DNN Ethiopia

DNN Ethiopia ይኸ መድረክ አጫጭር ዜናዎችና መረጃዎች፣ የግል ትዝብቶች፣ እይታዎች እና የወደድኳቸው ሀሳቦች የሚፃፍበት ፤ የሚጋራበት ግላዊ ገፅ ነው።

    ያልመከነ ተተኳሽ ፈንድቶ የሦሥት ህፃናት ህይወት ማለፉ ተገልጿል።ሦሥቱ ወንድሟሟች ናቸው ነው የተባለው። ታዲያ አደጋው የተከሰተው ባለፈው ሀሞሌ 18ቀን 2017 ዓ.ም በትግራይ ሰሜናዊ ...
28/07/2025

ያልመከነ ተተኳሽ ፈንድቶ የሦሥት ህፃናት ህይወት ማለፉ ተገልጿል።

ሦሥቱ ወንድሟሟች ናቸው ነው የተባለው።

ታዲያ አደጋው የተከሰተው ባለፈው ሀሞሌ 18ቀን 2017 ዓ.ም በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን ታሕታይ ቆራሮ ወረዳ ልዩ ስሙ ዓዲ መናብር መኾኑን የዘገበው ቲክቫህ ኢትዮጵ ነው።

ህፃናቱ ለጨዋታ በተንቀሳቀሱበት መንደራቸው አጠገብ የሚገኘው ጫካ ውስጥ የወደቀ ሹል ድምቡልቡል ብረት ያገኛሉ።

የልጅ ነገር ሆኖባቸው ብረቱ በደንጋይ እየቀጠቀጡ ሳጫወቱ ፈንድቶባቸው ወድያውኑ ህይወታቸው አልፈዋል።

በትግራዩ ጦርነት ምክንያት በየቦታው ያሉ ያልመከኑ ተተኳሾት በሰውና እንስሳት ከፍተኛ ጉዳት ማድረስ ቀጥሏል።

ዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በትግራይ የተለያዪ ወረዳዎች የሚገኙ ያልመከኑ ተተኳሾች በማስወገድ ሰብአዊ ኃላፊነታቸው በመወጣት ላይ ቢገኙም ጦርነቱ ከተካሄደበት የቦታ የቆዳ ስፋት አንፃር በቂ እንዳልሆነ ይገለፃል።

ስድስት ጋዜጠኞች በዋጅራት ከተማ መታሰራቸውን ጋዜጠኞች አጋለጡ።እነዚህ 6 ጋዜጠኞች ትላንት ከመቀሌ ተነስተው ዛሬ በመኮኒ የሚካሄደውን ተቃውሞ ሰልፍ ለመዘገብ እየተጓዙ ባለበት ወቅት ዋጅራት ...
28/07/2025

ስድስት ጋዜጠኞች በዋጅራት ከተማ መታሰራቸውን ጋዜጠኞች አጋለጡ።

እነዚህ 6 ጋዜጠኞች ትላንት ከመቀሌ ተነስተው ዛሬ በመኮኒ የሚካሄደውን ተቃውሞ ሰልፍ ለመዘገብ እየተጓዙ ባለበት ወቅት ዋጅራት ላይ በቁጥጥር ስር ውለው እስር ቤት መግባታቸው ታውቋል።

የታሰሩትም የቲቢኤስ ቴሌቪዥንና የቲፒኤም ሚዲያ አባላት ናቸው ተብሏል፡፡

ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በቲዲኤፍ አርሚ 44 ዋና አዛዥ ትእዛዝ ሲሆን ያለምንም ጥያቄ የፀጥታ ሀይሎች ይዘዋቸው እስር ቤት እንዳስገቧቸው ነው የተገለፀው።

ጋዜጠኞቹ በሙሉ አስፈላጊው የሚዲያ ፈቃድ እንዳላቸው የሚገልፀው ጋዜጠኛ ህሉፍ ካህሳይ የተባለው ሌላ ጋዜጠኛ ባሰፈረው ሀሳብ ‹‹ይህ በጋዜጠኞች ላይ ብቻ ሳይሆን በህዝብ የማወቅ መብት ላይ የተፈፀመ ጥቃት ነው›› ብሏል፡፡

“ጋዜጠኞችን በወታደራዊ ሀይል ማፈን በምንም መልኩ ተቀባይነት የሌለው ነው” ብሎአል።

በትግራይ ክልል ጋዜጠኝነት እንደወንጀል እየተቆጠረ ነው›› በማለትም አስረድቷል፡፡

27/07/2025

“ከሞትኩበት ያነሳኝን አምላኬን ከእንግዲህ ዘፍኜ አላሳዝነውም”

18/07/2025

Short killed me-

15/07/2025
የሪያል ማድርዱ እንግልዛዊው ኮከብ ጁድ ቤሊንግሀም ለወራት ከሜዳ ይርቃል እንግሊዛዊው የሎስ ብላንኮዎቹ የመሐል ሜዳ ኪከብ ተጨዋች ጁድ ቤሊንግሀም ዛሬ የትከሻ ቀዶ ጥገና ሊያደርግ መሆኑ ተገል...
15/07/2025

የሪያል ማድርዱ እንግልዛዊው ኮከብ ጁድ ቤሊንግሀም ለወራት ከሜዳ ይርቃል

እንግሊዛዊው የሎስ ብላንኮዎቹ የመሐል ሜዳ ኪከብ ተጨዋች ጁድ ቤሊንግሀም ዛሬ የትከሻ ቀዶ ጥገና ሊያደርግ መሆኑ ተገልጿል።

ጁድ ቤሊንግሀም የትከሻ ቀዶ ጥገናውን ከአለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር በኋላ እንደሚያደርግ መነገሩ ይታወሳል።

ጁድ ቤሊንግሀም የትከሻ ቀዶ ጥገናውን ካደረገ በኋላ ከአስር እስከ አስራ ሁለት ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ ነው የተነገረው።

በመኾኑም የ22ዓመቱ አማካይ ጁድ ቤሊንግሀም በሚቀጥለው ጥቅምት ወር ወደ ሜዳ ይመለሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።

15/07/2025

“አብዛኛው ፖለቲከኛ ሌባ፣ አጭበርባሪ በህዝብ ስም የሚነግድ ነው” ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

6 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም የሚመዝን ህጻን በሲዳማ ክልል ተወለደ።በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን በአርቤጎና ወረዳ የሚገኘውን ያዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሐምሌ 6 ቀን 2017 ዓ.ም የ32 ዓመት እናት...
15/07/2025

6 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም የሚመዝን ህጻን በሲዳማ ክልል ተወለደ።

በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን በአርቤጎና ወረዳ የሚገኘውን ያዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሐምሌ 6 ቀን 2017 ዓ.ም የ32 ዓመት እናት 6 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም ሴት ህጻን በሰላም መገላገሏን አስታወቀ።

በአሁኑ ሰዓት እናትም ልጅም በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛሉ" ሲል ቲክባኸ አኢትዮጵያ ዘግቧል።

14/07/2025
28/11/2024

Address

Awassa

Telephone

+251913381675

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when DNN Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to DNN Ethiopia:

Share