
16/09/2025
❗️
የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በኮንትሮባንድ ንግድ እና በተለያዩ ህገወጥ ተግባራት ተገምግሞ የመዋቅር ለውጥ መደረጉ የቅርብ ጊዜ ክስተት መሆኑ ይታወቃል ፤ ይህን ለውጥ መላው የሲዳማ ሕዝብ የደገፈው ቢሆንም አሁንም ከዚህ በፊት በኮንትሮባንድ ንግድ የራሳቸውን መስመር የዘረጉ ስግብግብ ባለሀብቶች ኮሚሽነሩ ለህገወጥ ስራቸው እንዲተባበራቸው እየጠየቁ እያስጨነቁት ይገኛል።
በዚህ ድርጊት ላይ በመሳተፍ ኮሚሽነር ተስፋዬን እያስጨነቁ ያሉ ባለሀብቶችን መረጃዎችን አጠናክረን በዝርዝር እንመለሳለን ።
!