14/09/2025
ከወራቤ ከተማ ንግድ ተቋም የተላለፈ መልዕክት
⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽⛽
በወራቤ ከተማ የምትገኙ የባለ-3እግር (ባጃጅ) አሽከርካሪዎች በሙሉ
➡️ ነገ ሰኞ መስከረም 05 2018 ዓ.ም ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ የታርጋ ቁጥራቹ መጨረሻ ቁጥር ጎዶሎ የሆነ ማለትም (1,3,5,7,9) NOC ማደያ
▶️ እንዲሁም የታርጋ ቁጥራቹ መጨረሻ ሙሉ የሆነ ማለትም (0,2,4,6,8) የሆነ JR ነዳጅ ማደያ በመገኘት አገልግሎት ማግኘት እንደምትችሉ እየገለፅን አሽከርካሪዎች ይህንን አውቃችሁ በተጠቀሰው ፕሮግራም መሠረት በስፍራው እንድትገኙ እናሳውቃለን።
▶️ ፦ ለባለ 3-እግር ተሽከርካሪዎች የታደሰ ንግድ ፍቃድና ኩፖን ካልያዙ የማናስተናግድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
➡ የአንድ ሌትር የመሸጫ ዋጋ 123ብር ከ02 መሆኑን እያሳወቅን ክፍያ የሚፈፀመው በቴሌብር ብቻ መሆኑን አበክረን እንገልፃለን።
➡️ በዕለቱ ለሚያጋጥሞት ችግር
በ0910234000
በ0942083614
በ0945206692
በ0916687618
በ0967233655
የወራቤ ከተማ አስተዳደር ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት