Iyasu Kassa

Iyasu Kassa Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Iyasu Kassa, Digital creator, Gojam, Debra Markos.

Oh, Egypt, it seems your campaign of digital deception has been laid bare for the world to see, thanks to the diligent w...
02/10/2025

Oh, Egypt, it seems your campaign of digital deception has been laid bare for the world to see, thanks to the diligent work of Al Jazeera. The facts matter! 📢 Al Jazeera fact-check just revealed that images circulating online claiming to show the GERD deliberately flooding Sudan are actually recycled photos from the devastating 2020 Sudanese floods.



Fact-Check: No GERD Flooding in SudanAl Jazeera’s investigation has confirmed that a photo shared in Sudanese media, all...
02/10/2025

Fact-Check: No GERD Flooding in Sudan

Al Jazeera’s investigation has confirmed that a photo shared in Sudanese media, allegedly showing flooding caused by the GERD, was actually an old image. The report concluded that the claim was false, undermining Sudan’s narrative against Ethiopia’s dam operation.

በትግራይ ስም የምትነግዱ ጡረተኛ ፖለቲከኞች ኣደብ ግዙ።.......................የትግራይ ህዝብ ስላም እና ልማትን ይሻል። ጦርነትን ቀስቅሰው ብዙ ሺ የትግራይ ወጣቶችንን ያስጨረሱ...
02/10/2025

በትግራይ ስም የምትነግዱ ጡረተኛ ፖለቲከኞች ኣደብ ግዙ።.......................
የትግራይ ህዝብ ስላም እና ልማትን ይሻል። ጦርነትን ቀስቅሰው ብዙ ሺ የትግራይ ወጣቶችንን ያስጨረሱት ጡረተኛ ፖለቲከኞች ግን ልጆቸውንን ፣ ዘመዶቻቸውን እና ሀብታቸውን ወደ ተለያዩ ሀገራት በማሸስ የህዝብ ህልውና ላይ ቁማር ሲጫወቱ ታዝበናል።
የትግራይ እናቶች ከነሱ የፖለቲካ ቁማር ያተርፉት ነገር የላቸውም ዛሬም በሰፍቲ ኔት ኑሮዋቸውን እየገፉ ሰላም እና ልማንት እየፈለጉ በጦርነት ያጧቸዉን ልጆቻቸውንም እየናፈቁ ኣሉ ።
ነገር ግን ከግል ጥቅማቸው ውጪ ለትግራይን ህዝብ ህይወት ቦታ የሌላቸው እነሱ ዛረም በትግራይ ወጣቶች ነብስ ቁማር መጫወትን ይሻሉ። ትግራይ እንደለሎቹ የሀገሪቱ ክልሎች እንዳትለማ ነቀርሳም ሆነዉባታል። ኣሁን ግን የትግራይ ህዝብ ነቅቷል ሰላም እና ልማትን ይሻል።
የኢትዮጵያ ህዝብ ለትግራይ ወጣቶች ድምጽ በመሆን ሰላምን አስከብረን እድገት እና ብልጽግናችንን ማረጋገጥ አለብን።

በትግራይ ህዝብ ስም የሸዕብያን አጀንደ የሚያስፈፅሙ ኤርትራዊያንአማኖኤል አሰፋ ኤርትራዊነታቸው ያይላል። አማኑኤል አባቱ በኤርትራ ተሹሞ የነበትረ፣ በሁለት ዓመቱ ጦርነት ለ8 ወር ተደብቆ በነ...
01/10/2025

በትግራይ ህዝብ ስም የሸዕብያን አጀንደ የሚያስፈፅሙ ኤርትራዊያን

አማኖኤል አሰፋ ኤርትራዊነታቸው ያይላል። አማኑኤል አባቱ በኤርትራ ተሹሞ የነበትረ፣ በሁለት ዓመቱ ጦርነት ለ8 ወር ተደብቆ በነበረ ጊዜም ሽፋን ያደረጉለት ሻዕቢያዎች እንደነበር በሰፊው የሚታመን ነው።

ደንኩል ደግሞ በዘረፈው ሀብት ምክንያት፤ ጌታቸው አሰፋ ( በመሰረቱ አማራ ቢሆንም) ለዘመናት በፈፀመው ወንጀሉ፤ ባሌማ አድርባይ ስለሆነ፤ መአሾ አሽከርና ስልጣን ፈላጊ ሰለሆነ በትግራይ ሰላም እንዲሰፍን አይፈልጉም፡፡ ሁሌም ጦርነት ዉስጥ ካልሆኑ የትግራይ ህዝብ እንደምበቀላቸዉ ስለምያዉቁ ተፈናቃች እንዲመለሱ አይፈልጉም፤ መተማመን እንዲኖርና እርቅ እንዲፈጠር የማይፈልጉት ከተጠያቂነት ለመሸሽ ነዉ፡፡ እንደዚህም ሆኖ ኑሮአቸዉ የሸዕብያን ፍላጎት ማሟላት ላይ የተመሰረተ ነዉ፡፡

