Wollo Ethio Media

Wollo Ethio Media ኢትዮጲያ ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር���

እናንተ ስንት ላይ ደረሳችሁ? ላልጀመሩ ሁሉ ጥሩ አጋጣሚ ተፈጥሯል። Tapswap ቀኑ ተራዝሞል። ቁጭ ብላችሁ የበይ ተመልካች እንዳትሆኑ። በዚህ ሊንክ ወደ ቴሌግራም ገብታችሁ በመጀመሪያ የሚሰ...
03/06/2024

እናንተ ስንት ላይ ደረሳችሁ?

ላልጀመሩ ሁሉ ጥሩ አጋጣሚ ተፈጥሯል። Tapswap ቀኑ ተራዝሞል። ቁጭ ብላችሁ የበይ ተመልካች እንዳትሆኑ። በዚህ ሊንክ ወደ ቴሌግራም ገብታችሁ በመጀመሪያ የሚሰጣችሁን ነፃ ኮይን በመውሰድ አሁኑኑ ይጀምሩ። https://t.me/tapswap_bot?start=r_6923298843 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift

21/04/2024

የአማራው በረሄርተኛ ሃይልን አለማድነቅ አይቻልም‼

★★★//🍂//★★★

(ማሳሰቢያ:— ሙስሊም ሆናችሁ በኮመንት የምትሳደቡትን ያለ ምንም ምህረት ወደ ብሎክ እንደማስገባ ይታወቅ)

የአማራው ብሄርተኛ ሃይል ድብቅ ፍላጎትና የትግል ፕሮፓጋንዳውን ክፋት ለመረዳት የከበደው ሙስሊም በብዛት ይታያል።

የአማራ ብሄርተኛው ሃይል ክልሉ ውስጥ ሙስሊሙ በብዛት የሳሳበት አካባቢ ላይ ሙስሊሙን ያግታል፣ ገንዘብ ይዘርፋል፣ ይገድላል፣ ያፈናቅላል፣ መስጅድ ያፈርሳል ያቃጥላል፣ ሀሪማ ይቀማል፣ የታቀደ ኦፕሬሽን ሰርቶ በየሙስሊሙ ቤት እየገባ ጥቃት ያደርሳል። መልሶ ይህን የሰራው መንግስት ነው፣ ፋኖ በዚህ ሰኣት ምን ሊጠቀም ይህን ይሰራል? የሚል ለልጆች የተሰራ ፕሮ ጋንዳ ይሰራል፣ በአማራ ክልል ያሉ ሙስሊም አመራሮችን አቀነባባሪዎች አድርጎ በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ለመምታት ይሰራል። አሊያም አህመድን ጀበልን ከኦሮሚያ ወስዶ ጎጃም ላይ ያሳድርና አህመድንና ውሃብያ ኦሮሞዎች ናቸው ብሎ ድርሰት ፅፎ መንጋውን ያስከትላል።

ክልሉ ውስጥ ሙስሊሞች በሚበዙበት አካባቢ ደግሞ ሙስሊሙን በጎጃምና በጎንደር እንደሚያደርገው በወሎ መግደል፣ ማፈናቀል እንደማይችል የወሎ ሙስሊም ዴሞግራፊን በቅጡ የሚረዳ ጎበዝ ስብስብ ነው። ስለዚህ ጥይቱን ትቶ በፕሮፓጋንዳ ይሰልበዋል።

የሙስሊም አማራውን በኦሮሚያ በብዛት መጨፍጨፍ፣ መፈናቀል ደግሞ ደጋግሞ ፕሮፓጋንዳ በመስራት፣ "ወላሂ ከእንግዲህ አማራ አልሆንም!" የምትል ህፃን አኢሻ ፈጥሮ ሰፊ ቅስቀሳ ያደርጋል!

በቢሮክራሲው እጅግ አሳፋሪና ቅኝ ግዛት በሚመሰል መልኩ ሙስሊሙን ይጨቁናል፣ ከመዋቅር ያጠራል፣ ያባርራል፣ የመሬት፣ የሀብት ሽሚያ ውስጥ ገብቶ ሰፊ ስራ ይሰራል። ወሎ ዩኒቨርስቲን ምሳሌ ብናነሳ በግቢው ውስጥ አንድም የመካከለኛው አመራር ፖዚሽን ላይ ሙስሊም የለም።

ለትግላቸው አስጊ ያልሆነ፣ የመወሰንና የአመራር ፖዚሽን ላይ ያልሆነን ሙስሊም የመንግስት ሰራተኛን ለቅመው እየገደሉ ለመንጋቸው ባንዳ ተላላኪ ላይ እርምጃ ወሰድን ብለው ጀስቲፋይ ያደርጉላቸውና ፋኒት የሰይዲ ልጅ መጥታ ታዝግሃለች‼

