Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ ሁለንተናዊ መረጃ ለተከታዮቻችን

 #አስቾካይ የአፈላልጉኝ ማስታወቂያ!!! #ሀሙስ ማታ ከ6:00 ሰዓት ቦኋላ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ዲስከቨሪ ሞተር  #በኡሴታዝ አ/ፈታ ሸ/ከድር የጃፈር መስጂድ ኢማም በሻድገር አምቢቾ(ከ...
15/08/2025

#አስቾካይ የአፈላልጉኝ ማስታወቂያ!!!
#ሀሙስ ማታ ከ6:00 ሰዓት ቦኋላ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ዲስከቨሪ ሞተር #በኡሴታዝ አ/ፈታ ሸ/ከድር የጃፈር መስጂድ ኢማም በሻድገር አምቢቾ(ከፍተኛ ፍርድ ቤት አካባቢ) ስለተሰረቃ ጥቆማ ከታች በሚገኘው ስልክ ቁጥር እንድሰጡን ዘንድ በአለህ ስም እንጠይቃለን!!!
👉0911660315

ከወራቤ ከተማ ንግድ ተቋም የተላለፈ መልዕክት⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽በወራቤ ከተማ የምትገኙ የባለ-3እግር (ባጃጅ) አሽከርካሪዎች በሙሉ፦ነገ ሀሙስ ነሐሴ 08 2017 ዓ.ም ከ12:00 ሰዓት ጀ...
13/08/2025

ከወራቤ ከተማ ንግድ ተቋም የተላለፈ መልዕክት
⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽

በወራቤ ከተማ የምትገኙ የባለ-3እግር (ባጃጅ) አሽከርካሪዎች በሙሉ፦

ነገ ሀሙስ ነሐሴ 08 2017 ዓ.ም ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ የታርጋ ቁጥራቹ መጨረሻ ቁጥር ጎዶሎ የሆነ ማለትም (1,3,5,7,9) ELELLE ማደያ

▶️ እንዲሁም የታርጋ ቁጥራቹ መጨረሻ ሙሉ የሆነ ማለትም (0,2,4,6,8) የሆነ DELTA ነዳጅ ማደያ የቤንዚን ስርጭት አገልግሎት የሚሰጥ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ይህንን አውቃችሁ በተጠቀሰው ፕሮግራም መሠረት በስፍራው እንድትገኙ እናሳውቃለን።

▶️ ፦ ለባለ 3-እግር ተሽከርካሪዎች የታደሰ ንግድ ፍቃድና ኩፖን ካልያዙ የማናስተናግድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።

የወራቤ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት

ከወራቤ ከተማ ንግድ ተቋም የተላለፈ መልዕክት⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽በወራቤ ከተማ የምትገኙ  የባለ-3እግር (ባጃጅ) አሽከርካሪዎች በሙሉ▶️ነገ እሮብ ነሐሴ 07 2017 ዓ.ም ከ12:00 ሰዓት...
12/08/2025

ከወራቤ ከተማ ንግድ ተቋም የተላለፈ መልዕክት
⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽

በወራቤ ከተማ የምትገኙ የባለ-3እግር (ባጃጅ) አሽከርካሪዎች በሙሉ

▶️ነገ እሮብ ነሐሴ 07 2017 ዓ.ም ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ የታርጋ ቁጥራቹ መጨረሻ ቁጥር ጎዶሎ የሆነ ማለትም (1,3,5,7,9) NOC ማደያ

▶️ እንዲሁም የታርጋ ቁጥራቹ መጨረሻ ሙሉ የሆነ ማለትም (0,2,4,6,8) የሆነ DELTA ነዳ9ጅ ማደያ በመገኘት አገልግሎት ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።

▶️ ባለሁለት እግር ተሽከርካሪዎች (ሞተር) እና የቤንዚል ተጠቃሚ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ELELLE ነዳጅ ማደያ የቤንዚን ስርጭት አገልግሎት የሚሰጥ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ይህንን አውቃችሁ በተጠቀሰው ፕሮግራም መሠረት በስፍራው እንድትገኙ እናሳውቃለን።

