Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ ሁለንተናዊ መረጃ ለተከታዮቻችን

►የየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ ቅጣት ተጣለበት።👉የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ እጅግ የተጠና እና በማስረጃ የተደገፈ ውሳኔ በዛሬው እለት አሰተላ...
17/06/2025

►የየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ ቅጣት ተጣለበት።

👉የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ እጅግ የተጠና እና በማስረጃ የተደገፈ ውሳኔ በዛሬው እለት አሰተላለፈ።

👉በቀን 08/10/2017 ዓ/ም ወራቤ ከተማ ከየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ መካከል ከቀኑ በ9:00 ጀምሮ በአቢዮ ኤርሳሞ መታሰቢያ ስታዲየም ባደረጉት የእግር ኳስ ውድድር የየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ የውድድር ደንብ አንቀፅ 6 ተራ ቁጥር 6.7 እና 6.9 ላይ የተቀመጠው ድንጋጌ በመጣሱ እንዲሁም በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አንቀጽ 67 ድንጋጌ በመተላለፍ ምክንያት የሀሰት ማስረጃዎችን /ቲሴራ / በማዘጋጀት ስለማጭበርበሩ እና የተጨዋቾችን ስም በመቀየር ያስመዘገበና ያጫወተ መሆኑ፤ ከኦሮሚያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተላከልን የተጫዋች ቲሴራ ላይ የውድድር አመ/ስ/ኮሚቴ የቀረበውን ቅሬታ በማጣራት የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል ።

►የቅጣት ውሳኔ

👉1ኛ. የየም ሳሚ-ኤታ የእግር ኳስ ክለብ ፌዴሬሽኑ ከውድድሩ በፊት በተላከለት የውድድር ደንብ መሰረት የተጫዋች ተገቢነት ችግር እንዳይፈጠርበት ተዘጋጅቶ ለውድድር መምጣት ሲገባው አይታወቅብኝም በማለት በኦሮሚያ ክልል መጀመሪያ ሊግ ላይ በ2017 ዓ.ም እየተጫወቱ ያሉ ተጫዋቾችን ስማቸውን በመቀየር ያስመዘገበና ያጫወተ በመሆኑ ተጫዋቾቹ ተሰልፈው በተጫወቱባቸው ጫወታዎች በሙሉ በፎርፌ ተሸናፊ እንዲሆን የውድድርና አመራር ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ፡፡

👉2ኛ, ይህንን ተግባር የፈጸሙ የቡድን መሪ እና አሰልጣኝ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አንቀጽ 67 ተራ ቁጥር 1 በፊደል ሀ መሰረት ለአንድ አመት ከየትኛውም ውድድር እንቅስቃሴ እንዳይመሩም ሆነ እንዳይሳተፉ ታግደዋል ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እግር ኳስ ፌደሬሽን የውድድርና አመራር ስነስርዓት ኮሚቴ።

►በተስፋሁን ሽጉጤ

የወራቤ ከተማ አስተዳደር የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ፕሮጀክት በግንባታ ላይ!Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ
14/06/2025

የወራቤ ከተማ አስተዳደር የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ፕሮጀክት በግንባታ ላይ!

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

ዋንጫውን እንበላለን 💪💪 የሙሉ ሰዓት ውጤት🔲   2️⃣_0️⃣  🔲       ፉዓድ ⚽ 79'       ካሚል ⚽ 90+5🏟️  Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ
13/06/2025

ዋንጫውን እንበላለን 💪💪



የሙሉ ሰዓት ውጤት
🔲 2️⃣_0️⃣ 🔲
ፉዓድ ⚽ 79'
ካሚል ⚽ 90+5

🏟️

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

በእርግጥም ሂክማ ዩኒቨርስቲ እውን ይሆናል ‼️Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ
12/06/2025

በእርግጥም ሂክማ ዩኒቨርስቲ እውን ይሆናል ‼️

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

መሠረት ድንጋዩ በቅርብ የተጣለው  የወራቤ የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ግንባታ ዛሬ ተጀመረ‼️Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ
10/06/2025

መሠረት ድንጋዩ በቅርብ የተጣለው የወራቤ የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ግንባታ ዛሬ ተጀመረ‼️

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

ስልጤ ዞን ላይ ከሚገኙ ውብ መስጂዶች መካከል በጥቂቱ    Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ
06/06/2025

ስልጤ ዞን ላይ ከሚገኙ ውብ መስጂዶች መካከል በጥቂቱ




Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

የህዝብ ማዕበል!!1446ኛው የኢድ  አል አድሃ(አረፋ )በዓል በስልጤ ዞን በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።በኢትዮጲያ ውስጥ የአረፋ በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ዋና ዋና ቦታዎች መካከል ወራቤ ...
06/06/2025

የህዝብ ማዕበል!!
1446ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ )በዓል በስልጤ ዞን በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

በኢትዮጲያ ውስጥ የአረፋ በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ዋና ዋና ቦታዎች መካከል ወራቤ ከተማ አስተዳደር ለአብነት ተጠቃሽ ነው፡፡

የከተማዋና አከባቢዋ ለቁጥር የሚያዳግት ህዝበ ሙስሊም ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ በተክቢራ ወደ ወራቤ ሁለገብ ስታዲየም በመትመም የኢድ ሰላቱን በሰላም ሰግዶ መመለስ ችለዋል ።

ኢድ ሙባራክ ተቀበል አላሁ ሚና ወሚንኩ ሳሊሃል አዕማል!!

06/06/2025

አረፋን በስልጤ ዞን

via AMN-Addis Media Network

#ሀበይ በአፍራን አጄጄነ
Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል አከባበር ድባብ በጅማ
06/06/2025

የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል አከባበር ድባብ በጅማ

ኢድ አል አድሃ ሙባረክ  #አዲስ አበባ 2017
06/06/2025

ኢድ አል አድሃ ሙባረክ
#አዲስ አበባ
2017

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ1ሺ 446ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች በድምቀት እየተከበረ ነው።በወራቤ  ከተማ ምዕመናን በዓሉን በተለያዩ ሀይማኖታዊ ...
06/06/2025

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ1ሺ 446ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች በድምቀት እየተከበረ ነው።

በወራቤ ከተማ ምዕመናን በዓሉን በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች በድምቀት እያከበሩ ነው።

የወራቤ ከተማ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት የአረፋ በዓልን አስመልክቶ ነጋዴዎችን በማስተባበር ለ200 አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ!~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~1446ኛውን የኢድ አል-አድ...
04/06/2025

የወራቤ ከተማ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት የአረፋ በዓልን አስመልክቶ ነጋዴዎችን በማስተባበር ለ200 አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ!
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
1446ኛውን የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል አስመልክቶ የወራቤ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት የንግዱን ማህበረሰብ በማስተባበርና ሀብት በማሰባሰብ ከ200 በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች የምግብና ምግብ ነክ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል በመርሀግብሩም የወራቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ያሲን ከሊል ፣ የከተማ አስተዳደሩ ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ ናስር ቡሽራ እንዲሁም የከተማው ንግድና ገበያ ልማት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ አክመል አብደላ ተገኝተው የታረዘን ማልበስ እና የተራበን መመገብ የሁሉም ሀላፊነት መሆኑን አውስተዋል ።

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

Address

Dalocha

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ:

Share