Digita Media

Digita Media Never give up and I Hope for Ethiopian pupils is a civic, non- political, non-profitable and non-governmental organization. more views

The idea of estabishs
Follow, share and like comment
Ethiopia

12/06/2026

"1 ሚሊዮን Followers ልንገባ እኮ ነው፤ ኧረ አረጋጉት! የፌስቡክ 1 ሚሊዮን ማለት እኮ የቲክቶክ 10 ሚሊዮን ማለት ነው።"

12/06/2026
kkkkk
11/06/2026

kkkkk

Waanuma ummanni kun xuuxee barreessu wollaalle!

10/06/2026

የተከበራችሁ የ fb ጓደኞቼ 1k ስለደራስኩ ጓደኝነት follow አርጉኝ።ሁሌም መረጀ በመገረት እቃጥላለዉ

10/06/2026

100 ብር ብቻ በክሱ ያለዉ ሰዉ ምሳ ምን ልበላ ይችላል?
comments

ዋና  #አስተዳዳሪው መልዕክት አስተላለፉ #የጎፋ ዞን ዋና  #አስተዳዳሪ  #ኢንጂነር ዳግማዊ አዬሌ ለኢዜማ ደጋፊዎች ያደረጉት ንግግር እና ያስተላለፏቸው ዋና ዋና መልዕክቶች​በጎፋ ዞን ለኢት...
21/05/2026

ዋና #አስተዳዳሪው መልዕክት አስተላለፉ

#የጎፋ ዞን ዋና #አስተዳዳሪ #ኢንጂነር ዳግማዊ አዬሌ ለኢዜማ ደጋፊዎች ያደረጉት ንግግር እና ያስተላለፏቸው ዋና ዋና መልዕክቶች

​በጎፋ ዞን ለኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ድጋፋቸውን ለመግለጽ ለወጡ ሰልፈኞች የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የድጋፍ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም በዞኑ ወቅታዊ ሁኔታዎች፣ በሙስና መከላከል እና በልማት ጥያቄዎች ላይ ያተኮሩ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፦
​ለኢዜማ ደጋፊ ሰልፈኞች የተደረገ የድጋፍ ንግግር
ዋና አስተዳዳሪው በዕለቱ አደባባይ ለወጡት የኢዜማ ደጋፊዎች ባደረጉት ንግግር፣ ፓርቲው በዞኑ ውስጥ የሚያደርገውን እንቅስቃሴና ደጋፊዎቹ የሚያሳዩትን ሰላማዊ የፖለቲካ ተሳትፎ አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
​ሌብነትንና ብልሹ አሰራርን ለመቅረፍ የሚደረገው ትግል
በዞኑ ውስጥ ተንሰራፍቶ የሚገኘውን ሌብነት እና ብልሹ አሰራርን ለማስወገድ ኢዜማ እያደረገ ያለው ትግል የሚበረታታ መሆኑን አስተዳዳሪው ጠቅሰዋል። ሙስናን ለመዋጋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑንም አክለዋል።
​በ60 ሚሊዮን ብር የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የሚወሰድ የህግ እርምጃ
ከፋይናንስ ብክነትና ሙስና ጋር በተያያዘ በ60 ሚሊዮን ብር የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ አስተዳደሩ ጥብቅ የህግ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጸዋል። ይህም የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጉዞ አካል መሆኑን አስገንዝበዋል።
​የልማት ጥያቄዎች እና የመንግስት ኃላፊነት
በዞኑ በሁሉም አካባቢዎች የሚነሱ የልማት ጥያቄዎች ተገቢ መሆናቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው፣ እነዚህን ጥያቄዎች መንግስት ችላ ማለቱን እሳቸውም በጽኑ እንደሚቃወሙና ለህዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጥ እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
​የማንነት ጥያቄዎች እና የህገ-መንግስቱ ምላሽ
በዞኑ ውስጥ የሚነሱ የማንነት ጥያቄዎችን በተመለከተ፣ ማንኛውም ጥያቄ በሀገሪቱ ህገ-መንግስት በተቀመጠው አግባብና ስርዓት መሰረት ዘላቂ ምላሽ እንዲያገኝ ፍላጎታቸው መሆኑን በንግግራቸው አስምረውበታል።
#​ዲሞክራሲያዊ ምርጫ እና የህዝብ መብት
በመጨረሻም፣ #በሀገራዊ #ምርጫ ወቅት የዞኑ ህዝብ ምንም አይነት ጫና ሳይደረግበት የፈለገውን የፖለቲካ ድርጅት በመምረጥ ዲሞክራሲያዊ መብቱን እንዲጠቀም ጥሪ አቅርበዋል። ይህም ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል።

   unoted
21/05/2026


unoted

tnxs 🙏🙏🙏🙏
21/05/2026

tnxs 🙏🙏🙏🙏

በምሥራቃዊ ሲዳማ ዞን ጭሬ ወረዳ በሲዳማና ኦሮሚያ ድንበር አካባቢ የተከሰተው ቀውስ አሳሳቢ የሚባል ደረጃ ላይ ደርሷል። የሲዳማም ሆነ የኦሮሚያ ክልል አስተዳደሮች ግጭቱን ለማብረድ የሚያግዝ ...
21/05/2026

በምሥራቃዊ ሲዳማ ዞን ጭሬ ወረዳ በሲዳማና ኦሮሚያ ድንበር አካባቢ የተከሰተው ቀውስ አሳሳቢ የሚባል ደረጃ ላይ ደርሷል።

የሲዳማም ሆነ የኦሮሚያ ክልል አስተዳደሮች ግጭቱን ለማብረድ የሚያግዝ እንቅስቃሴ ማድረግ ባለመቻላቸው በየቀኑ የአከባቢው ነዋሪዎች ሞቶችን እና የአካል ጉዳቶችን፣ ከፍተኛ የንብረት ውድመቶችን እያስተናገዱ ነው። በኑሮ ውድነቱ የተጎሳቀለው ሕዝብ ዳግም የሚኖርበትን አከባቢ ለቆ መሰደዱን ቀጥሏል።

እባካችሁ ይሄን ሁሉ ቀን ስለጉዳዩ ትኩረት ያልሰጠው የፌዴራሉ መንግስት አልሰማሁም ካለም ይስማልን መልዕክቱን በማጋራት ሰሚ ላጡት ምስኪን ወገኖቻችን ድምፅ እንሁናቸው🙏🙏mm

we do that ollwas😎😎
21/05/2026

we do that ollwas😎😎

Address

Yabelo

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Digita Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Digita Media:

  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share