10/09/2025
በሲዳማ ታሪክ ዕውቁ አርቲስታችን ዶ/ር አዱኛ ከአንጋፋ አርቲስቶች የተሳተፉበት ሚካኤል በላይነህ እና ሄለን በርሄ ድንቅ ኮንሰርት በመስቀል አደባባይ ቅዳሜ መስከርም 3 የሀዋሳ ነዋሪዎች በአጠቃላይ እንዳትቀሩ ጋብዘናል መቅረት አይቻልም!!
ትኬቱን በቴሌ 200 ብር ብቻ ነው በቴሌ ብር ወይም የኮንሰርቱ ቀን በር ላይ ይሸጣል ሁላችንም በመገኘት ከአንጋፋው አርቲስታችን ጎን እንቆማለን!!