ሀገሬ ሚዲያ/Hagere Media

ሀገሬ ሚዲያ/Hagere Media ሀገሬ ሚዲያ የብዙሃን ድምፅ
�የእናንተው ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ

 ዳንግላ የፖሊስ አዛዡ አሁን ከመሸ ባልታወቁ ኃይሎች ተገሏል‼️ ‼️ 💪26/11/15https://t.me/hageremedianews
02/08/2023



ዳንግላ የፖሊስ አዛዡ አሁን ከመሸ ባልታወቁ ኃይሎች ተገሏል‼️

‼️
💪

26/11/15

https://t.me/hageremedianews

 #ማንኩሳ..!የማንኩሳ ህዝብ ወደ አደባባይ በመውጣት መውጫና መግቢያ መንገዶችን መዝጋት ጀምሯል። !! ‼️ 💪26/11/15https://t.me/NISIREamhra
02/08/2023

#ማንኩሳ..!

የማንኩሳ ህዝብ ወደ አደባባይ በመውጣት መውጫና መግቢያ መንገዶችን መዝጋት ጀምሯል።

!!

‼️
💪

26/11/15

https://t.me/NISIREamhra

 የአማራ ህባዋ ሀይል ፋኖ በባሶሊበን ደብረ ማርቆስን ከተቆጣጠረ በኋላ  ጎዛምን ፖሊስ ጣቢያ ገቢ አድርጓል። የመሣሪያ መጋዘኑ ተስብሯል። እስረኞችም ወጥተዋል።  💪 💪 💪26/11/15https...
02/08/2023


የአማራ ህባዋ ሀይል ፋኖ በባሶሊበን ደብረ ማርቆስን ከተቆጣጠረ በኋላ ጎዛምን ፖሊስ ጣቢያ ገቢ አድርጓል። የመሣሪያ መጋዘኑ ተስብሯል። እስረኞችም ወጥተዋል።

💪
💪
💪

26/11/15

https://t.me/hageremedianews

🔥 ‼️የአማራ ህዝባዊ ሀይል በባሶሊበን ቀጠና የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና መቀመጫ የሆነችውን  #ደብረማርቆስ ተቆጣጥሯል‼️እስካሁን ድረስ የከተማውን ሁለት ጣቢያዎች ተቆጣጥሯል። ‼️ 💪26/11/...
02/08/2023

🔥 ‼️

የአማራ ህዝባዊ ሀይል በባሶሊበን ቀጠና የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና መቀመጫ የሆነችውን #ደብረማርቆስ ተቆጣጥሯል‼️

እስካሁን ድረስ የከተማውን ሁለት ጣቢያዎች ተቆጣጥሯል።

‼️
💪

26/11/15

https://t.me/hageremedianews

የደብረ ማርቆስ ከተማ የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብተው መኳንንት ያጋራው መልዕክት ነው! እኔ ደሞ እላለሁ ዝም ብለው እጅዎትን ይስጡ አይፈራገጡ ጨዋታው አብቅቷል!!26/11/15https:...
02/08/2023

የደብረ ማርቆስ ከተማ የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብተው መኳንንት ያጋራው መልዕክት ነው!
እኔ ደሞ እላለሁ ዝም ብለው እጅዎትን ይስጡ አይፈራገጡ ጨዋታው አብቅቷል!!

26/11/15

https://t.me/hageremedianews

05/06/2023

በኮረኔል ፈንታው ሙሃባና ኮረኔል ሞገስ ዘገየ ከሚመሩት ጫካ ከሚገኘው ፋኖ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ::

መንግሥት የእምነት ተቋማትን ለማውደም ንፁሃንን በግልፅ ለመጨፍጨፍ እንዲመቸው ህግ ማስከበር በሚል ተልካሻ ልብ ወለድ በመድረስ ሆን ብሎ በህዝባችንና በእምነት ተቋሞቻችን ላይ ግልፅ የሆነ ጦርነት በመክፈት ከፍተኛ ውድሙት በአማኞችና በእምነት ተቋሞች ላይ እያደረሰ ይገኛል::

