Fano ለኣማራ

Fano ለኣማራ እኔም ፋኖ ነኝ

አቤት የጃውሳ ጉድአስረስ ማረ የውባንተ አባተ ባለቤት ላይ የግድያ ዛቻ እያደረሰ ነው!ዉባነተ አባተ የተባለ የጃውሳ አመራር በመከላከያ ሰራዊቱ በተወሰደበት እርምጃ መሸኘቱ የሚታወቅ ሲሆን ዉባ...
08/01/2025

አቤት የጃውሳ ጉድ
አስረስ ማረ የውባንተ አባተ ባለቤት ላይ የግድያ ዛቻ እያደረሰ ነው!

ዉባነተ አባተ የተባለ የጃውሳ አመራር በመከላከያ ሰራዊቱ በተወሰደበት እርምጃ መሸኘቱ የሚታወቅ ሲሆን ዉባንተ ከመገደሉ በፊት ከዘመነ ካሴ እና ከአስረስ ማረ ጋር ለግድያ ሲፈላለግ እንደነበር በየጊዜው ከቡድኑ አፈትልኮ የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ዘመነ እና አስረስ በውባንተ መገደል ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የደስታ ስሜት ሲያንፀባርቁ እንደነበረም የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።

እነዚህ ዉባንተን ለመግደል ብዙ ሲያሴሩ የቆዩት የቡድኑ አመራሮች ሰሞኑን የዉባንተን ባለቤት ሊገድሏት እየተንቀሳቀሱ እንደሆነም የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ምክንያታቸውም የዉባንተ አባተ ባለቤት አስረስ እና ዘመነ ልጆቼን የማሳድግበትን መኪና አዘርፈውኛል በማለት ለሃብታሙ አያሌው መረጃ በመስጠቷ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። ከዚህም የተነሳ አስረስ ሃብታሙ መረጃውን ሚዲያ ላይ የሚያውለው ከሆነ እንገድልሻለን በማለት የዉባንተን ባለቤት እያስፈራራት እንደሆነ ምንጮቻችን ያደረሱን መረጃዎች ያመላክታሉ።

“በነአስረስ ማረ የፋኖ ትግል ተጠልፏል” ማንችሎት እሱባለውየጎጃም ፋኖ ከግለሰቦች ፍላጎት ሊላቀቅ ይገባል በማለት ዘመነን እና በዙሪያው ያሉትን ታጣቂዎችን ያስቆጣው ማንችሎት ሰሞኑን በተደጋግ...
08/01/2025

“በነአስረስ ማረ የፋኖ ትግል ተጠልፏል” ማንችሎት እሱባለው

የጎጃም ፋኖ ከግለሰቦች ፍላጎት ሊላቀቅ ይገባል በማለት ዘመነን እና በዙሪያው ያሉትን ታጣቂዎችን ያስቆጣው ማንችሎት ሰሞኑን በተደጋግሚ ከጎጃሙ ጃውሳ መለያየቱን የሚያሳብቅ ንግግር ሲያደርግ ተደምጧል። እስስት የሚል ቅፅል ስም ከነአስረስ የተሰጠው ማንችሎት አስረስ እና ዘመነን ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ ሲያብጥለጥል እየተስተዋለ ያለ ሲሆን የጎጃም ፋኖ የዘመነ እና የውስን ሰዎች የግል ንብረት አይደለም በሚል ሃሳብ ዙሪያ ያስተላለፈው መልዕክትም አስረስን ክፉኛ አስቆጥቷል። ሌላው ማንችሎት ከማስረሻ ሰጤ ጋር በድብቅ ይገናኛል በሚል ዘመነ እና አሽከሮቹ ማንችሎትን በጥርጣሬ መመልከት ከጀመሩም የቆዩ ሲሆን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ የማንችሎትን ስም ማጠልሸትን እንደተያያዙም የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ማንችሎትም እንደሁልጊዜው ሰሞኑን ከተወሰኑ ታጣቂዎች ጋር ባደረገው ሚስጥራዊ ስብሰባ በነአስረስ ማረ ምክንያት የፋኖ ትግል ተጠልፏል በማለት መናገሩ የተሰማ ሲሆን ይህም በማንችሎት እና በነአስረስ መካከል የተፈጠረው ግጭት ከቁጥጥር ውጭ መሆኑን በግልፅ ያመላክታል።

