Hundessa Boneya Boruu

Hundessa Boneya Boruu “Neither is there salvation in any other: for there is none other name under heaven given among men, whereby we must be saved.”
— Acts 4፥12 (KJV)

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትየ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ው...
25/08/2026

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።

በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።

ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms

ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም

ሴዶ ማርሻል ራሱን አገለለ-----ከፍተኛ የገንዘብ ቅጣትና የረጅም ጊዜ እገዳ ይጠብቀዋል እየተባለ ነውበኢትዮጵያ ሚክስድ ማርሻል አርትስ (MMA) ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ አዲስ ውዝግብ ተከስቷ...
24/08/2026

ሴዶ ማርሻል ራሱን አገለለ-----ከፍተኛ የገንዘብ ቅጣትና የረጅም ጊዜ እገዳ ይጠብቀዋል እየተባለ ነው

በኢትዮጵያ ሚክስድ ማርሻል አርትስ (MMA) ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ አዲስ ውዝግብ ተከስቷል። የታቀደው ታላቅ የETFC 2 የኬጅ (Cage) ፍልሚያ ሊካሄድ አራት ቀናት ብቻ ሲቀሩት፣ ታዋቂው ተጋጣሚ ሴዶ ማርሻል ከተፋላሚው ጋር ወደ ኬጅ ውስጥ ገብቶ እንደማይፋለምና ከውድድሩ ራሱን በይፋ ማግለሉን በማህበራዊ ሚዲያ ገፁ ባሰራጨው አስገራሚ የቪዲዮ መግለጫ አስታውቋል።

ሴዶ የለበሰውን የETFC ስፖንሰርሺፕ ማሊያ አውልቆ በመጣል ቁጣውን የገለጸ ሲሆን፣ ለውሳኔው የሰጠው ምክንያት ግን ተፋላሚው «በእንቁላል አማካኝነት ድግምት እና መተት» ፈጽሞብኛል የሚል ነው። ሴዶ ጉዳዩን ሲያብራራ "እንቁላሉን በተመለከት አስጠይቄያለሁ—ድግምት እና መተት ተሰርቶበታል።

ከዚህ በኋላ ከዚህ ሰው ጋር አልጫወትም" ሲል በቁርጠኝነት የተናገረ ቢሆንም፣ የስፖርቱ አፍቃሪዎች ግን አቋሙን ባለመቀበል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ተቃውሟቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።

ይሁን እንጂ በአለም አቀፉ የሚክስድ ማርሻል አርትስ (MMA) ደንብ መሠረት፣ አንድ ተፋላ ያለ በቂ ህክምና ማረጋገጫ በግል እምነት ወይም ፍርሃት ምክንያት ውድድር ማቋረጥ የተከለከለ ነው።

በተጨማሪም የተሰጠውን የስፖንሰር ማሊያ አውልቆ መጣል ውልን እንደ ማፍረስ የሚቆጠር ሲሆን፣ ውድድሩን ከተፈጥሮ ውጪ ከሆኑ ነገሮች ጋር ማያያዝም የስፖርቱን ስም ማጥፋት በሚል ያስቀጣል።

በዚህም ምክንያት የውድድሩ አዘጋጆች በሴዶ ማርሻል ላይ ከፍተኛ የገንዘብ ቅጣት፣ የረጅም ጊዜ እገዳ የመጣል ቀጣይ ህጋዊ እርምጃዎችን ሊወስዱ እንደሚችሉ ይጠበቃል።

ይሁንና የታቀደው የዕለቱ ውድድር ሙሉ በሙሉ እንዳይሰረዝ ለማድረግ በአጭር ቀናት ውስጥ ሌላ ምትክ ተፋላሚ ወደ መድረኩ የማምጣት መብት እንዳላቸው ደንቡ ይፈቅድላቸዋል።