▶️ ፦ ለባለ 3-እግር ተሽከርካሪዎች የታደሰ ንግድ ፍቃድና ኩፖን ካልያዙ የማናስተናግድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።

የወራቤ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት

10/08/2025
አልበያን የወላጅ አጥ ህጻናት ማሳደጊያና መድረሳን  ለማጠናከር በሚደረገው ርብርብ ላይ ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ!~~~~~~~~~~~~~~~~~~~ነሐሴ 3/2017 [...
09/08/2025

አልበያን የወላጅ አጥ ህጻናት ማሳደጊያና መድረሳን ለማጠናከር በሚደረገው ርብርብ ላይ ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ!
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ነሐሴ 3/2017 [ወራቤ ኮሙኒኬሽን] በወራቤ ከተማ የሚገኘውንና ላለፉት ሀያ ዓመታት የቆየውን አልበያን የቲሞች ማሳደጊያና ኢስላማዊ ትምህርት ቤት እንዳዲስ ለማደራጀት በተጀመረው ርብርብ ላይ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ ያሉ ወገኖች የድርሻቸውን እንዲወጡ የማዕከላዊ አስተባባሪዎች ጠየቁ።

አልበያን የቲሞች ማሳደጊያና ኢስላማዊ ትምህርት ቤት ለማጠናከርና እንዳዲስ ለማደራጀት ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያና የውይይት መድረክ ተካሄዷል።

በፕሮግርሙ ላይ ከወራቤና አከባቢው የተውጣጡ ዓሊሞች፣ ኡስታዞችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን ተቋሙን ለማጠናከር ገቢ የመሰብሰብ እና የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴ የመጎብኘት መርሃ ግብሮች ተከናውነዋል።

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

ድንቅ ተግባር የስልጤ ዞን ፖሊስ መምሪያ እና የስልጤ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ 👏👏ትላንት ለሊት 8:00 ሰዓት ገደማ ሹፌሩን እና ረዳቱን በማገት ሳንኩራ ረግዲና ቀበሌ ላይ የሰሌዳ ቁጥር ኮ...
09/08/2025

ድንቅ ተግባር የስልጤ ዞን ፖሊስ መምሪያ እና የስልጤ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ 👏👏

ትላንት ለሊት 8:00 ሰዓት ገደማ ሹፌሩን እና ረዳቱን በማገት ሳንኩራ ረግዲና ቀበሌ ላይ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 03-ET/ኢት A-18706 የሆነ ሲኖ ትራክ ( ካሶኒ ) መኪና🚛 ከእነ ጭነቱ በሌቦች/በሽፍቶች ተሰርቆ የነበረ ሲሆን

በዛሬው እለት በተደረገው ከፍተኛ ርብርብ በሻሸመኔ ከተማ የተገኘ ሲሆን ለዚህም የመልካ ሲርባ ክፍለ ከተማ የፖሊስ፣ የሃላባ ዞን፣ የሃላባ ቁሊቶ ከተማ ፣ የስልጤ ዞን ፖሊስ መምሪያ ፣የስልጤ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ፣የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስና የፀጥታ አካላት ባደረጉት ከፍተኛ ርብርብ ሊገኝ ችሏል ።

ሁሉንም የፀጥታ አካላት ላደረጉት ድንቅ ተጋድሎና ርብርብ ከልብ ሊመሰገኑ ይገባል👏👏

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

03/08/2025

ይሕ ለዐለም የብስራት ዜና ነዉ! አልሀምዱሊላህ

ሩሲያ ካንሰርን መከላከል የሚያስችል ክትባት ማግኘቷን ይፋ አደረገች::

ሩሲያው የሰራችው ለካንሰር ታማሚዎች ይሰጣል የተባለው የካንሰር ክትባት እ.አ.አ. በ2025 በመስከረም ወር ተመርቶ ለተጠቃሚዎች በነፃ ይደርሳል መባሉን ዘ ኢኮኖሚክ ታይምስ ይዞት የወጣው መረጃ ያመለክታል፡፡