እነሱ በንፁሃን ደም መኪና ይገዛሉ!የጃውሳ አመራሮች በአማራ ህዝብ ስም የግል ጥቅማቸውን እያሳዳዱ ነው የምንለውም ለዚህ ነው!ሰሞኑን በነዘመነ ካሴ እና በዉባንተ አባተ ባለቤት መካከል ከፍተኛ...
08/01/2025

እነሱ በንፁሃን ደም መኪና ይገዛሉ!
የጃውሳ አመራሮች በአማራ ህዝብ ስም የግል ጥቅማቸውን እያሳዳዱ ነው የምንለውም ለዚህ ነው!

ሰሞኑን በነዘመነ ካሴ እና በዉባንተ አባተ ባለቤት መካከል ከፍተኛ የሆነ ግጭት ተቀስቅሷል። የግጭቱ መነሻም አስረስ እና ዘመነ የዉባንተ አባተን መኪና በሃይል ዘርፈው ደብቀውታል የሚል ነው። ጉዳዩ በሚዲያ እንዲወጣ እና የጃውሳ አመራሮች የግል ፍላጎታቸውን እንደሚያሳድዱ እንዳይታወቅ እነዘመነ በዉባንተ ባለቤት ላይ በተደጋጋሚ ጊዜ ዛቻ ሲያደርሱ የቆዩ ቢሆንም የዉባንተ ባለቤት ከርሃብ ሞት ይሻለኛል በማለት መረጃውን ለነሃብታሙ አያሌው አሳልፋ ሰጥታለች። ዋናው ቁም ነገሩ የዉባንተ አባተ መኪና በዘመነ ካሴ ቡድን መዘረፉ ሳይሆን ሁሉም የጃውሳ አመራር በአማራ ህዝብ ስም እየማለ በሚያገኘው ገንዘብ የግል ፍላጎቱን እንደሚያሟላ መታወቁ ነው። ከሳምንት በፊት አስካለ ደምሌ ዘመነ ሆነ አስረስ ዓላማቸው የዘር ሃረጋቸውን ሳይቀር በኢኮኖሚ ማበልፀግ ነው ብላ የተናገረችው እዉነት መሆኑን በዉባንተ ባለቤት እና በእነዚህ ታጣቂዎች መካከል የሚስተዋለው ውጥረት በቂ ማሳያ ነው።

የጃውሳ አመራር ዓላማው ከርሱን መሙላት ነው! ይኼው ነው እዉነታው!

“ድርሳን ብርሃኔ እና ያበደ ውሻ አንድ ናቸው” ፋንታሁን ሙሃባውኮሎኔል ፋንታሁን ሙሃባው እና ማስረሻ ሰጤ ሊሰቀሉ ይገባል በማለት ድርሳን ብርሃኔ ከስሩ ላደራጀው ገዳይ ስኳድ ያስተላለፈው የድ...
08/01/2025

