Wello Press

Wello Press voice for voiceless people and give information to get justice for our people.peace and freedom .

01/05/2023
 #ጫማ የጠፋዉ😂😂😂
02/03/2023

#ጫማ የጠፋዉ😂😂😂

07/12/2022

ሞሮኮ ስፔንን አሰናበተቻት👏👏👏👏

በኦሮሞ ነጻነት ጦር ታጣቂዎች የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ በተፈጸመ የአየር ጥቃት በርካቶች ተገደሉበኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሽዋ ዞን ተገደው የወጡ ሰላማዊ ዜጎች በተገኙበት የታጣቂዎች የምርቃት ...
25/10/2022

በኦሮሞ ነጻነት ጦር ታጣቂዎች የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ በተፈጸመ የአየር ጥቃት በርካቶች ተገደሉ

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሽዋ ዞን ተገደው የወጡ ሰላማዊ ዜጎች በተገኙበት የታጣቂዎች የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ በተፈጸመ የአየር ጥቃት በርካታ ሰዎች ተገደሉ።

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ በምዕራብ ሸዋ በዞን በምትገኘው ጮቢ ወረዳ እራሱን የኦሮሞ ነጻነት ጦር ብሎ የሚጠራው ቡድን ያሰለጠናቸውን ታጣቂዎች እያስመረቀ ሳለ ነበር የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት መፈጸሙ የተነገረው።

ቢቢሲ ከአካባቢው ነዋሪዎች እንደሰማው የአየር ጥቃቱ የተፈጸመው መንግሥት ሸኔ እያለ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን ሰላማዊ ዜጎች በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ እንዲገኙ አስገድዶ የምርቃት ስነ-ስርዓቱ እየተካሄደ በሚገኝበት ወቅት ነው።

በዚህ ጥቃት ሰላማዊ ዜጎችን እና የታጣቂ ቡድኑ አባላትን ጨምሮ እስከ 70 ሰዎች መሞታቸውን እና ከ120 ያላነሱ መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ገልጸዋል።

ባለፉት ጥቂት ቀናት የፌደራሉ መንግሥት ታጣቂ ቡድኑ ላይ ያነጣጠር የአየር ጥቃቶችን በምዕራብ ሸዋ፣ ምስራቅ ሸዋ እና ምዕራብ ወለጋ ዞኖች ሲፈጽም ቆይቷል።

የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ቃል አቀባይ ኦዳ ተርቢ ትናንት በትዊተር ገጻቸው ላይ ከጥቅምት 10/2015 ዓ.ም. ጀምሮ በክልሉ ቢያንስ 6 የሰው አልባ አውሮፕለን ጥቃቶች ተፈጽመዋል ብለዋል።

ቃል አቀባዩ ምዕራብ ሸዋ ዞን ውስጥ በሚገኙ ሜታ ወልቂጤ እና ጮቢ ወረዳዎች የተገደሉ 'ሰላማዊ ሰዎች ከ150 በላይ ናቸው' ይላሉ።

ኦዳ ተርቢ በጮቢ ጨምሮ 150 ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋል ይበሉ እንጂ በወረዳው የአየር ጥቃቱ የተፈጸመው የታጣቂ ቡድኑ የምርቃት ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ሳለ ስለመሆኑም ይሁን በእነዚህ የአየር ጥቃቶች የተገደሉ የታጣቂ ቡድኑ አባላት ስለመኖራቸው ያሉት ነገር የለም።

የአየር ጥቃቶቹን በተመለከተ ቢቢሲ የጮቢ ወረዳ አስተዳዳሪን ጨምሮ የአካባቢው ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረገው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በጉዳዩ ላይ መረጃ ካለው ተጠይቆ ተፈጽመዋል የተባሉ የአየር ጥቃቶችን በተመለከተ ምርመራ እያደረገ እንደሆነ ለቢቢሲ ገልጿል።

እንደሚታወቀው ኦሮሚያ ውስጥ ባህሊን ለማስፋፋት ልታይ ልታይ በማለት ሙስሊሙን ማህበረሰብ ጨምሮ ባህሌን አስፋፋለሁ የአባ ገዳር ስርአት እያሉ ሌሎች ዘሮችን በማጠልሸት ሙስሊም ክርስቲያን ሳይል...
25/10/2022

እንደሚታወቀው ኦሮሚያ ውስጥ ባህሊን ለማስፋፋት ልታይ ልታይ በማለት ሙስሊሙን ማህበረሰብ ጨምሮ ባህሌን አስፋፋለሁ የአባ ገዳር ስርአት እያሉ ሌሎች ዘሮችን በማጠልሸት ሙስሊም ክርስቲያን ሳይል እሬቻ ሲያከብሩ ኖረው
ዛሬ ይሄው የክልላቸው ፕሬዝዳንት ኦሮሞማ ከሁሉም በላይ ነው የነሳችን የሆነ የሚያገናኘን አለ አለ እሱም ምንድነው እሬቻ
እና ሙስሊም ወንድሞቻችን እንደት አያችሁት!