ለአንድ የካንሰር ታማሚ የሚሰጠው ክትባት በግምት 2 ሺ 869 ዶላር ዋጋ የሚያወጣ ሲሆን፤ በልዩ ቁጥጥር ለዜጎች በነፃ ይሰራጫል ሲሉም የሩሲያ ጤና ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡

ሩሲያ የሰራችው የካንሰር መከላከያ ክትባት በሰው ሰራሽ አስታውሎት በመታገዝ የሚሰጥ ሲሆን፤ የታማሚውን የመከላከል አቅም በማሳደግ ካንሰሩ በተማሚው ሰውነት በፍጥነት እንዳይሰራጭ የሚያደርግ ነው ተብሏል፡፡

የሩሲያ የጨራራ ሜዲካል ጥናትና ምርምር ማዕከል ኃላፊ አንድሪው ካፕሪን በበኩላቸው ይፋ የተደረገው ለታማሚዎች የሚሰጠው ክትባት ባህላዊ መድኃኒት አለመሆኑንም ተናግረዋል፡፡

በከፍተኛ ሁኔታ የሚሰራጨውን የካንሰር ዕጪ እድገትን በመቆጣጠር የሰው ልጆችን ሕይወት ይታደጋል የተባለለት የሩሲያ ግኝት በብዙዎች ታማሚዎች ተሞክሮ ተስፋ ሰጪ ውጤት እንደተገኘበት ኃላፊው ተናግረዋል፡፡

4 ሚሊዮን የሆኑ ሩሲያዊያን ከካንሰር ጋር እንደሚኖሩ የሚገልጸው መረጃዉ 625 ሺ ደግሞ በየዓመቱ ለካንሰር ተጋላጭ ስለ መሆናቸውም የሩሲያ ጤና ሚኒስቴርን ጠቅሶ ዘ ኢኮኖሚክ ታይምስ ዘግቧል።

እንኳን ደስ አላችሁ/ን‼️ የስልጤው ተወካይ ወራቤ ከተማከምድቡ 1ኛ በመሆን ወደ ጥሎ ማለፍ ተቀላቅሏል ‼️ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎችን ካሸነፈ ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ማደጉን ያረጋግጣል።እንደም...
18/07/2025

እንኳን ደስ አላችሁ/ን‼️
የስልጤው ተወካይ ወራቤ ከተማ
ከምድቡ 1ኛ በመሆን ወደ ጥሎ ማለፍ ተቀላቅሏል ‼️
ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎችን ካሸነፈ ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ማደጉን ያረጋግጣል።

እንደምታደርጉት ሙሉ እመነት አለን በርቱልን 👏

ሀበይ ተስ ባለነ‼️
Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

"ፅዱና አረንጓዴ ከተሞች የመፍጠር ንቅናቄ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማ ዞናዊ የንቅናቄ ዘመቻ ተጀመረ፡፡ወራቤ ፣ሰኔ 26/2017 ፣ስልጤዞን ኮሙኒኬሽን~~...
03/07/2025

"ፅዱና አረንጓዴ ከተሞች የመፍጠር ንቅናቄ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማ ዞናዊ የንቅናቄ ዘመቻ ተጀመረ፡፡

ወራቤ ፣ሰኔ 26/2017 ፣ስልጤዞን ኮሙኒኬሽን
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
2ኛ ዙር የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆነው ፅዱና አረንጓዴ ከተሞች የመፍጠር ንቅናቄ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ ዞናዊ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

በንቅናቄው የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ በተገኙበት በወራቤ ከተማ የወንዝ ዳርቻ ፓርክ ውበት ያላቸው የጥላ ዛፍ ችግኞችን በመትከል ተጀምሯል፡፡