“ድርሳን ብርሃኔ እና ያበደ ውሻ አንድ ናቸው” ፋንታሁን ሙሃባው

ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሃባው እና ማስረሻ ሰጤ ሊሰቀሉ ይገባል በማለት ድርሳን ብርሃኔ ከስሩ ላደራጀው ገዳይ ስኳድ ያስተላለፈው የድምፅ መልዕክት ቅጂ ሚዲያ ላይ መውጣቱን በማስመለከት ከሚመራቸው ታጣቂዎች ጋር ውይይት ያደረገው ፋንታሁን ከዚህ በኋላ ድርሳን ብርሃኔን ለአፍታ አልታገሰውም ሲል ተደምጧል። አክሎም ድርሳን እና ያበደ ውሻ አንድ ስለሆኑ ድርሳን ሌሎችን ሳይበክል ቆርጠን መጣል አለብን ብሏል። በወሎ የሚንቀሳቀሰው የጃውሳ ክንፍ በአንድ በኩል በፋንታሁን እና በምሬ ወዳጆ መካከል በተፈጠረ ሽኩቻ ምክንያት እየተናጠ የሚገኝ ስሆን በሌላ በኩል ደግሞ በፋንታሁን እና በድርሳን መካከል በተፈጠረ ግጭት ግራ ተጋብቷል። ከዚህም ውጭ ምሬ እና ድርሳንም ለግድያ ይፈላለጋሉ።

በአጠቃላይ የጃውሳ ችግር ተወሳስቦ ሁሉም የቡድኑ አመራር እርስ በርሱ በጥርጣሬ ይተያያል!

“የዉባንተ አባተ ባለቤት ጉዳዩን  ወደሚዲያ ካመጣችው እንደፋታለን” አስረስ ማረሰሞኑን የውባንተ አባተ መኪና በነዘመነ ቡድን መዘረፉ በጎንደር እና በጎጃሙ ጃውሳ መካከል የነበረው ጎጠኝነት  ...
08/01/2025

“የዉባንተ አባተ ባለቤት ጉዳዩን ወደሚዲያ ካመጣችው እንደፋታለን” አስረስ ማረ

ሰሞኑን የውባንተ አባተ መኪና በነዘመነ ቡድን መዘረፉ በጎንደር እና በጎጃሙ ጃውሳ መካከል የነበረው ጎጠኝነት እንዲያይል ያደረገ ሲሆን የጎንደሩ ጃውሳ መሪዎች ከዚህ በኋ ከነዘመነ ጋር በሰማይ በምድርም አንገናኝም የሚል የተቃውሞ መግለጫ ለማውጣት ዳር ዳር ማለት ጀምረዋል፡፡ የነዘመነ ቡድንም የዉባንተ ባለቤት ጉዳዩን ወደሚዲያ ካመጣችው መኪናውን ሳይሆን ህይወቷንም ጭምር ታጣለች የሚል አቋም ማረመድ ጀምሯል። ቃል በቃልም አስረስ የዉባንተ ባለቤት መኪናዬ ተዘረፈ ብላ ሚዲያ ላይ ከወጣች እንደፋታለን ሲል ተደምጧል።

አስካለ ደምሌ የጎጃም ፋኖ አመራሮችን ጉድ አፈረጠረጠችው! የዘመነ ካሴ ልሳን ሆና የሰነበተችው አስካለ ደምሌ የዘመነን እና አጠቃላይ የፋኖ አማራሮችን የውስጥ ሚስጥር ይፋ ያደረገች ሲሆን የታ...
27/12/2024

አስካለ ደምሌ የጎጃም ፋኖ አመራሮችን ጉድ አፈረጠረጠችው!

የዘመነ ካሴ ልሳን ሆና የሰነበተችው አስካለ ደምሌ የዘመነን እና አጠቃላይ የፋኖ አማራሮችን የውስጥ ሚስጥር ይፋ ያደረገች ሲሆን የታጣቂ ቡድኑ አመራር ከግል ጥቅሙ ውጭ ምንም የማይታየው እው*ር መሆኑን ቃል በቃል ተናግራለች። ታጣቂው በብዛት በቡድኑ ተስፋ እንደቆረጠ የምትናገረው አስካለ በጎጃም የሚስተዋለው ሁሉ ተስፋ የሚያስቆርጥ መሆኑን እምባ እየተናነቃት ትናገራለች። አስካለ ዘመነ እና በዙሪያው የተሰበሰቡ የቡድኑ አመራሮች የዘር ሃረጋቸው ስይቀር በኢኮኖሚ እንዲበለፅግ በማድረግ ለአማራ ህዝብ ሸክም ሆነዋል ስትልም ተናግራለች።

========== ልዩ መረጃ  ===========የቆየ ሞላን ለመምታት አስረስ የገዳይ ስኳድ ማደራጀት ጀምሯል! የቆየ ሞላ የአገው ሸንጎ ያደራጃል በሚል በነዘመነ ትዕዛዝ ታግቶ ከረዥም ጊዜ ቆ...
27/12/2024

========== ልዩ መረጃ ===========
የቆየ ሞላን ለመምታት አስረስ የገዳይ ስኳድ ማደራጀት ጀምሯል!

