Gumma Wollo-ጉማ ወሎ

Gumma Wollo-ጉማ ወሎ ከእስልምና ላይ እጃችሁን አንሱልን!!!
እንድናከብራችሁ ከፈለጋችሁ እኛንም አክብሩ!
ችለናችሁ ነው እንጂ ተቻችለን አናውቅም!!

የአሜሪካኖች ቀልድ አያልቅም
17/11/2024

የአሜሪካኖች ቀልድ አያልቅም

ተረት ተረት እየሱስ አማራ ነውማሪያም አማራ ናትአደም አማራ ነውሙሴም ኢትዮጵያዊ ነው!ኦርቶዎች እሚናገሩት አጡየመጨረቻው ዘምን ህዝብ ማደናገር!
17/11/2024

ተረት ተረት

እየሱስ አማራ ነው
ማሪያም አማራ ናት

አደም አማራ ነው

ሙሴም ኢትዮጵያዊ ነው!

ኦርቶዎች እሚናገሩት አጡ

የመጨረቻው ዘምን ህዝብ ማደናገር!

428 likes, 140 comments. Check out Šabîț 5G’s video.

ነገሩ ከብዷል 😂‼️እጅን በአፍ ላይ የሚያስጭኑ ሁነቶች በክልል 03 ላይ እየተመለከትን ነው😂 ዝግመተ ለውጡን መጨረስ ካቃተው የጀውሳ መንደር  ቶርኖ ቤት የበየደውን ቁርጥራጭ ብረት ተምዘግዛጊ...
16/11/2024

ነገሩ ከብዷል 😂‼️

እጅን በአፍ ላይ የሚያስጭኑ ሁነቶች በክልል 03 ላይ እየተመለከትን ነው😂

ዝግመተ ለውጡን መጨረስ ካቃተው የጀውሳ መንደር ቶርኖ ቤት የበየደውን ቁርጥራጭ ብረት ተምዘግዛጊ ሚሳኤል ሰራሁላችሁ እያለን ነው 😂

የፋኖ ሳይንቲስቶች ቡድን ኢላማቸውን የማይስቱ ተምዘግዛጊ ሚሳኤሎችን አምርቶ የሙከራ ተግባር እያከናወነ መሆኑን እያሳወቀ ነው😂
*****
የክልል 03 በተለይ ደግሞ ጎጃም የበሽተኞች ፤ የእብዶች ፤ የቀውሶች መጫወቻ ከሆነ ሰነባብቷል በዚህ በሰለጠነ ዘመን በተረት ተረት ፤ በድግምት ፤ በውሸት ፤ በሽለላ እና ፉከራ የሚመጣ ለውጥ ሳይኖር የራስን ህዝብ በራስ ሜዳ ማስበላት የቁልቁለት ጉዞ ብቻ ነው ትርፉ።

ዋጋ የለለው ሞት!ደመ ከልብ ሞት!
29/10/2024

ዋጋ የለለው ሞት!
ደመ ከልብ ሞት!

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንግድን ያስተማሩስልጣኔን ያሳዮ ከተሜነትን የቆረቆሩ የኢትዮጲያ ሙስሊም!!ሙስሊሞች የኢትዮጵያ ባለ ውለታዎች ናቸው።   ፎቶ - ጎንደር 1928*ዓ.ል
28/10/2024

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ንግድን ያስተማሩ
ስልጣኔን ያሳዮ
ከተሜነትን የቆረቆሩ የኢትዮጲያ ሙስሊም!!

ሙስሊሞች የኢትዮጵያ ባለ ውለታዎች ናቸው።
ፎቶ - ጎንደር 1928*ዓ.ል

ባዲ ገዝባእድ ገዝ ወይም ባእድ አምልኮ ማለት ነው ትርጉሙ!ስለዚህ ህዝቡ ይህን የሽርክ አካሄድ እየተከተለ ነው እና ኡስታዞች ዳኢዎች አንድ በሉልን!!
27/10/2024

ባዲ ገዝ

ባእድ ገዝ

ወይም ባእድ አምልኮ ማለት ነው ትርጉሙ!
ስለዚህ ህዝቡ ይህን የሽርክ አካሄድ እየተከተለ ነው እና ኡስታዞች ዳኢዎች አንድ በሉልን!!

