላይ ወስኗ...
03/07/2025

❗️

ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች ማህበር በቀጣይ የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚጠራ አስታወቀ።
****
በደጋፊ ማህበሩ በኩል እንደተገለጸው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ክለባችን ላይ ወስኗል ያለውን “አስነዋሪ ውሳኔ” ለመቀልበስ የክለቡ ቦርድ፥ ጽህፈት ቤቱ እና የደጋፊዎች ማህበር አስቸኳይ ኮሚቴ በማዋቀር ጉዳዩን ወደሚመለከተው አካል በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ አሳውቋል።

ደጋፊዎቹ በፌደሬሽኑ ውሳኔ እጅግ ማዘናቸውን የገለጸው ማህበሩ፤ ደጋፊዎች የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን በመጠቀም ተቃውሞአቸውን እንያሰሙ እንድቀጥሉ አሳስቦ ኮሚቴው ሰለማዊ ሰልፍ የሚካሄድበትን ቀን ቆርጦ በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ይፋ አድርጓል።

Mittimma media

የተኛው ጎሳ ነው "ጎሰኞች"  በማለት የተሳደብከው በፍጥነት የተሳደብከውን ጎሳ ጠቅሰይ ይቅርታ ጠይቅ❗️HighlightMittimma media
27/06/2025

የተኛው ጎሳ ነው "ጎሰኞች" በማለት የተሳደብከው በፍጥነት የተሳደብከውን ጎሳ ጠቅሰይ ይቅርታ ጠይቅ❗️

Highlight
Mittimma media

ዳኛ ታርኩ ርቅዋ በአቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ትዕዛዝ የታሰረ ቢሆንም እስካሁን አልተፈታም።Highlight
26/06/2025

ዳኛ ታርኩ ርቅዋ በአቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ትዕዛዝ የታሰረ ቢሆንም እስካሁን አልተፈታም።

Highlight

 ❗️
26/06/2025

❗️

 ❗️Mittimma media
24/06/2025

❗️

Mittimma media

 ❗️Mittimma media Highlight
23/06/2025

❗️

Mittimma media
Highlight

  ❗️አርቲስት ኢትዮጵያ በቀለች ከመንግሥት ጋ የነበራትን አለመግባባት በድረድር ከፈታች በኃላ በ50ሺ ብር ዋስትና እንድትወጣ የሀዋሳ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወሰነ።Mittimma media...
23/06/2025

❗️

አርቲስት ኢትዮጵያ በቀለች ከመንግሥት ጋ የነበራትን አለመግባባት በድረድር ከፈታች በኃላ በ50ሺ ብር ዋስትና እንድትወጣ የሀዋሳ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወሰነ።

Mittimma media
Highlight

 ❗️**********************************************************************************የሲዳማ ክልል ፍትህ ቢሮ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ የተቃወመው...
20/06/2025

❗️

**********************************************************************************

የሲዳማ ክልል ፍትህ ቢሮ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ የተቃወመው በጉዳዩ ላይ ባወጣው መግለጫ የክስ ክርክሩን እንደሚያስቀጥል አሳውቀዋል።

የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ማቶ ማሩ በቢሮው ማህበራዊ ገጹ በኩል ባሰራጩት ቪድዮ እንዳስታወቀው የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ተገቢ አለመሆኑን በመጠቆም በቀጣይነት የክስ ክርክሩን እንደማያስቀጥል ተናግሯል።
እኛም ደግሞ ክሱ ይቀጥላል ወይም አይቀጥልም የሚለውን ተከታትለን ለሕዝብ እናቀርብላችኋለን።

Address

Awassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mittimma media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share