Gumma Wollo-ጉማ ወሎ

Gumma Wollo-ጉማ ወሎ ከእስልምና ላይ እጃችሁን አንሱልን!!!
እንድናከብራችሁ ከፈለጋችሁ እኛንም አክብሩ!
ችለናችሁ ነው እንጂ ተቻችለን አናውቅም!!

ሰበር መረጃ‼️በሰላማዊ ዉይይት ችግርን ከመፍታት ይልቅ  በህዝብ ላይ  የሀይል ርምጃ የወሰደው የደሴ ከተማ አስተዳደር ‼️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️         ጉዳዩን  ለማብራራት ያ...
30/07/2025

ሰበር መረጃ‼️
በሰላማዊ ዉይይት ችግርን ከመፍታት ይልቅ በህዝብ ላይ የሀይል ርምጃ የወሰደው የደሴ ከተማ አስተዳደር ‼️
♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️

ጉዳዩን ለማብራራት ያክል‼

በደሴ ከተማ መናፈሻ ክ/ከተማ ላይ ቦሩ ሜዳ በመባል የሚታወቀው ታሪካዊ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ህይዎታቸውን ገብረው ለልጅ ልጅ ያስተላለፉት ነፍስ የተገበረበት ርስት ነው።ቦሩ ሜዳ የማይታረስበት አንዱ ምክንያት የአያቶቻችንን ደምና አጥንት ሰብል አምርተን አንበላበትም። ለዚህም በዙሪያው ያሉ ከአምስት በላይ የሰማእታት ሃፊዞችና የሸኾች መቃብር ህያው ምስክር ነው።

በአሁኑ ሰአት ሙስሊሞች በህጋዊ መልክ መሬታቸውን በመሬት ደብተር አስጠንተው በሰላም በሚኖሩበት አካባቢያቸው ከሀያ አመታት በላይ ባስቆጠረው ታሪካዊ መስጅዳችን ዛቻ እና በደል ሲደረሰስባቸው ሰነባብቷል።

ይህ ዛቻ እና በደል በዘመነ ህዋሀትም አልደረሰም።በለውጡ ማግስትም በተፈራረቁ የከተማ አሰሰተዳደሮችም(ከንቲባዎችም) አልደረሰም።ማንም ትንኮሳም ፈፅሞ አያውቅበትም። ከታሪኩ ግዝፈት አንፃር ፣ በወሎ መሻይኽዎች ላይ ከተሰራው ግፍ አንፃር ማንም ቀጥ ብሎ አይቶ አይኑ ያማተረ አንድም የመንግስት አመራር አላየንም።

ዛሬ ላይ ግን ለውጡ ያመጣን ሹማምንቶች ነን በማለት ራሳቸውን እንደ ዘመነ አፄ ዮሃንስ በህዝብ ጫንቃ ላይ አሳርፈው ታሪክን እና ታሪካዊ ቦታዎችን ከማስከበርና ከማስቀጠል ይልቅ ዳግም የመጥፎ ታሪክ አካል መሆን አለብን ብለው በአጭር ታጥቀው የተነሱ ትንሽ የከተማዋ አመራሮች ተንኮል ጀምረዋል።

♦️በከተማ አስተዳደር ዘርፍ በየ ደረጃው የጉዳዩ ባለቤት ሊሆኑ ይችላሉ ብለን የጠየቅናቸው መስሪያ ቤቶች ጉዳዩን ፈፅመው እንደማያውቁት እና ስንነግራቸው ገና ሰምተው የደነገጡ ሁሉ ብዙዎች ናቸው።የማይታለም የማይቻለውን በማለትም ጭምር በግርምት በድንጋጤ ተውጠው አይተናል።

በቦታው አካባቢውን የሚያስተዳድረው የቀበሌ አመራር ምንም አይነት መረጃ የለውም ። ለነገሩ ቢኖረውስ ምን ሲደረግ ህዝብ ይደፈራል፣ጥቁር ታሪክን ለመድገም ይሞከራል።የመናፈሻ ክ/ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በሙሉ መረጃው የለውም። አልተወያዩም። ቃለ ጉባኤ የላቸውም። ሲሰሙ ግራ ገብቷቸዋል።

ዋናው አጋፋሪ የክ/ከተማው አስተዳደር አቶ ጥላሁን (የቀድሞው ፖሊስ) ነው ለማፍረስ የተንቀሳቀሰው። ነገር ግን ብቻውን ነው የሰራው ። ለምን ተብሎ ሲጠየቅ አዝዞኝ አስገድዶኝ ነው በማለት ግልፅ መልስ አስቀምጧል ።የበላይ አካል ተብዬው ሁሌም ይታወቃል።