በመሆኑም መንግሥት የራሱን ፍላጎት ፍፁም ጥላቻና እብሪት በህግ ማስከበር ሰበብ እየተወጣና ህዝባችን ላይ ባለው ወደር የሌለው ጥላቻ በግልፅ እየገደለንና ጥላቻውንም ፊት ለፊት እያሳየን ይገኛል:: ህገ ወጡና ሽብርተኛው የአብይ አህመድ መንግሥት የዘር ጨፍጫፊነቱን ህጋዊ ለማድረግ የሄደበት ርቀት ህዝብን እያታለለ የሚኖርበት ያደገበት ቀጣፊ ባህሪው እንደሆነ እኛም እንገነዘባለን ህዝባችንም ጠንቅቆ ያውቃል::

በመሆኑም አንባገነኑ የአብይ አህመድ መንግሥትና ሰራዊቱ በንፁሃን ህዝባችን ላይ እየደረሰ ባለው ሰቅጣጭ ጭፍጨፋ በእጅጉ ያዘንንና ልባችን የደማ እንደሆነ ለመግለፅ እየወደድን ጉዳትና ሞት ለደረሰባቸው ንፁሃን ጠበልተኞች የገዳም አባቶች እና በመስጊድ ውስጥ ጉዳትና ሞት እንዲሁም በንፁሃን ህዝባችን ላይ የተፈፀመባችሁን ድርጊት እያወገዝን ለቁስላችሁ ምህረትን ለሞታችሁ እረፍትን ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ ከልብ መፅናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለን::

እንደሚታወቀው መንግሥት እንደ ህዝብ አማራን! እንደ እምነት ተቋም የኢትዮጵያን ህዝብ ነባር እምነት የሆኑትን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስና እስልምንና ጠል መሆኑና እነርሱን ለማጥፋትም 7/24 ያለ እረፍት የሚሰራ ነውረኛ ኢትዮጵያ ጠል መንግሥታዊ ስርዓት መሆኑ ይታወቃል::
ይህ የከረፋ መንግሥታዊ ስርዓት የጀመረውን ከስር የዘረዘርናቸውን አፀያፊ ተግባር በአስቸኳይ እንዲያቆም ስንል በጥብቅ እናሳስባለን ::

1ኛ...በታላቁ እስክንድር ነጋና በሚመራው የአማራ ህዝባዊ ግንባር /APF ላይ የሚደረግን ስም ማጥፋትና የማሳደድ ተግባር እንዲሁም በግንባሩ መሪ እስክንድር ነጋ ላይ የታወጀውን የግድያ ትእዛዝ የማንቀበለውና እስከ መጨረሻውም ከፅኑ ታጋያችን ጎን እንደምንቆም እየገለፅን ከግንባሩ የሚወርዱ ማናቸውንም ትእዛዝና ግዳጅ ለመፈፀም ሙሉ ፍቃደኞችና ዝግጁዎችም ጭምር መሆናችንን ከወዲሁ እንገልፃለን::

2ኛ...በመዲናችን አዲስ አበባ በሙስሊሙ እምነት ተከታዮች የሚደረግን ጭፍጨፋና አዲስ ከተማ ለማዋለድ በሚል ፌዝ ወይም ህዝባዊ ንቀት የመስጂድ/የእምነት ተቋማት ውድመትና ማንነት ተኮር መፈናቀሎችን የምናወግዝና ከእንግዲህ የማንታገስ እንደሆነ ለማሳወቅና የትግል ቀይ መስመራችንም እንደሆነ በማወቅ ከልጅ እስከ አዋቂ ከጎናችን እንድትቆሙ ህዝባዊ የትግል ጥሪያችንን አቅርበናል::

3ኛ...በምስ/ጎጃም ደብር ኤሊያስ ገዳም ላይ የደረሰውን አስነዋሪ መንግሥታዊ ሽብር እያወገዝን ህዝባችን ራሱን ለማይቀርለት የሞት ሽረት ትግል ራሱን ከወዲሁ እንዲያዘጋጅና የተጀመረውን ህዝባዊ ትግል አጠናክሮ እንዲቀጥልና እንዲሁም ያልተቀላቀለ ለቅድስናው ትግል ራሱን እንዲያዘጋጅና በየደረጃው ለሚደረጉ ጥሪዎች ነቅቶና ተዘጋጅቶ እንዲጠብቅ እናሳስባለን::