ሰበር ዜናሞ*ት ለኢስራኤል!!!የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ኢራን በኦክቶበር 1 በእስራኤል ላይ ላደረሰችው ጥቃት የእስራኤል ምላሽ መጠናቀቁን አስታውቋል።ፅዮናዮኖቹ ሲዝቱበትና ሲገነዙበት የነበ...
26/10/2024

ሰበር ዜና
ሞ*ት ለኢስራኤል!!!
የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ኢራን በኦክቶበር 1 በእስራኤል ላይ ላደረሰችው ጥቃት የእስራኤል ምላሽ መጠናቀቁን አስታውቋል።ፅዮናዮኖቹ ሲዝቱበትና ሲገነዙበት የነበረው ፉከራ ገለባ ሆኖ ታይቷል።በጥቃቱ ምንም የፈጠረ ነገር የለም።የኢራን የአየር መከላከያ ሚንስተር በሚገርም ጀግንነትና ብቃት ወደ ኢራን ምድር የተተኮሱ መሳሪያዎች ገና ዮርዳኖስን ድንበር ሳይሻገሩ አየር ላይ አምክኗቸዋል።
ኢስራኤል ጌታዋ አሜሪካንን ተማምና ወደ ኢራን በመተኮሷ ብቻ አለም አይቶት የማያቀውን ቅጣት እናቀምሳታለን ብለዋል።ሀሺሺ እንደጠጣ ጎረምሳ ያቅነዘነዛትን ወራሪዋ ኢስራኤልን ወደ ድንጋይ ዘመን ቀይረን ለአለም ህዝብ በአይኑ እናሳየዋለን ብለዋል።ያኔ ኢራን የአለም ሀያል ሀገር መሆኗን ድፍን አለም ይመሰክራል ተብሏል።
ኢስራኢልና ኢራን በድንበር የማይገናኙ አገሮች ቢሆኑም ኢራን ግን በሁሉም የኢስራኤል ድንበር ዙሪያ በቀላሉ ከበባ አድርጋ እንደ ጌሾ መውቀጥ የሚያስችላት እድል በእጇ ላይ አለ።ኢራን ይሄንን እድል ተጠቅላ ኢስራኤልን ከአለም ካርታ ላይ ልትፍቃት ትችላለች።ከፈለገችም እዛው ቴህራን ቁጭ ብላ ኢስራኤልን ማውደም ትችላለች።
ኢስራኤል ከአለም ካርታ ከጠፋች ያኔ አለም በሰላም ይኖራል።
መልካም የብቀላ ግዜ

ይሁን እንጂ በጥቃቱ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰ ታውቋል።

አማራ ክልል ጥይት ይዞ ጫካ የገባው ብቻ ሳይሆን ክልል ቢሮ ውስጥ ሆነው መንግስት መንግስት የሚያጫውታቸው ከፋኖ የባሱ የክልል አስተዳደሮች አሉ!!0/34ሹመት የሚሰጡ ተልእኮ ያነገቡ ብዙ ቄሶ...
26/10/2024

አማራ ክልል ጥይት ይዞ ጫካ የገባው ብቻ ሳይሆን ክልል ቢሮ ውስጥ ሆነው መንግስት መንግስት የሚያጫውታቸው ከፋኖ የባሱ የክልል አስተዳደሮች አሉ!!

0/34

ሹመት የሚሰጡ ተልእኮ ያነገቡ ብዙ ቄሶች የክልል መስተዳደር ካቢኔዎች አሉ!

የኔ ቢጤ ጀለፉ ተኛ ዝም ብለህ!!