በመርሃ ግብሩ የዞኑ ዋና የመንግስት ተጠሪ ወ/ሮ ነይማ ሙኒር ፣የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ሀላፊ አቶ አ/ሰመድ አብደላን ጨምሮ የዞን አመራሮች ፣የወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ዋና አስተዳዳሪዎችና ከንቲባዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡

►የየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ ቅጣት ተጣለበት።👉የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ እጅግ የተጠና እና በማስረጃ የተደገፈ ውሳኔ በዛሬው እለት አሰተላ...
17/06/2025

►የየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ ቅጣት ተጣለበት።

👉የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ እጅግ የተጠና እና በማስረጃ የተደገፈ ውሳኔ በዛሬው እለት አሰተላለፈ።

👉በቀን 08/10/2017 ዓ/ም ወራቤ ከተማ ከየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ መካከል ከቀኑ በ9:00 ጀምሮ በአቢዮ ኤርሳሞ መታሰቢያ ስታዲየም ባደረጉት የእግር ኳስ ውድድር የየም ሣሜ -ኤታ እግርኳስ ክለብ የውድድር ደንብ አንቀፅ 6 ተራ ቁጥር 6.7 እና 6.9 ላይ የተቀመጠው ድንጋጌ በመጣሱ እንዲሁም በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አንቀጽ 67 ድንጋጌ በመተላለፍ ምክንያት የሀሰት ማስረጃዎችን /ቲሴራ / በማዘጋጀት ስለማጭበርበሩ እና የተጨዋቾችን ስም በመቀየር ያስመዘገበና ያጫወተ መሆኑ፤ ከኦሮሚያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተላከልን የተጫዋች ቲሴራ ላይ የውድድር አመ/ስ/ኮሚቴ የቀረበውን ቅሬታ በማጣራት የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል ።

►የቅጣት ውሳኔ

👉1ኛ. የየም ሳሚ-ኤታ የእግር ኳስ ክለብ ፌዴሬሽኑ ከውድድሩ በፊት በተላከለት የውድድር ደንብ መሰረት የተጫዋች ተገቢነት ችግር እንዳይፈጠርበት ተዘጋጅቶ ለውድድር መምጣት ሲገባው አይታወቅብኝም በማለት በኦሮሚያ ክልል መጀመሪያ ሊግ ላይ በ2017 ዓ.ም እየተጫወቱ ያሉ ተጫዋቾችን ስማቸውን በመቀየር ያስመዘገበና ያጫወተ በመሆኑ ተጫዋቾቹ ተሰልፈው በተጫወቱባቸው ጫወታዎች በሙሉ በፎርፌ ተሸናፊ እንዲሆን የውድድርና አመራር ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ፡፡

👉2ኛ, ይህንን ተግባር የፈጸሙ የቡድን መሪ እና አሰልጣኝ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አንቀጽ 67 ተራ ቁጥር 1 በፊደል ሀ መሰረት ለአንድ አመት ከየትኛውም ውድድር እንቅስቃሴ እንዳይመሩም ሆነ እንዳይሳተፉ ታግደዋል ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እግር ኳስ ፌደሬሽን የውድድርና አመራር ስነስርዓት ኮሚቴ።

►በተስፋሁን ሽጉጤ

የወራቤ ከተማ አስተዳደር የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ፕሮጀክት በግንባታ ላይ!Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ
14/06/2025

የወራቤ ከተማ አስተዳደር የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ፕሮጀክት በግንባታ ላይ!

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

ዋንጫውን እንበላለን 💪💪 የሙሉ ሰዓት ውጤት🔲   2️⃣_0️⃣  🔲       ፉዓድ ⚽ 79'       ካሚል ⚽ 90+5🏟️  Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ
13/06/2025

ዋንጫውን እንበላለን 💪💪



የሙሉ ሰዓት ውጤት
🔲 2️⃣_0️⃣ 🔲
ፉዓድ ⚽ 79'
ካሚል ⚽ 90+5

🏟️

Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ

Address

Dalocha

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Werabe Times/ ወራቤ ታይምስ:

Share