የፅምዶ ዋና አንቀሳቃሾችበኢትዮጵያ ኪሳራ፣ በትግራይ ህዝብ ዕልቂትና የትግራይ መድቀቅም ቢሆን ከሻዕቢያ በአንድ አልጋ መተኛት የሚመርጡበት፣ ሻዕብያን የሚንከባከቡበትና የሚላላኩበት  ስረ- ምክ...
01/10/2025

የፅምዶ ዋና አንቀሳቃሾች

በኢትዮጵያ ኪሳራ፣ በትግራይ ህዝብ ዕልቂትና የትግራይ መድቀቅም ቢሆን ከሻዕቢያ በአንድ አልጋ መተኛት የሚመርጡበት፣ ሻዕብያን የሚንከባከቡበትና የሚላላኩበት ስረ- ምክንያት በዋናነት ከኤርትራዊነታቸው የሚመነጭ ነው። ሌላው በወንጀሉ፣ ሌላው በዘረፈው ሀብት፣ በአሽከርነትና አማችነት ነው።

1. አቦይ ሰብሃት ኤርትራዊ ሰርሄዬ ነው (የእህቱ ልጅ ደሞ የኤርትራው ጀነራል ስብሃት ኤፍሬም ሚስት ናት)
2. አብረሃም ተከሰት ኤርትራዊ
3. መንጀሪኖ ኤርትራዊ
4. ደብረፅዮን ኤርትራዊ
እንግዲሀ እነዚህ የዉጪ ባደዎች ናቸዉ የትግራይ ወጣቶችን ከፊት አሰልፈዉ የሸዕብያን ኢትዮጵያ የማፍራስ እና ህዝቡን የማለያየት አጀንዳ ማስፈፀም የሚሰሩት፡፡

አዲስ አበባ ማሸብረቋን ቀጥላለች። ዛሬ የተመረቀው በአይነቱ የመጀመሪያና እጅግ ዘመናዊ የሕጻናትና ወጣቶች ቴአትርና ሲኒማ ኮምፕሌክስ
29/09/2025

አዲስ አበባ ማሸብረቋን ቀጥላለች።
ዛሬ የተመረቀው በአይነቱ የመጀመሪያና እጅግ ዘመናዊ የሕጻናትና ወጣቶች ቴአትርና ሲኒማ ኮምፕሌክስ

ኢትዮጵያ የዜጎቿ የደምና የአጥንት ውህድ ውጤት ናት።......ከጥንት ጊዜ ጀምሮ በጀግኖቿ መስዋዕትነት ተከብራ ኖራለች፡፡ እየኖረችም ትገኛለች፡፡ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ ለሀገራቸው ዳር ድ...
29/09/2025

ኢትዮጵያ የዜጎቿ የደምና የአጥንት ውህድ ውጤት ናት።......

ከጥንት ጊዜ ጀምሮ በጀግኖቿ መስዋዕትነት ተከብራ ኖራለች፡፡ እየኖረችም ትገኛለች፡፡

ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ ለሀገራቸው ዳር ድንበር መከበር እስከ የሕይወት መሥዋዕትነት ለመክፈል የተዘጋጁ ቁርጠኛ የሕዝብ ልጆት ያሏት ሲሆን መከላከያ ሠራዊት ደግሞ በዚህ ረገድ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ነው።

መከላከያ ሰራዊታችን ወበዴውን ልክ እያስገባው ይገኛል። ኢትዮጵያ ላይ ተላሊኪና ቅጥረኛም አይፈነጭባትም!

57 የኦነግ ሸኔ ተዋጊዎች ሙሉ ትጥቅ ይዘው ወደ የሰላም መንገድ በመምረጥ ወደ ህዝብ ተቀላቀሉ። እየተከተሉት ያለው የትግል መንገድ ስህተት መሆኑን ተገንዝበው ሀገራችንንና ህዝባችንን ከማሰቃየ...
29/09/2025

57 የኦነግ ሸኔ ተዋጊዎች ሙሉ ትጥቅ ይዘው ወደ የሰላም መንገድ በመምረጥ ወደ ህዝብ ተቀላቀሉ።

እየተከተሉት ያለው የትግል መንገድ ስህተት መሆኑን ተገንዝበው ሀገራችንንና ህዝባችንን ከማሰቃየት ይልቅ በሰላማዊ መንገድ ለማተገል መወሰናቸውን ገልፀዋል፡:

የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በሆሮ ጉዱሩ ዜን ጃራዳጋ ጃርቴ ወረዳ ውስጥ ሙሉ የጦር መሳሪያ ይዘው ከህዝብ ጋር ተቀላቅለዋል