አበል የተቆረጠለት የመንደር ሚሊሻ ተሰባስቦ በተከታታይ ሁለት ቀናት በህዝብ ላይ #ጥይት ተኩሷል ‼️

♦️ በዚህ ዙሪያ ጥምጥም የሀይል እርምጃ ላይ በቀጥታ የከተማ አስተዳደሩ የጉዳዩ ባለቤት ለመሆኑ ለከተማዋ ኗሪ ህዝብ ግልፅ እና ግልፅ ነው።በአበል የሚታለልን ሚኒሻ ጭኖ እየላከ ጠላት ሲመጣ አብሮት በሚሞት ህዝብ ላይ የጥይት ሩምታ መክፈት መንግስትን ጠልፋችሁ ካልጣላችሁ የሚል ይዘት ያለው መልዕክት በግልፅ አስቀምጧል።

ለመረጃ ያክል የመናፈሻ ክ/ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፖርቲ ሀላፊዋ /ፕሬዝዳንቷ) ወ/ሮ Hawi እና የክ/ከተማው አስተዳደር በተደጋጋሚ ፋኖ ወደ ከተማዋ እየቀረበ መሆኑን ሲናገሩም ጭምር ነበር ። አቶ ጥላሁን ካፈርኩ አይመልሰብ ብሎ የትናንትናው እሁድ ፋኖ ለደሴ ከተማ ትኬት ቆርጦ እንደነበር እና ፈረሳውን ቀድመን ያደረግነው ለዛ አቀባበል ዝግጅት ነበር በማለት ማስፈራሪያ ጭምር ሲናገር ነበር። እነዚህ በብልፅግና ስም የተሰገሰጉ የከተማችን ፋኖዎች ናቸው፣ህዝብ ሊነቃባቸው ይገባል።

ዛሬም ነገም አያቶቻችን ከተቀበሩበት የሜዳ ደለል እኛም እንቀበራለን እንጅ በፍፁም እኛ በህይዎት እያለን የአፄዎቹን ታሪክ አይደገምም ‼️

05/07/2025

Celebrating my 2nd year on Facebook. Thank you for your continuing support. I could never have made it without you. 🙏🤗🎉 join the moment

05/07/2025

Celebrating my 2nd year on Facebook. Thank you for your continuing support. I could never have made it without you. 🙏🤗🎉

በጣም የገረመኝ ከአማራ ክልል እስከ ወሎ መጅሊስ ባደረግኩት ማጣራት ምሥራቅ አማራ የሚለውን ስያሜ ተጠቅሞ ደብዳቤ የፃፈውና መነሻው የፌደራል መጅሊሱ ሆኖ ማግኘቴ ነው። የፌደራል መጅሊሱ ለአማ...
05/07/2025

በጣም የገረመኝ ከአማራ ክልል እስከ ወሎ መጅሊስ ባደረግኩት ማጣራት ምሥራቅ አማራ የሚለውን ስያሜ ተጠቅሞ ደብዳቤ የፃፈውና መነሻው የፌደራል መጅሊሱ ሆኖ ማግኘቴ ነው።

የፌደራል መጅሊሱ ለአማራ ክልል መጅሊስ ምሥራቅ አማራ ብሎ ደብዳቤ ፃፈ!

የአማራ ክልል መጅሊስ ለምርጫ አስፈፃሚ ያንኑ የፌደራል መጅሊሱን ቃል ተከትሎ ምሥራቅ አማራ የሚል ደብዳቤ አረቀቀ።

እንዲህ ያለውን እንዝላልነት የጀመረው የፌደራል መጅሊሱ ነው። የምሥራቅ አማራ የሚል መንግስታዊ ይፋዊ መዋቅር የለም!!

ባህርዳር ያለው መጅሊስም ጽፈኝነቱን በግልጽ አሳውቆናል! እናተ ብሎ መጅሊስ ጠምጣሚ ፋኖ ሁሉ!  የዘራፊ ስብስብ ነው መጅሊስ ስንል ብዙዎች ቅር ሲላቸው አይተናል!  ሙሀመድ አንዋር የሚባለው ...
03/07/2025

ባህርዳር ያለው መጅሊስም ጽፈኝነቱን በግልጽ አሳውቆናል! እናተ ብሎ መጅሊስ ጠምጣሚ ፋኖ ሁሉ! የዘራፊ ስብስብ ነው መጅሊስ ስንል ብዙዎች ቅር ሲላቸው አይተናል! ሙሀመድ አንዋር የሚባለው ሀላፊው ከወሎ የሄዴ ነው ይህን ማየት አይችልም?