  ።👇የጀግናው የሀገር መከላከያ ስራውትና የክንደ ብርቱው የአማራ  ልዩ ሀይል የጀርባ አጥንት የወያኔ መድሀ ኒት የሆነው ነበልባሉ የወሎ ፋኖ ከዚህ በፊት አባላቱ ሲጠቀምበት የነበረውን የደም...
24/10/2022

።👇

የጀግናው የሀገር መከላከያ ስራውትና የክንደ ብርቱው የአማራ ልዩ ሀይል የጀርባ አጥንት የወያኔ መድሀ ኒት የሆነው ነበልባሉ የወሎ ፋኖ ከዚህ በፊት አባላቱ ሲጠቀምበት የነበረውን የደምብ ልብስ በትላንትናው እለት ቀይሯል! የወሎ ፋኖ ከዚህ በፊት ሲለብሰው የነበረውን የደንብ ልብሱን አጭበርባሪዎች በወሎ ፋኖ ስም ወንጀል፡ዘረፋ እና ህገወጥ ተግባራትን እየፈፀሙበት ስለሆነ ወታደራዊ አልባሳቱ እንዲቀየር ተደርጓል ።

የወሎ ፋኖ ከፍተኛ መሪዎች አርበኛ ደምሌ አራጋው፡ጀነራል ሸህ ሀሰን ከረሙ እና አርበኛ ሰለሞን ሰማው ባሉበት የደምብ ልብስ እርክክብ ተደርጓል። ከዚህ በሗላ ይሄን ልብስ ለብሸ አጭበረብራለሁ እዘርፋለሁ የሚል ካለ በኮማንዶወቹ የወሎ ፋኖዎች ቀጥታ እርምጃ ይወሰድበታል ጉዞ ወደፊት ከወሎ ፋኖ ጋር።

 👏ሰቆጣ፣ጎንደር፣ዳንሻ፣ወገልጤና፣ባህርዳር፣ኬሚሴ፣
23/10/2022

👏
ሰቆጣ፣ጎንደር፣ዳንሻ፣ወገልጤና፣ባህርዳር፣ኬሚሴ፣

  የሚርቀው 224ኪ.ሜ ነዉ።3:40 ሰዓት ብቻ ጉዞ ይወስዳል   ... እረ ጌቾ ምን ሊዉጥህ ነዉ😂😂😂
22/10/2022

የሚርቀው 224ኪ.ሜ ነዉ።3:40 ሰዓት ብቻ ጉዞ ይወስዳል ... እረ ጌቾ ምን ሊዉጥህ ነዉ😂😂😂

 💪መከላከያ ሰራዊት አክሱም፣ አድዋ፣ ማይጸብሪ፣ የሃሙሲት፣ የበላጎ፣ የቆቦ፣ አላማጣ፣ ኮረም እና ሌሎች በርካታ አካባቢዎችን ነጻ አወጣ።🔴በሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ከህዎሐት ቀጠና ጠፍቶ ወገን ...
22/10/2022

💪
መከላከያ ሰራዊት አክሱም፣ አድዋ፣ ማይጸብሪ፣ የሃሙሲት፣ የበላጎ፣ የቆቦ፣ አላማጣ፣ ኮረም እና ሌሎች በርካታ አካባቢዎችን ነጻ አወጣ።

🔴በሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ከህዎሐት ቀጠና ጠፍቶ ወገን ወደተቆጣጠራቸው አከባቢዎች እየገባ ነው።

🔴በዚህ ልዩ ኦፕሬሽ የወገን የኮማንዶ፣ የአየር ወለድ እና የበላይነሽ አመዴ ቅንጅት በሀገራችን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ልዩ ኦፕሬሽን ተካሄዶ በተሳካ ሁኔታ በድል መጠናቀቁን የውስጥ ምንጮች እየገለጹ ነው። በኦፕሬሽኑ የሚያስገርመው ጉዳይ ከጥቂት የልዩ ተልእኮ አባላት የአካል መቆሰል ውጭ አንድም የተልእኮ አባላት በህይወታቸው ላይ ጉዳት አለመድረሱ አስገራሚ አድርጎታል።

🔴ኦፕሬሽኑ በህወሃት ቤት ትልቅ መደናገጥ ከመፍጠሩም በላይ የመከላከያ ሰራዊቱ በራሱ አቅም እንዲህ አይነት በአይነቱ ልዩ እና ስኬታማ ኦፕሬሽን ማካሄዱ አንዳንድ የህወሃት ጀነራሎችን ያስደመመ መሆኑን እየተገለጸ ይገኛል::
follow Wello Tube

Address

Dessie
03

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wello Press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share