ድሉ እንደቀጠለ ነው።የአገራችንን ሰላም ለማደፍረስ ሌት ተቀን ሲታትር የነበረው ፅንፈኛው የፋኖ ቡድን፣ በጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን የማያዳግም እርምጃ የህልም እንጀራው ሆኖበታል። ተራራ እ...
29/09/2025

ድሉ እንደቀጠለ ነው።

የአገራችንን ሰላም ለማደፍረስ ሌት ተቀን ሲታትር የነበረው ፅንፈኛው የፋኖ ቡድን፣ በጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን የማያዳግም እርምጃ የህልም እንጀራው ሆኖበታል።

ተራራ እናንቀጥቅጣለን ሲሉ የነበሩት እነዚህ ኃይሎች፣ የመከላከያ ሰራዊቱ ሲመጣባቸው ግን እንደጧት ጤዛ በነው ጠፍተዋል። የመከላከያ ሰራዊቱ በወሰደው የተቀናጀ እርምጃ፣ ቡድኑ ከፍተኛ ኪሳራ የገጠመው ሲሆን፣ አመራሮቹም ተደናግጠው መግቢያ አጥተዋል።

ይህ ክስተት፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ምን ያህል ጠንካራና የሀገር ሉዓላዊነትን የማስከበር አቅሙ የላቀ መሆኑን ዳግም ያረጋገጠ ነው::

BRAVO👏👏👏
25/09/2025

BRAVO👏👏👏

በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የተፃፈው "የመደመር መንግስት" መጽሐፍ ጥቅሞች እነሆ።1.ትምህርታዊ አስተዋጽዖ - ከመጽሐፉ የሚገኘው ገቢ ተማሪዎችን እና የወደፊቱን ትውልድ በቀጥታ በሚጠቅመ...
25/09/2025

በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የተፃፈው "የመደመር መንግስት" መጽሐፍ ጥቅሞች እነሆ።

1.ትምህርታዊ አስተዋጽዖ - ከመጽሐፉ የሚገኘው ገቢ ተማሪዎችን እና የወደፊቱን ትውልድ በቀጥታ በሚጠቅመው ለትምህርት ቤቶች ግንባታ ይውላል።

2.የህዝብ ፕሮጀክቶችን ማጠናከር - የትምህርት ቤት ግንባታን በገንዘብ በመደገፍ ትምህርትን እና ማህበረሰቡን ከፍ የሚያደርጉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መደገፍን ያነሳሳል።

3.የቱሪም ዘርፍን ማሳደግ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመደመር መጽሐፍ ሽያጭ ገቢን ለቱሪዝም ኢንዱስትሪ ማድረጋቸው ዘርፉን ለማሳደግ የተሰጠውን ትኩረት ያሳያል ፡፡

4.የስራ ዕድል መፍጠር- የቱርዝም ፕሮጀክቶች ለጎብኚ ተጨማሪ መዳረሻ በመሆን በመስኅብነት እያገለገሉ መሆናቸው እና በሥራ ዕድል ፈጠራም የራሳቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው፡፡

5.የንባብ ባህልን ማሳደግ - ኢትዮጵያውያን በተለይም ወጣቶች ለመጽሐፍ እና ለእውቀት ዋጋ እንዲሰጡ ያበረታታል።

6.የበጎ አድራጎትነት ተምሳሌት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ የግል ችሎታቸውን ከግል ጥቅም ይልቅ ለህዝብ ጥቅም እንዴት እንዳበረክቱ ያሳያል፣ ሌሎችንም ያነሳሳል።

7.ብሔራዊ ራዕይን ማጋራት - ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንድነት፣ ልማት እና የጋራ ኃላፊነት ላይ ያላቸውን ሃሳቦች ያጋሩበት ነው፣ አንባቢዎች የመንግስትን ፍልስፍና እንዲረዱ ያግዛል።

8.የሀገር ፍቅር እና የዜጎች ተሳትፎ - ዜጎች በሃሳብ እና በተሳትፎ ለኢትዮጵያ እድገት የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ ያነሳሳል።

9.አስተሳሰብን መሰነድ- ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ልማታዊ አስተሳሰቦች ለትውልድ ሰነድ ሆኖ እንዲያገለግል ይረዳል።

ህዳሴን እንጎብኝ!የመተባበራችንን ማሳያ የአንድነታችንን ምሳሌየንጋታችንን ጅማሮ ህዳሴን እንጎብኝ!
24/09/2025

ህዳሴን እንጎብኝ!
የመተባበራችንን ማሳያ
የአንድነታችንን ምሳሌ
የንጋታችንን ጅማሮ ህዳሴን እንጎብኝ!

Address

Gojam
Debra Markos

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Iyasu Kassa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share