ልብ የሚነካ የሙሉጌታ ከበዴ የግድያ ታሪክ‼😳😢___________________________በሬ ካራጁ ከመዋሉ በፊት፣ የገዳዮቹን ዱለታ ያልተረዳዉ ሟች የተደገሰለትን የዕለቱን የሞት ድግስ አያዉ...
24/10/2024

ልብ የሚነካ የሙሉጌታ ከበዴ የግድያ ታሪክ‼😳😢
___________________________
በሬ ካራጁ ከመዋሉ በፊት፣ የገዳዮቹን ዱለታ ያልተረዳዉ ሟች የተደገሰለትን የዕለቱን የሞት ድግስ አያዉቅም፣ መንፈስ የተረዳ ይመስል ሰሞኑን ስለመኖር ከንቱነት የዚች ዓለም ኑሮ ኮንትራትነት ከሃይማኖታዊ አስተምሮ እያጣቀሰ ጓዴኞቹን ሲያወራ ሳምንቱን አሳልፏል። ቅዳሜና ዕሁድን ለቤተሰቡ የሰጠዉ ወጣቱ ዳኛ ሙሉጌታ ከበዴ የገዳዮችን ካራ እየተሳለበት መሆኑን አልተረዳም፣ በሱ ላይ የሚያሾከሽኩ፣ ጨለማን ተገን አድርገዉ የሚመክሩ ሰዉ በላዎች በመንገዳችን ላይ ሆነብን ብለዉ የሚያስቡ ሰዉ በላዎች በየሰርጣ ሰርጡ ሙሉጌታን ስለማስወገድ የሚመክሩ የተንኮል ድምፆችን አይሰማም፣ ሙሌ ልበ ብርሃን ቀና አሳቢ ነዉ፣ በሙሉጌታ ልብ የሚታሰቡት ፍቅር ፍትሃዊነት እንጂ ሰዉ በላዎች ሊጠረጥር ይቅርና ሰዎችን መበደል ልቡን የሚያሳዝነዉ ልጅ ነዉ። እንዲህ አይነት አረመኔነትን አይጠረጥርም፣ የሰዉ ጅቦች ድምጽን መስማት የሚችል ጆሮ የለዉም።

ዕለተ ሰኞ መደበኛ ፍ/ቤት የሚከፈትበት ዕለት ነዉ፣ በማያዉቀዉ መልኩም በሱ ላይ ካራ ሲስሉ የነበሩ ሴረኞችንም ያገናኜች ዕለት ነበረች። ሙሌ ጥቅምት 04/2017 መደበኛ ስራዉን ለመከወንና የዓመቱን የፍ/ቤት መደበኛ ስራ መከፈትን በማስመልከት ደመቅ ብሎ የወጣበት ዕለት ነዉ። ከቤት ከመዉጣቱ በፊት በእንግድነት የመጡ ቤተሰቦቹንና ጓዴኞቹን ሞቅ ባለ ጨዎታ ሸኝቷል። ቢሮዉ ሲገባ ከጥበቃ ሰራተኞችና ከስራ ባልደረቦቹ ጋር ሰላምታ ሳይሆን የናፍቆት ቀልድን ጭምር የሚለዋዎጠዉ ሰብሳቢ ዳኛ ሙሉጌታ የእለት ስራ ዕቅዱን በሚኒ ማስታወሻ ላይ ከመዘገባ በኋላ ቡና ለመጠጣት በሽሚዝ ከስራ ባልደረቦቹ ጋር ከቢሮ አቅራቢያ በምትገኝ የጀበና ቡና እየጠጣ የዚህ ዓመት ስራ ዕቅዳቸዉን ያወራሉ፣ በፍ/ቤቱ መዘጋት ምክናየት የፍትህ ጥያቄያቸዉ የዘገየባቸዉ ዜጎችን ግልጋሎት ለመስጠት ህልማቸዉን ይገላለፃሉ። ሙሌ ጥቅም አሳጣን መሬት አገደብን፣ የፍ/ቤት ስራን ተክተዉ ለመስራት የፈለጉ አስፈፃሚ አካላት እንደፈለጋቸዉ ለመጋለብ መሰናክል ሆነብን ብለዉ ያሰቡ ሴረኛ እባቦች ከጀርባዉ የሞት ድግሳቸዉን እንደሚያጋፍሩለት ግን ልቡ አልጠረጠረም ነበር።
ሙሌ ከዕለት ስራዎች ዉስጥ የፍትህ ተግባራትን ብቻ ሳይሆን የበጎ አድራጎት ስራዎችንም ጭምር የሚሰራ ልባም ሰዉ ነበር። በቢጫ ሚኒ ማስታወሻ ላይ የዕለት ተግባሮቹን የሰደረባቸዉን ገፅ ሳብ አድርጎ ተመለከተና “let’s go to our todays mission” አለኝ ይላል አንድ አብሮት የነበረ የስራ ባልደረባዉ፦