4ኛ...የሃገር መከላከያ ሰራዊትና የአማራ ክልል የፀጥታ ኃይሎች መንግሥት እያደረገ ባለው አፀያፊ ተግባር ባለመሳተፍ ህዝባዊነቱችሁን ከህዝብ ጎን በመቆም እንድታሳዩ ጥሪ እያቀረብን ይህን ማድረግ ያልቻለ ሰራዊት ከህዝብ የተነጠለ የፓርቲ ዘበኛ እንደሆነ አውቆ ከቻለ ከመከላከያ ሰራዊት እንዲሁም ከማናቸውም የመንግሥት ፀጥታ ተቋማት ራሱን እንዲያገልና ከህዝብ ጎን እንዲሰለፍ በህዝብ ስም ጥሪ

ሰበር የብስራት ዜና!አርበኛ ዘመነ ካሴ ከእስር  አሁን ተፈታ!የዘሜ ወዳጆች ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ/አለን🙏https://t.me/hageremedianews
04/06/2023

ሰበር የብስራት ዜና!

አርበኛ ዘመነ ካሴ ከእስር አሁን ተፈታ!
የዘሜ ወዳጆች ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ/አለን🙏

https://t.me/hageremedianews

አርበኛ ዘመነ ካሴ ከባህር ዳር ሰባታሚት እስር ቤት ዛሬ እሁድ ጥዋት ሊለቀቅ በዝግጅት ላይ ስለሆነ ሚዲያዎችና የባህር ዳር ነዋሪዎች ሁሉ ወደቦታው በመሄድ አቀባበል አድርጉለት።https://t...
04/06/2023

አርበኛ ዘመነ ካሴ ከባህር ዳር ሰባታሚት እስር ቤት ዛሬ እሁድ ጥዋት ሊለቀቅ በዝግጅት ላይ ስለሆነ ሚዲያዎችና የባህር ዳር ነዋሪዎች ሁሉ ወደቦታው በመሄድ አቀባበል አድርጉለት።

https://t.me/hageremedianews

 #መረጃ!!======+አርበኛ ዘመነ ካሴ እስካሁኗ ደቂቃ ድረስ አልተለቀቀም በየሚዲያው የሚሰራጨው መረጃ ውሸት ነው።ሰማ ጥሩነህ እንዳይፈታ ብሎ አዝዟል።እስረኛው ካልተፈታ አንቆጠርም ብሎ አም...
03/06/2023

#መረጃ!!
======+
አርበኛ ዘመነ ካሴ እስካሁኗ ደቂቃ ድረስ አልተለቀቀም በየሚዲያው የሚሰራጨው መረጃ ውሸት ነው።
ሰማ ጥሩነህ እንዳይፈታ ብሎ አዝዟል።እስረኛው ካልተፈታ አንቆጠርም ብሎ አምጿል።ታሪክ ራሱን ይደግማል።ሳሩም ቅጠሉም አፈሩም ሰማዩም የሚወደው አርበኛ ዘመነ ካሴ የአዲሱ ትውልድ አሻራ እስካሁን ድረስ በማረሚያ ቤቱ እምቢኝ ባይነት አልተፈታም።
ምንም እንኳ የይፈታ ነፃ ነው ወረቀት ከፍርድ ቤት ቢደርሳቸውም ማብራሪያ እንፈልጋለን በማለት የግል ቂማቸውን እየተወጡበት እንደሆነ እና መላው የባህርዳር ወጣት አርበኛውን ሲፈታ ለማየትና ለመጠበቅ አሰፍስፎ እየጠበቀ ቢሆንም እስካሁን ግን በፖለቲካ አሻጥር ምክንያት ሊፈታ አልቻለም።እስረኛ ጠያቂም እስካሁን ሊስተናገድ አልቻለም።
ፍትህ በሌለበት ፍትህ ብንጠይቅም
ነፃ ነው ዘመነ መፈታቱ አይቀርም።

ድል ለአማራ ህዝብ!!!