የቆየ ሞላ የአገው ሸንጎ ያደራጃል በሚል በነዘመነ ትዕዛዝ ታግቶ ከረዥም ጊዜ ቆይታ በኋላ መለቀቁ ይታወቃል። ሆኖም የቆየ መለቀቅ አልነበረበትም በሚል ታጣቂው ለሁለት የተከፈለ ሲሆን የቆየ የአገው ሸንጎ ከማደረጀቱ በተጨማሪ በፋኖ ስም የሚነግድ ሌባ ነው የሚል ተቃዉም ከጊዜ ወደጊዜ እያየለ መጥቷል። ይህን ተቃዉሞ ስለሺ እና አንሙት የተባሉ የፋኖ አባላት እንደሚያራምዱ የታወቀ ሲሆን ታጣቂዎቹ ከአስረስ ጋር በድብቅ እየተገናኙ የቆየ እና በዙሪያው ያሉ ታጣቂዎች በአስቸኳይ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ በድብቅ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ተሰምቷል።

አስረስ ማረ የቆየን ብዙም እንደማይወድ መረጃውን ያደረሰን ምንጫችን የገለፀ ሲሆን አንሙት እና ስለሺን የተባሉ ታጣቂዎችን ይዞ የቆየውን ከጨዋታ ውጭ ለማድረግ በሰፊው እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝም ለማወቅ ተችሏል። አስረስ የቆየ የአገው ሸንጎ አደራጅ ነው የሚል ሃሳብ በዘመነ ዘንድም ለማስረፅ ከወዲሁ እንቅስቃሴ መጀመሩን ምንጫችን ያደረሰን መረጃ አመላክቷል።

፨፨፨፨፨፨፨ ሰበር መረጃ  ፨፨፨፨፨፨፨፨በመከታው ማሞ እና በይብዛወርቅ መካከል ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል! መከታው ማሞ ከደሳለኝ ጋር ከሚያደርገው ጦርነት በተጨማሪ እራሱ በሚመራቸው ታጣቂዎች ላ...
26/12/2024

፨፨፨፨፨፨፨ ሰበር መረጃ ፨፨፨፨፨፨፨፨
በመከታው ማሞ እና በይብዛወርቅ መካከል ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል!

መከታው ማሞ ከደሳለኝ ጋር ከሚያደርገው ጦርነት በተጨማሪ እራሱ በሚመራቸው ታጣቂዎች ላይ ጭምር ጦርነት ሲከፍት ይስተዋላል። በዚህም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢሳያስ ደመቀን ለማንበርከክ ያለ የሌለ አቅሙን ሲጠቀም የቆየው ይህ ታጣቂ ሰሞኑን ደግሞ ይብዛወርቅ በተባለው የቡድኑ አመራር ላይ ጦርነት ከፍቷል። ይብዛወቅርም የተከፈተበትን ጦርነት ለመመከት ከደሳለኝ ጋር ጭምር ግንኙነት የጀመረ ሲሆን ይህም መከታውን ይባሱን አስጨልሎታል። ይብዛወቅ ልክእንደ ኢሳያስ ከዚህ በኋላ መከታው አይመራኝም በማለት በይፋ እየተናገረ ያለ ሲሆን መከታው ሊወገድ የሚገባ ሰውም ነው ሲል ተደምጧል። በዙሪያው የተሰበሰቡ አጋ*ሰሶችም በቅርቡ ይወገዳሉ በማለት በእስክንድር ላይ ጭምር ዝቷል። የሆነው ሆኖ በይብዛወርቅ እና በመከታው መካከል የተነሳው እሳት ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ መምጣቱም በሰፊው እየተነገረ ነው።

የጃውሳ መጨረሻ ከዚህ ውጭ እንደማይሆን ብዙን ጊዜ ተናግረናል!