📢 የምርጫ አስፈጻሚዎች ክፍያ ቅሬታ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምላሽ ⚖️💸ነሀሴ 10 2018 ዓ/ም​በ7ኛው አጠቃላይ ሀገራዊ ምርጫ የተሳተፉ የምርጫ አስፈጻሚዎች በውል ስምምነታቸው ...
24/08/2026

📢 የምርጫ አስፈጻሚዎች ክፍያ ቅሬታ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምላሽ ⚖️💸

ነሀሴ 10 2018 ዓ/ም

​በ7ኛው አጠቃላይ ሀገራዊ ምርጫ የተሳተፉ የምርጫ አስፈጻሚዎች በውል ስምምነታቸው ላይ የተቀመጠው የክፍያ ጊዜ ገደብ ባለመከበሩ ለከፍተኛ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንግልት መዳረጋቸውን ገልጸው ቅሬታቸውን ለ(ወቫአ) ሚዲያ አቀርበዋል ፡፡

​በምርጫ አስፈጻሚዎች የቀረበው ቅሬታ፦

​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በውል ስምምነቱ መሰረት ክፍያውን በወቅቱ ባለመፈጸሙ ምክንያት ለከፍተኛ እንግልትና ችግር መዳረጋቸውን አብራርተዋል ።

​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኃይሉ ምላሽ፦

​📌​የክፍያ ሁኔታ፦ ከምርጫ አስፈጻሚዎች ጋር በተገባው ውል መሰረት የመጀመሪያው ዙር 40 በመቶ (40%) ክፍያ ሙሉ ለሙሉ መጠናቀቁን ገልጸዋል ።

​📌​ቀሪ ክፍያ፦ ቀሪውን 60 ከመቶ (60%) ክፍያ ለመፈጸም ግን የፋይናንስና የመረጃ ማጥራት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ አስረድተዋል ።

​📌​የማጣሪያ ሂደቱ ግኝቶች፦ የተደራራቢ ተግባራትና ማጭበርበር ሁኔታ በመኖሩ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ በ345 የምርጫ ጣቢያዎች ላይ አንዳንዶች ከአንድ በላይ ቦታዎች (በአስፈጻሚነት፣ በአሰልጠኝነት እና በአስተባባሪነት) ተደርበው መሳተፋቸው ተደርሶበታል ። ይህም በምርጫ ህጉ መሰረት ማጭበርበር በመሆኑ ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦች በህግ አሰራር መሰረት ተጠያቂ ይደረጋሉ።

​📌​የንብረት ማስመለስ ስራ፦ የቦርዱን ንብረት በእጃቸው ይዘው የጠፉና እስካሁን ያላስረከቡ በርካታ ሰልጣኞችና አስፈጻሚዎች ያሉ በመሆኑ፣ ንብረቶቹን የማስመለስና ህግን የማስከበር ስራ እየተሰራ ይገኛል ።

​ቦርዱ የማጣራትና የህግ ማስከበር ስራውን በማጠናቀቅ ቀሪ ክፍያዎችን በፍጥነት እንደሚያሳልጥ አስታውቋል ።

​✍️ በምርጫ አስፈጻሚዎች የክፍያ ሂደት እና በቦርዱ ማጣሪያ ዙሪያ ያለዎትን ሃሳብ ከታች ባሉት የኮሜንት መስጫዎች ላይ ያጋሩን!

​ 🇪🇹

ተጨማሪ ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት የፌስቡክ ገጻችንን ይከታተሉ

Walmarii biyyaaleessaa guyyoota 37’f gaggeeffameen  yaadoota Murtoo argatan:-1.Finfinneen Magaalaa Guddoo Oromiyaa ta’uu...
22/08/2026