✍ በአንድ ስፔሻሊቲ ሆስፒታል ተደፍራ የተኛችን ህፃን መጎብኘትና ፍትህ የምታገኝበትን መንገድ ማመቻቸት ……………
✍ ችግር ላይ ያሉ ሁለት አቅመ ዳካሞችን ወደ ቤታቸዉ ዘልቆ መጠየቅ ……………
✍ ከስራ ባልደረቦቹ ጋር ስለ ስራ መወያየት፣ የተወሰኑ ያደሩ ስራዎችን መጎብኜትና የስራ መነቃቃትን መፍጠር
የሚሉ ተግባራቶች በዕለት ማስታሻ ደብተሩ ላይ የተመዘገቡ ዝርዝር ተግባራቶች ነበሩ።

ስራዎቹ የዚህ ዓመት የፍ/ቤት ተግባራትን ለማነቃቃትና ዓመቱን ከስራ ባልደረቦቹ ጋር ለመዝለቅ እንጂ በአራጅ እጅ ነፍሱ እንደምትነጠቅ የሚያዉቀዉ ነገር የለማ። ሰዉ ያስባል ጌታ ይፈፅማል እንደሚባለዉ ሙሌ ረጅም አቅዶ የሚሰራ ከጀርባዉ ደግሞ የማያያቸዉ ግን ሁሌም የሚጠረጥራቸዉ ስዉር ባለ ረጃጅም ጥርስ ቀፈተ-ሰፊ በልተዉ የማይጠረቁ ሰይጣን ገዳዮች በየርምጃዉ እየተከተሉት ነበር።

ወጣቱ ዳኛ ሙሉጌታ እስከ ሰዓት የሚከዉነዉን ከዉኖ ለምሳ በራሱ ቤት ግብዥ ስለተደረገለት ሾፌሩን ጨምሮ ከጓዴኞቹ ጋር ወደ መኖሪያ ቤቱ አምርተዉ በሚያምርና ደስታ በተሞላበት ቤተሰባዊ ግብዣ የምሳ ሰዓት ማሳለፋቸዉን ጓዴኛዉ ይገልፃል። ሙሌ ከህፃን ልጆቹ ጋር ያለዉ ቅርርብና መስተጋብር በህፃናት አይኖች ዉስጥ የአባታቸዉን ንጉስነት፣ አይቻሌነት፣ የሚያቅተዉም ሆነ የሚያጣዉ ነገር አይኖሬነትና ገዘፍ ያለ መተማመን ይታይባቸዉ ነበር። ህፃናት በአባታቸዉ ለመጫዎት ወደ ሰማይ ሲወረወሩ የሚያሳዩት ፍልቅልቅነት በአባታቸዉ ላይ የአይሳኔነት መተማመን ሲፍለቀለቁ ይታያሉ፣ በዚያ ደረጃ የሚቀራረቡ አባትና ልጆችን ተመልክተናል ይላል በዕለቱ አብሮት የነበረዉ ጓዴኛዉ፤