ምስራቅ፣ ምእራብ ፣ሰሜን አቧራ እያላችሁ ከምትቀባጥሩ የተሰጣችሁን ሀላፊነት አትወጡምን? በየ ትምህርት ተቋማቱ እህቶቻችን ሒጃብ ሲከለከሉ ድምጽ የለም! መሳጂዶች ሲነዱ ድምጽ የለም! ለጽፈኛነት ሲባል ግን ከየ ጫት ቤቱ ብቅ ብቅ ይላሉ!
ለማኛውም እንካን በወረቀት ላይ በድንጋይ ብታጽፉ የሚቀየር ስም የለም!!።
ወሎ ያው ወሎ ነው።
ወሎዬ ያው ወሎዬ ነው።

የአሜሪካኖች ቀልድ አያልቅም
17/11/2024

የአሜሪካኖች ቀልድ አያልቅም

ተረት ተረት እየሱስ አማራ ነውማሪያም አማራ ናትአደም አማራ ነውሙሴም ኢትዮጵያዊ ነው!ኦርቶዎች እሚናገሩት አጡየመጨረቻው ዘምን ህዝብ ማደናገር!
17/11/2024

ተረት ተረት

እየሱስ አማራ ነው
ማሪያም አማራ ናት

አደም አማራ ነው

ሙሴም ኢትዮጵያዊ ነው!

ኦርቶዎች እሚናገሩት አጡ

የመጨረቻው ዘምን ህዝብ ማደናገር!

428 likes, 140 comments. Check out Šabîț 5G’s video.

ነገሩ ከብዷል 😂‼️እጅን በአፍ ላይ የሚያስጭኑ ሁነቶች በክልል 03 ላይ እየተመለከትን ነው😂 ዝግመተ ለውጡን መጨረስ ካቃተው የጀውሳ መንደር  ቶርኖ ቤት የበየደውን ቁርጥራጭ ብረት ተምዘግዛጊ...
16/11/2024

ነገሩ ከብዷል 😂‼️

እጅን በአፍ ላይ የሚያስጭኑ ሁነቶች በክልል 03 ላይ እየተመለከትን ነው😂

ዝግመተ ለውጡን መጨረስ ካቃተው የጀውሳ መንደር ቶርኖ ቤት የበየደውን ቁርጥራጭ ብረት ተምዘግዛጊ ሚሳኤል ሰራሁላችሁ እያለን ነው 😂

የፋኖ ሳይንቲስቶች ቡድን ኢላማቸውን የማይስቱ ተምዘግዛጊ ሚሳኤሎችን አምርቶ የሙከራ ተግባር እያከናወነ መሆኑን እያሳወቀ ነው😂
*****
የክልል 03 በተለይ ደግሞ ጎጃም የበሽተኞች ፤ የእብዶች ፤ የቀውሶች መጫወቻ ከሆነ ሰነባብቷል በዚህ በሰለጠነ ዘመን በተረት ተረት ፤ በድግምት ፤ በውሸት ፤ በሽለላ እና ፉከራ የሚመጣ ለውጥ ሳይኖር የራስን ህዝብ በራስ ሜዳ ማስበላት የቁልቁለት ጉዞ ብቻ ነው ትርፉ።

ዋጋ የለለው ሞት!ደመ ከልብ ሞት!
29/10/2024

ዋጋ የለለው ሞት!
ደመ ከልብ ሞት!

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንግድን ያስተማሩስልጣኔን ያሳዮ ከተሜነትን የቆረቆሩ የኢትዮጲያ ሙስሊም!!ሙስሊሞች የኢትዮጵያ ባለ ውለታዎች ናቸው።   ፎቶ - ጎንደር 1928*ዓ.ል
28/10/2024

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንግድን ያስተማሩ
ስልጣኔን ያሳዮ
ከተሜነትን የቆረቆሩ የኢትዮጲያ ሙስሊም!!

ሙስሊሞች የኢትዮጵያ ባለ ውለታዎች ናቸው።
ፎቶ - ጎንደር 1928*ዓ.ል

ባዲ ገዝባእድ ገዝ ወይም ባእድ አምልኮ ማለት ነው ትርጉሙ!ስለዚህ ህዝቡ ይህን የሽርክ አካሄድ እየተከተለ ነው እና ኡስታዞች ዳኢዎች አንድ በሉልን!!
27/10/2024

ባዲ ገዝ

ባእድ ገዝ

ወይም ባእድ አምልኮ ማለት ነው ትርጉሙ!
ስለዚህ ህዝቡ ይህን የሽርክ አካሄድ እየተከተለ ነው እና ኡስታዞች ዳኢዎች አንድ በሉልን!!

Address

Dessie

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gumma Wollo-ጉማ ወሎ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share