ደረጀ በላይ ከወዲሁ በነሃብቴ ላይ መዛት ጀምሯል!እስክንድር ነጋ ከነሃብቴ ተቃራኒ የሆነ አደረጃጀት መስርቶ አደረጃጀቱ በደረጀ በላይ እንዲመራ ማድረጉ ይታወቃል። በዚህም “የጎንደር ጠቅላይ ግ...
25/12/2024

ደረጀ በላይ ከወዲሁ በነሃብቴ ላይ መዛት ጀምሯል!

እስክንድር ነጋ ከነሃብቴ ተቃራኒ የሆነ አደረጃጀት መስርቶ አደረጃጀቱ በደረጀ በላይ እንዲመራ ማድረጉ ይታወቃል። በዚህም “የጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ” መሪ ተደርጎ የተሾመው ደረጀ በላይ ከአደረጃጀታችን ውጭ በጎንደር ውስጥ የሚንቀሳቀስ ፋኖ የለም ሲል ከነምሳጋናው አንዱዓለም ጋር በዙም ባደረገው ስብሰባ መናገሩ ተሰምቷል። ምስጋናው ማለት በእስክንድር ለሚመሩ አደረጃጀቶች ከውጭ ድጋፍ የሚያሰባስብ ኮሚቴ ሃላፊ ነው። በዚህም በእስክንድር ስር የሚገኙት የጃውሳ አደረጃጀቶች ባደረጉት ሚስጥራዊ ስብሰባ ላይ የተገኘው የጎንደሩ ጃውሳ መሪ ደረጀ ሃበቴ እና ባየ እስካሁን በስማችን ሲነግዱ ቆይተዋል፣ ነገር ግን ከዚህ በኋላ ይህ አይሰራም ሲል እነሃብቴን ማስጠንቀቁ ተሰምቷል።

----------- ሰበር መረጃ ---------- ግራ የተጋባው ጃውሳ ስራው ሁሉ አዲስ አደረጃጀት መመስረት ሆኗል!የጃውሳ አፈቀላጤዎች በባየ ቀናው የሚመራው “የአማራ ፋኖ በጎንደር” እና በሃ...
25/12/2024

----------- ሰበር መረጃ ----------
ግራ የተጋባው ጃውሳ ስራው ሁሉ አዲስ አደረጃጀት መመስረት ሆኗል!

የጃውሳ አፈቀላጤዎች በባየ ቀናው የሚመራው “የአማራ ፋኖ በጎንደር” እና በሃብቴ ወልዴ የሚመራው “የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ” ውህደት ፈፅመዋል በሚል ለአንድ ሳምንት ያህል ሲጨፍሩ የቆዩ ቢሆንም በቡድኑ መካከል ውህደት ሳይሆን የተፈጠረው የከፋ ልዩነት እንደሆነ የሚያመላክት መረጃ ከወደጎንደር እየተሰማ ይሆናል። በዚህም በነዘመነ ካሴ የሚዘወረውን የባየ እና የሃብቴ አደረጃጀት አንቀበልም ያሉት እነደረጀ በላይ “የጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ” አደረጃጀት ይዘው ብቅ ብለዋል። ከነሃብቴ ጋር በሰማይ በምድርም አንገናኝም ብለዋል። ጃውሳ ግራ ተጋብቶ በየቀኑ እዝ መሰረቱ ክፍለጦር እያለ ከወደቀበት ለመነሳት ይጋጋጣል፣ ሆኖም በመቶ ቦታዎች ከመታተን ያለፈ ምንም ያመጣው ነገር የለም። ለዚህም በጎንደር የሚሆነዉን መመልከት በቂ ነው።

Address

Bahir Dar
1000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Fano ለኣማራ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Fano ለኣማራ:

Share