ከምሳ በኋላ ወላጅ አባቱን ለመጠየቅ መገናኛ ሰፈር አምርቶ የአባቱንና የቤተሰቡን የደህንነት ሁኔታ ከጠየቀ በኋላ ጊዜ ሳያባክን ወደ ቢሮ ነበር የተመለሰዉ፣ በዕለቱ ያቀዳቸዉን የቢሮ ተግባራቶች ከሸከፈ በኋላ የዕለቱ የስራ ቀን ሲጠናቀቅ መንፈሱን ወደሚድስበትና ስለስራ ወደሚወያይበት መናፈሻ አካባቢ ሂዶ በስራ፣ በቤተሰብ ጥየቃና በበጎ አድራጎት ተግባራቶች ሲዝል የዋለዉን ሰዉነቱን ሲያፍታታ አመሼ………

ይች ምሽት የማቅ ነበረች፣ ጀንበሯ ራሱ ስትገባ ሙሌን ስማዉ የገባች ይመስላል። ለሙሌ እየጠለቀች ያለችዉ ፀሃይ ተመልሳ አትመጣም (የምሯን ነዉ)፣ ሆዳምና ቀፈታም ገዳዮቹ ከጀርባዉ እያደቡ መሆኑን ታዉቃለች ግን አንደበት ስለሌላት አትናገርም። ሙሌን ሃቀኛዉን ፍትሃዊዉን ሰዉ ቻዉ ያለች ትመስል እገሯንም እጇንም ዘርግታ ነበር የጠለቀችው።

ምሽት አንድ ሰዓት ሲሆን ከሾፌሩ ጋር ወደ ቤቱ ጉዞ ሲጀምር የሞት መላዕክ የገዳዮች ሰይፍ የተጠጋዉ መሆኑን ያልተረዳዉ ሙሉጌታ ከበዴ በነፃነት ጉዞዉን ቀጥሏል፣ የተረገመች ሰኞ ምሽት ወንድሜን የበላች ጩኻ መናገር ያቃታት፣ ከኋላ የሚያደባው የሞት መላዕክ መከላከል ያቃታት ሰኞ ምሽት ይላታል ታሪክ ነጋሪያችን እንባዉን በሶፍት እየጠረገ …………… በላተኛዋ ሰኞ ምሽት ……… እያለ ከባድ ሃዘን.........
አንድ ሰዓት አካባቢ የተደወለልኝ ስልክ ሙሉጌታን እኮ መቱት የሚል ድምፅ ሰማሁ፣ ሟርተኛ ምን ታሟርታለህ አልኩት ወላሂ በቦንብ መቱት አለኝ። የምርህን ነዉ ተጎድቷል ፈነከቱት አልኩኝ ቀለል አድርጌ…….. እኔ ያለሁበት ሰፈር ሙሌ ከወደቀበት በጣም ሩቅ ነዉ።

ጨነቀኝ ለማን ልደዉል ፈራሁ ለማን ላዉራ
ሙሌ ከተመታ በሗላ ማንም የሚደርስለትም ሆነ አይዞህ ወንድሜን ብሎ ቀና የሚያደርገውና የሚፈሰውን ደሙን የሚያስቆምለት ጓደኛ፣ወንድም፣ ዘመድ አዝማድ፣ወዳጅና የቅርብ ረዳት የሚሆነው ሰው እንኳን አላገኘም ነበር። ከ40 ደቂቃ ቆይታ በኋላ ፖሊስ ሲደርስ ሙሌ ከጌታዉ ጋር ተገናኝቷል (ሁሉም ተጠናቋል)😭😭😭😭😭ኡፍ፣ ገዳይ ሰይጣን አራጆቹ በሙሌ ነፍስ ላይ ጨክነዋል፣ ሌቦች ሆዳሞች ፈጣጦች ሳያፍሩ ሙሌን ፍትሁን ገደሉት፣ ፖሊስ አስክሬኑን አፋፍሶ ሆስፒታል ወስዶታል እኔም ስደርስ ሌሎች ወንድም ወዳጆቹ ነበሩ፣ ከፍተኛ ድንጋጤ ሞቱን ያለመቀበል በመካከል ተቃቅፎ መላቀስ በቁጭት ከንፈር መብላት የተወዛገበ ስሜት እያስተናገድን ነበር።