የአማራ ብሄርተኛ ትግል «የቀራንዮ መዳረሻችን" ሀቲት ፣ "አራሽ ተኳሽ፣ ቀዳሽ" ሞቶ ወሎ ላይ ሲደርሱ ጥቂት ያሻሽሏትና " አራሽ፣ ተኳሽ፣ ቀዳሽ፣ ሰጋጅ!“ ሲሉ እና ፋኖ ሰይዲን እና ፋኖ ማሜን ፊት ለፊት ይዘው በመምጣት የ"ሀበሻ አማራ ናው፣ የነጃሽ ተራራ ነው!“ ቂሷ እያስነገሩ ይመጣሉ።

ይህ በካውንተር ፕሮፓጋንዳ ኦቨር ዶዝ የነፈለለ እስላም መጨረሻውን ሳያገናዝብ "የተገደልነው በአማራነታችን እንጅ በእስላምነታችን አይደለም!" እያለ/እያለች የቡልሃ መንጢቅ ይዛ ታደርቅሃለች። ወለጋ ላይ ጎጃሜ ሰፋሪ፣ ትግሬ ሰፋሪ፣ ወሎየ ሰፋሪ እያለ ወሎየው ሰፋሪ ብቻ ተለይቶ ለምን እንደተጨፈጨፈ ለማስተዋልና የጎጃሜ ሸኔና ፋኖ እጅ ሊኖር እንደሚችልንኳ ማስተዋል አይችሉም።

በወሎ ኦሮሞ ሙስሊሞች ላይ ቀጥታ የፕሮክሲ ዋር ካውንተር ፕሮፓጋንዳን ሃይል ይጠቀምና የሸኔ፣ የኦሮሙማ ተላላኪና ኤጀንት ነው ብሎ ሰፊ ፕሮፓጋንዳ ይሰራና እስላሙን ጭምር በእስላም ወንድሙ ላይ አስዘምቶ መስጅድ ሲያስቃጥለው ያድራል‼

የአማራው ብሄርተኛና የአሃዳዊው ሃይል የፕሮፓጋንዳ አቅም እንኳን እኛን መንግስትን እንዴት እንደሚያንቀጠቅጥና አደገኛ የፕሮፓጋንዳ ፍሬሚንግ መሀንድስ እንደሆነ የማይረዳ የአማራ ክልል በርካታ ሙስሊም የፕሮፓጋንዳው ሰለባ ሆኖ መጠቀሚያ ሆኖ የነገ አስለቃሹን ሊያነግስ እንዴት ፊዳ እየሆነ እንደሆነ ስታየው ታዝናለህ!

የነሰይድ ድራርን ታሪክ ለፋኖ ሰጥታ እሷ ፋኒት ኻውለት ሆና የአሱሃቦቹን ታሪክ የሸኾቹን ማዲህ ወስዳ ለዘመነ ካሴ ሰጥታ በመንዙማ ስታሽሞነሙነው ስታይ ምንያክል ሙድ እንደያዙብን ይገለጥልሃል‼

ወንድሜ ምንድን አገኘህ?
ሽታየ ሳልስምህ ስትሄድ ሳላይህ
ቀረህ አሉኝሳ ለየት ብለህ
የናቴ ልጅ አንዱ በየት ላግኝህ
እሜዳ ጣሉህ ወይ ገደል ሰደዱህ
ለጅብም ሰጡህ ወይ አሞራ በላህ
ብቻህን ሆንክና እት እንደሌለህ
ክንዴ ፊዳ ልሁን ልሂድ አብሬህ

እያለች በመንዙማ የፋኖን እንቅስቃሴ ልታሰልም ስትፍገመገም ታያታለህ‼

የአማራውን ክልል ሙስሊም በጋራ እንዳያስብ የኮሌክቲቭ እሳቤውን በማሳጣት አሊያም የጋራ ግብ እንዳይኖረው እንደየአካባቢው ተጨባጭ በቅጡ የተቀረፀ የትግል ስልት እያደረገ እጅግ የሚደንቅ ስኬት ላይ ነውና በእስላሙ ግልብነት በብሄርተኛው አማራ ስኬት እየበሸቁ አለመደነቅ አይቻልም‼

ሙሐጅሩ መሃመድ አቡ ከውሰር  እየገባችሁ ላይክ አድርጉለት
03/03/2024

ሙሐጅሩ መሃመድ አቡ ከውሰር እየገባችሁ ላይክ አድርጉለት

Address

Dessi

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wollo Ethio Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Wollo Ethio Media:

Share