Walmarii biyyaaleessaa guyyoota 37’f gaggeeffameen yaadoota Murtoo argatan:-

1.Finfinneen Magaalaa Guddoo Oromiyaa ta’uu heera Mootummaan akka mirkanaa’u.
2.Afaan Oromoo Afaan Hojii Fedaraalaatti akka ida’amu.
3.Afaan Hojii Magaalaa Finfinneettis Afaan Oromoos akka ida’amu.
4.Heera Mootummaa irratti “Faayidaa addaa” kan jedhamaa ture,qabeenyi Uumamamaa Magaalaa Finfinnee Faayidaa Waloon akka bakka buufamu.
5.Guyyaan Kabaja Irreechaa akkuma Ayyaanoota biyyattiitti gara biroo kalaandara keessatti akka hammatamu fi kkf…
Ammaaf kun isiin gaha ‼️

Bro, baga waaqi jijjirama sadarkaa jireenya keeti irratti siif dabalee, adeemsa deema turte keessatti gad-bu'aaf ol baha...
21/08/2026

Bro, baga waaqi jijjirama sadarkaa jireenya keeti irratti siif dabalee, adeemsa deema turte keessatti gad-bu'aaf ol bahaa hedduu darbitee, guyyaa firii dadhabinna keetiitiin gahuun carroomuudha, akkanumatti waan irra gahamuu waan hin taaneefi waaqayyoo kee galateefataa, ittiin booni, of your education journey, you deserved it. next steps are loading. Congratulations! Obsaan Aannaan Goromsaa dhugan!👌👌👌

Gosoonni Barnoota Ogummaa Haaraa 11 Bara Barnootaa 2019 Irraa Eegalee Hojiirra Oolan Ifoomfaman!Ministeerri Barnootaa It...
11/08/2026

Gosoonni Barnoota Ogummaa Haaraa 11 Bara Barnootaa 2019 Irraa Eegalee Hojiirra Oolan Ifoomfaman!

Ministeerri Barnootaa Itoophiyaa bara barnootaa 2019 (A.L.I) irraa eegalee barattoota kutaa 11ffaaf gosoota barnoota ogummaa fi hojii haaraa 11 hojiirra kan oolan ta'uu ifoomsuun, biirooleen barnootaa naannoolee fi bulchiinsa magaalotaa qacarrii barsiisotaa dabalatee qophii duraa barbaachisaa ta'e hunda akka taasisan qajeelfama dabarseera. Akkaataa kallattii pooliisiin barnootaa fi leenjii haaraan barnoota ogummaa sadarkaa duraa irraa eegalee hammachiisuuf kaa'een, marsaa lammaffaaf gosoota ogummaa 11 hojiirra oolan kanaaf qophiin sirna barnootaa, moojuulli barattootaa fi qajeelfama barsiisotaa guutummaatti xumuramuun isaa ibsameera.

Gosoonni barnoota ogummaa 11 bara 2019 irraa eegalee hojiirra oolan kunniinis kanneen armaan gadiiti:

Teeknoloojii Sibiilaa (Metalwork Technology),
Teeknoloojii Awutoomootiivii (Automotive),
Teeknoloojii Uffannaa (Garment), Dirirsa Sarara Ibsaa Gamoo,
Hojii Ujummoo Bishaanii(Plumbing), Misooma Sooftiweerii (Software Development),
Oomisha Midhaanii,
Tajaajila Kunuunsa Fayyaa,
Tajaajila Hoteelaa,
Hojii Rifeensaa fi Tajaajila Miidhaginaa, akkasumas Qophii Nyaataa dha.

Tarkaanfiin kun barattoonni barnoota idilee cinaatti ogummaa hojiif isaan qopheessu akka horatan gochuu irratti gahee guddaa qabaata jedhamee eegama.

Odeeffannoo hatattamaaf karaa Teelegiraamaa nu hordofaa.

SABA GUDDAA WAAN TAANEEF, MIIDIYAA GUDDAATU NUUF MALA!

MIIDIYAA ABDII SABAA

10/08/2026
You are Winner
09/08/2026

You are Winner

Address

Ethiopia
Bule Hora
144

Telephone

0926599511

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hundessa Boneya Boruu posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Hundessa Boneya Boruu:

Shortcuts

Share