https://t.me/hageremedianews

🔥 #ህዝባዊ ተቃውሞው አድማሱን እያሰፋ ነው‼️አሁን በዚህ ሰዓት ከሻሸመኔ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ዶዶላ ከተማ ከፍተኛ የህዝብ ተቃውሞ እያስተናገደች ትገኛለች።©መረጃ ቲቪ25/09/15h...
02/06/2023

🔥 #ህዝባዊ ተቃውሞው አድማሱን እያሰፋ ነው‼️

አሁን በዚህ ሰዓት ከሻሸመኔ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ዶዶላ ከተማ ከፍተኛ የህዝብ ተቃውሞ እያስተናገደች ትገኛለች።

©መረጃ ቲቪ
25/09/15

https://t.me/hageremedianews

🔥 ‼️የአማራ ህዝባዊ ሀይል በደንበጫ ለማንበርከክ የገባውን ሰራዊት እንዲሁም የዞኑ የሚኒሻ ፅ/ቤት ሀላፊ እና ሌሎች ሀላፊዎችን ጨምሮ  ጀግናው የደምበጫ ህዝብና ፋኖ መንግድ ዘግቶ ቀለበት ው...
02/06/2023

🔥 ‼️

የአማራ ህዝባዊ ሀይል በደንበጫ ለማንበርከክ የገባውን ሰራዊት እንዲሁም የዞኑ የሚኒሻ ፅ/ቤት ሀላፊ እና ሌሎች ሀላፊዎችን ጨምሮ ጀግናው የደምበጫ ህዝብና ፋኖ መንግድ ዘግቶ ቀለበት ውስጥ አስገብቷቸዋል💪

‼️
💪
💪
💪

25/09/15

https://t.me/hageremedianews

አስቸኳይ መረጃበደብረ ኤልያስ ሥላሴ ገዳምን ሲደበድብ የዋለው ሠራዊት ዛሬ የተክለ ሃይማኖት ገደምን ለመደብደብ ወደ ገነት ቀበሌ ወውረዱን ኗዋሪዎች ገለፁየኦህዴድ/ኦነግ ሠራዊት በሥላሴ ገዳም ...
27/05/2023

አስቸኳይ መረጃ

በደብረ ኤልያስ ሥላሴ ገዳምን ሲደበድብ የዋለው ሠራዊት ዛሬ የተክለ ሃይማኖት ገደምን ለመደብደብ ወደ ገነት ቀበሌ ወውረዱን ኗዋሪዎች ገለፁ

የኦህዴድ/ኦነግ ሠራዊት በሥላሴ ገዳም የሚያደርገውን ጥቃት አጠናክሮ ዛሬም ቀጥሏል።ትናንት ባደረገው የከባድ መሳሪያ ድብደባ ጣሪያውን በመምታት ጎልላቱን አውልቆ መጣሉ ይታወቃል።ፀብልተኞች ላይ አደጋ መድረሱም ተለይቷል።

ይህ ዕምነት የለሹ የዐብይ አህመድ ሠራዊት የትናንቱ አልበቃ ብሎት ዛሬ ደግሞ በደብረ ኤልያስ ወረዳ ገነተ ቀበሌ አድርጎ የተክለ ሃይማኖት ገዳም ወደ ሚገኝበት በርሃ መውረዱን ኗዋሪዎች ገልፀዋል።በሁለቱም ገዳማት ላይ የከበድ መሳሪያ ድብደባ እየፈፀመ መሆኑ ተገልጿል።

ከደጀን ጀምሮ የጎጃም ህዝብ የገባውን የዐብይ አህመድ የጥፋት እና የሽብር ሠራዊት መታገሱ ይበቃል ሲል የአማራ ወጣቶች ማህበር አስቸኳይ ጥሪ አቅርቧል።

በደብረ ማርቆስ እና በአማኑኤል ለኦህዴድ ሠራዊት ቀለብ እና ገንዘብ የሚረዱ ሆቴሎች እና ግለሰቦች ተለይተዋል።በቀጣይ ሙሉ ዝርዝራቸው ይቀርባል።

@ሳተናው ሚዲያ

https://t.me/hageremedianews

Address

Menkorer
Dabra-Berhan

Website

https://t.me/hageremedianews

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሀገሬ ሚዲያ/Hagere Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ሀገሬ ሚዲያ/Hagere Media:

Share