
01/07/2025
ይህ ህፃን ልጅ መኖሬ በእናተ እጅ ነው እያለ ነው።💔😭
በምስሉ ላይ ምታዩት የ15 ቀን ጨቅላ ህፃን ልጅ ሲወለድ ከ1000 ሰው አንድ ሰው ላይ ሚከሰት የልብ ክፍተት ወይም (Edward’s syndrome ,complete AVSD ) ህመም ታሞባታል ።
ይህ ጨቅላ ህፃን ልጅን ከፈጣሪ በታች ለማትረፍ ለህክምናው እስከ 1.5 ሚሊየን ብር ድረስ ያስፈልጋታል....
ይህን ብር ደሞ በፅዳት ስራ ላይ ለተሰማራች እናት እጅግ ከባድ ሆኖባታል እና ከተረፋችሁ ሳይሆን ከጉድለታችሁ ምታካፍሉ ደጋግ ኢትዮጵያውያን እባካችሁ የአቅማችሁን እርዷት 🙏🏻🙏🏻
1000381446167 (CBE)
መቅደስ ባሹ መኮንን (እናት)
091 894 2319
እባካችሁ ሼር ማድረግም ትልቅ ዕርዳታ ነው በጌታ ይሁንባችሁ ተባበሩን 🙏🏻