Mittimma media

Mittimma media Politics

 ❗️የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በኮንትሮባንድ ንግድ እና በተለያዩ ህገወጥ ተግባራት ተገምግሞ የመዋቅር ለውጥ መደረጉ የቅርብ ጊዜ ክስተት መሆኑ ይታወቃል ፤ ይህን ለውጥ መላው የሲዳ...
16/09/2025

❗️

የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በኮንትሮባንድ ንግድ እና በተለያዩ ህገወጥ ተግባራት ተገምግሞ የመዋቅር ለውጥ መደረጉ የቅርብ ጊዜ ክስተት መሆኑ ይታወቃል ፤ ይህን ለውጥ መላው የሲዳማ ሕዝብ የደገፈው ቢሆንም አሁንም ከዚህ በፊት በኮንትሮባንድ ንግድ የራሳቸውን መስመር የዘረጉ ስግብግብ ባለሀብቶች ኮሚሽነሩ ለህገወጥ ስራቸው እንዲተባበራቸው እየጠየቁ እያስጨነቁት ይገኛል።
በዚህ ድርጊት ላይ በመሳተፍ ኮሚሽነር ተስፋዬን እያስጨነቁ ያሉ ባለሀብቶችን መረጃዎችን አጠናክረን በዝርዝር እንመለሳለን ።

!

የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ከኃላፊነታቸው ታገዱ****የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሸን ኮሚሽነር እና የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የቦርድ አባል አቶ ፍሬው አሬራ ከኃላፊነት መታገዳቸ...
21/08/2025

የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ከኃላፊነታቸው ታገዱ
****
የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሸን ኮሚሽነር እና የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የቦርድ አባል አቶ ፍሬው አሬራ ከኃላፊነት መታገዳቸውን ተነግሯል።

ግለሰቡ ከኃላፊነታቸው የታገዱት የክልሉ መንግስት አመራሮች የስልጠና ማጠቃለያ መድረክ ላይ ተገምግሞ ሲሆን አቶ ፍሬው አሬራ በሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ በተጫዋቾች ዝውውር ላይ ባለው ሙስና ወንጀል ተጠርጥረው መታገዳቸውን መድረኩን የተሳተፉ አንድ የክልሉ አመራር ለማለዳ ሚዲያ አሳውቀዋል።

የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የቦርድ አመራሮች እና የክለቡ ኃላፊዎች በክለቡ ሙስና ቅሌት ሰበብ ምርመራ እየተደረገ እንደሆነ በመድረኩ የተነሳ ሲሆን ምርመራው ሲጠናቀቅ ክለቡን ለውድቀት የዳረጉ አካላት እንደሚጠየቁ አቋም መያዙ ተጠቅሷል።

Highlight
Mittimma media

ስራ ላይ ናቹ❓በዚህ ተጫዋች ስንት አገኘይ❓Highlight
13/08/2025

ስራ ላይ ናቹ❓

በዚህ ተጫዋች ስንት አገኘይ❓

Highlight

 ❗️አቶ ደጄኔ ማርቆስ በተጫዋቾች ዝውውር ወቅት ከቀድሞ አሰልጣኝ ሞርኖ ጋር በማበር ህጉ በማይፈቅደው መንገድ ተጫዋቾችን እንደ ደላላ በመሆን አዘዋውረዋል ፤ በዚህ ስራውም ብዙ ሀብት አፍርተ...
10/08/2025

❗️

አቶ ደጄኔ ማርቆስ በተጫዋቾች ዝውውር ወቅት ከቀድሞ አሰልጣኝ ሞርኖ ጋር በማበር ህጉ በማይፈቅደው መንገድ ተጫዋቾችን እንደ ደላላ በመሆን አዘዋውረዋል ፤ በዚህ ስራውም ብዙ ሀብት አፍርተዋል።
አቶ ደጀኔ ማርቆስ በዚህ ብቻ አላበቃም በወቅቱ ከሲዳማ ቡና እግር ኳስ ደጋፊዎች አባላት ዘንድ አንዳንድ ሰዎች ድርጊቱን ያወገዙ ቢሆንም አቶ ደጀኔ እና አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ግለሰቦችን በማሰር እና በማሳደድ ፀጥ ማስበል ችሎዋል ለምሳሌ ወጣት ምስጋና ዳሳ አንዱ ነው ።
አቶ ፍሬው አሬራ በሰዓቱ የክለቡ ፕረዚዳንት ከስልጣናቸው ተነስተው ስለነበረ የፕሬዚዳንቱን ቦታ በውክልና እሱ ይመራ ነበር ይሁን እንጂ ለዉክልና የተሰጠውን ስልጣን በመጠቀም የፋይናንስ ህግ በመጣስ በደላላ በኩል የመጡ ተጫዎቾችን ይዞ በመሄድ ከፌዴሬሽኑ ጋር ተፈራርመዋል ።
አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ለክለቡ ዉርደት የመጀመሪያው ተጠያቂ ስሆን ከላይ በመሆን በጉልበት ይህንን ህገ ስራ በማስተባበር የድርሻውን ተወጥተዋል።

Mittimma media
Highlight

የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ እራሱን አጠፋ ****የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉነህ ተክሉ እራሱን ማጥፋቱ ተነገሯል።የማለዳ ምንጮች ከስፍራው እንደነገ...
24/07/2025

የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ እራሱን አጠፋ
****
የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉነህ ተክሉ እራሱን ማጥፋቱ ተነገሯል።

የማለዳ ምንጮች ከስፍራው እንደነገሩን የጽ/ቤቱ ኃላፊ በዞን ደረጃ ከተካሄደው ግምገማ መድረክ በኃላ ራሱን አጥፍቶ መገኘቱ ታውቋል።

አቶ ሙሉነህ ተክሉ የደቡባዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ ከመሆናቸው በፊት የአለታ ጩኮ ከተማ ከንቲባ እንደነበር የማለዳ ምንጮች ገልጸዋል።

 #ተፈረደባቸው❗️የእግር ኳስ ተጫዋች በነበረው አለልኝ አዘነ ግድያ የተከሰሱት ባለቤቱና የባለቤቱ እህት ባል የ16 እና 15  ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው።በአለልኝ አዘነ ጉዳይ የመጨረሻ ...
22/07/2025

#ተፈረደባቸው❗️

የእግር ኳስ ተጫዋች በነበረው አለልኝ አዘነ ግድያ የተከሰሱት ባለቤቱና የባለቤቱ እህት ባል የ16 እና 15 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው።

በአለልኝ አዘነ ጉዳይ የመጨረሻ ፍርድ ለመስጠት ዛሬ የተሰየመዉ የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተከሳሽ የአለልኝ ባለቤት አደይ ጌታቸዉና በእህቷ ባል ላይ የ16 እና 15 ዓመት ፅኑ እስራት ፈርዶባቸዋል።

ፍርድ ቤቱ ይህንን ዉሳኔ ያስተላለፈው መጋቢት 17/2016 ዓ/ም በተጋቡ በ15ኛ ቀን አለልኝ አዘነን ባለቤቱና የባለቤቱ እህት ባል መግደላቸውን በሰዉና በሰነድ ማስረጃዎች ካረጋገጠ በኋላ ነው።

ዘገባው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው።
Highlight

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ያፀደቀውን ሹመት እንዴት ገመገማችሁ❓
16/07/2025

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ያፀደቀውን ሹመት እንዴት ገመገማችሁ❓

 ❗️ወልቂጤ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በፌዴረሽኑ ለደረሰበት በደል ቅረታውን አስገባ ።Highlight Mittimma media
04/07/2025

❗️

ወልቂጤ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በፌዴረሽኑ ለደረሰበት በደል ቅረታውን አስገባ ።

Highlight
Mittimma media

 ❗️ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች ማህበር በቀጣይ የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚጠራ አስታወቀ። ****በደጋፊ ማህበሩ በኩል እንደተገለጸው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ክለባችን ላይ ወስኗ...
03/07/2025

❗️

ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ደጋፊዎች ማህበር በቀጣይ የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚጠራ አስታወቀ።
****
በደጋፊ ማህበሩ በኩል እንደተገለጸው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ክለባችን ላይ ወስኗል ያለውን “አስነዋሪ ውሳኔ” ለመቀልበስ የክለቡ ቦርድ፥ ጽህፈት ቤቱ እና የደጋፊዎች ማህበር አስቸኳይ ኮሚቴ በማዋቀር ጉዳዩን ወደሚመለከተው አካል በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ አሳውቋል።

ደጋፊዎቹ በፌደሬሽኑ ውሳኔ እጅግ ማዘናቸውን የገለጸው ማህበሩ፤ ደጋፊዎች የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን በመጠቀም ተቃውሞአቸውን እንያሰሙ እንድቀጥሉ አሳስቦ ኮሚቴው ሰለማዊ ሰልፍ የሚካሄድበትን ቀን ቆርጦ በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ይፋ አድርጓል።

Mittimma media

የተኛው ጎሳ ነው "ጎሰኞች"  በማለት የተሳደብከው በፍጥነት የተሳደብከውን ጎሳ ጠቅሰይ ይቅርታ ጠይቅ❗️HighlightMittimma media
27/06/2025

የተኛው ጎሳ ነው "ጎሰኞች" በማለት የተሳደብከው በፍጥነት የተሳደብከውን ጎሳ ጠቅሰይ ይቅርታ ጠይቅ❗️

Highlight
Mittimma media

ዳኛ ታርኩ ርቅዋ በአቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ትዕዛዝ የታሰረ ቢሆንም እስካሁን አልተፈታም።Highlight
26/06/2025

ዳኛ ታርኩ ርቅዋ በአቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ትዕዛዝ የታሰረ ቢሆንም እስካሁን አልተፈታም።

Highlight

 ❗️
26/06/2025

❗️

Address

Awassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mittimma media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share