በዚህ መካከል አደጋዉን የሰሙት ሞቱን ያረጋገጡት የደሴ ከተማ አመራሮች ከንቲባዉን ጨምሮ ማንም ዝር ያለ አካል አልነበረም፣ ሙሌን ሙቶም ይፈሩት ይሆን አንጃ እኔ …… ከጉሬያቸዉ ሁነዉ መሞቱን በፌስቡክ ያሳወጁና ያስነገሩ አካላት የሙሌ አስክሬን ሆስፒታል ተኝቶ ለማስተባበርም ሆነ ለማፅናናት በድንጋጤ የመጣ አንድም የአመራር አካል አልነበረም። አስክሬኑን ወደ ቤት ለመዉሰድ ሆስፒታሉ አንቡላንስ እንዲተባበር ጠየቅን አሁን አይወጡም ነበር ምላሻቸዉ፣ ብዙ ያገለገለዉ ፍትሃዊው ልጅ ከርከሮ ጥርስ ጅቦች ጋር የተላተመዉ ወጣቱ ዳኛ ሙሉጌታ ያገለገላት፣ ለፍትህ ጅቦችን የተጋፈጠላት ደሴ አስክሬኑን ለማድረስ የሚሆን መኪና አጣችለት፣ የግል መኪኖችም እዚሁ ደሴ እስከ 20ሺ ብር ጠየቁን፣ በመካከል ሙሉጌታ መሆኑን ያወቀ አንድ ቤተሰብ ታሞበት ይዞ የመጣ ባለ ሚኒባስ ወንድም እኔ በነፃ ላድርስላችሁ ብሎ አደረሰልን፣ አስክሬኑንም በቤቱ አሳረፍን😭 😭😭

በዕለተ ማክሰኞ ጥቅምት 05/2017 ዓ/ም መደበኛ ፍ/ቤቱን ከፍተን ሙሌን ወንድሜን ላይመለስ ደዌ ሜዳ መቃብር ቀበርነዉ አፈር አልብሰነዉ ተመለስን። ወጣቱን ህፃኑን ሙሌን በጨካኞች፣ በሆዳሞች ተጨከነበት እኛም ጨክነን አፈር አለበስነዉ። የሙሌ ነፍስ ግን አሁን ፍትህ በማለት ትጮኻለች፣ ገድለዉት ያልረኩ፣ ሞቶም የሚፈሩት ገዳዮቹ አሁንም የፍትህን ድምፅን ለማፈን እንቅልፍ አጥተዉ እየሰሩ ነዉ። እዉነት ብትመነምንም ስለማትቆረጥ ለሙሌ ነፍስ ቀን ወጥቶ ፍትህ ሰፍኖ በስልጣኑና በገንዘቡ ያበጠዉ ከርከሮም ተገንድሶ ወድቆ እናያለን።

📌 በጣም የሚያሳዝነውና የሚያበሳጨው ግን አንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለ ስልጣን ሙቶ ምን ላግዛችሁ አስፈላጊውን ትብብርና ድጋፍ ላድርግላችሁ ብሎ የሚጠይቀን የመንግስት አካል መጥፋቱ ነው። የደሴ ከተማ አስተዳደር የሚያሳየዉ ዳተኝነት ነገ በየቤታችሁ የሚያንኳኳ ግፍ ነዉ።

ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጅኡን
22/10/2024

ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጅኡን

19/10/2024

የውሻ ሞት መሞትም አለ ልክ እንደ ዘሜ!!
የጀግና ሞት መሞትም አለ
ልክ እንደ እስማኤል ሀኒያ እና የህያ ሲንዋር!!

Address

Dessie

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gumma Wollo-ጉማ ወሎ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share