Woreillu press -ወረኢሉ ፕረስ

Woreillu press -ወረኢሉ ፕረስ Environmental blog

የወረኢሉ ወረዳ ብልጽግና  ፓርቲ  ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመንግስት ሰራተኛ ህብረት የ2018 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ አመት ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው።ወረኢሉ፦የወረኢሉ ወረዳ ብልጽግና  ፓርቲ  ቅርንጫፍ ...
29/09/2025

የወረኢሉ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመንግስት ሰራተኛ ህብረት የ2018 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ አመት ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው።

ወረኢሉ፦የወረኢሉ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመንግስት ሰራተኛ ህብረት የ2018 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ አመት ኮንፈረንስ እያካሄደ ይገኛል።

በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የወረኢሉ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባህሩ በፓርቲያችን ቆራጥ አመራር ሰጭነት እንድሁም በአባላችን ተጋግዞ መስራት በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ ችለናል በማለት በክልላችን ብሎም በወረዳችን የተፈጠረውን የሰላም እጦት በሰላማዊ ሁኔታ እንድቋጭ ፓርቲው የተለያዩ የሰላም አማራጮችን እያቀረበ ይገኛል ብለዋል።

እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ- አቶ ደለለኝ ቸርነት የወረኢሉ ወረዳ ም/ዋና አስተዳዳሪየተከበራችሁ የወረዳችንና የከተማችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2018 የመስቀል...
26/09/2025

እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ- አቶ ደለለኝ ቸርነት የወረኢሉ ወረዳ ም/ዋና አስተዳዳሪ

የተከበራችሁ የወረዳችንና የከተማችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2018 የመስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ

የመስቀል በአል በጋራ፣ በእብሮነትና በፍቅር የምናከናውነው በአል በመሆኑ፣ የእምነቱ ተከታዮች በአካባቢያችን ያለውን ሰላም በማጽናት፣ እርስ በእርስ በመረዳዳትና መልካምነትን በማስተማር እንድናከብረው መልካም ምኞቴን እገልጻለሁ

መልካም በአል
አቶ ደለለኝ ቸርነት

ባለፈው ወር የተራገበው የደሞዝ ጫምሪ “ላልተውሰነ ጊዜ” ተራዝሟል ተብሏል። ምክንያቱ ደግሞ ክልሎች የተሟላ መረጃ መላክ ስላልቻሉ ነው ተባለ። እንዴ ቀድሞውን የተሟላ መርጃ ሳይያዝ ነው ደሞዝ...
21/09/2025

ባለፈው ወር የተራገበው የደሞዝ ጫምሪ “ላልተውሰነ ጊዜ” ተራዝሟል ተብሏል። ምክንያቱ ደግሞ ክልሎች የተሟላ መረጃ መላክ ስላልቻሉ ነው ተባለ። እንዴ ቀድሞውን የተሟላ መርጃ ሳይያዝ ነው ደሞዝ ይጨመራል የተባለው? ነገሩማ ያኔውኑ እንዳልነው የደሞዝ ጭማሪው ሊፈነዳ እንደደረሰ የገመቱትን የህዝብ ቁጣ ፈርተው ነበር ያራገቡት። አሁን ቁጣው በርዷል ብለው ስለገመቱ የደሞዝ ጭማሪውን የተዉት ይመስላል።

17/09/2025

ለአዲሶቹ ተከታዮቼ ምስጋና! በመቀላቀልዎ ደስ ብሎኛል! ነፂ ከበደ, Biruk Hailu Wereilu, ፋሲካ ጌታቸው, Burte Alemu, Seada Hussen

የአባይ ግድብ ሲመረቅ ሱሌማን አብደላ እንዳይረሳ!‎‎አባይ ግድብ ሲነሳ የግብጽና የሱዳን ሴራና ሸፍጥ መታወሱ አይቀርም ።‎ታዲያ ይህ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት፣በነበረበት አመታት በ...
01/09/2025

የአባይ ግድብ ሲመረቅ ሱሌማን አብደላ እንዳይረሳ!

‎አባይ ግድብ ሲነሳ የግብጽና የሱዳን ሴራና ሸፍጥ መታወሱ አይቀርም ።
‎ታዲያ ይህ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት፣በነበረበት አመታት በራሱ ተነሳሽነት ለሀገሩ በነበረው ፍቅር ተነስቶ የሚዲያውን ዘርፍ ተቀላቅሎ በቋንቋቸው የዶለቱትን በሚዲያዎቻቸዉ የሸረቡትን በማጋለጥ በዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ጫና በመፍጠር በማስገንዘብ በማሳወቅ በኢትዮጵያዊነት ስሜት ከፊት መስመር ሁኖ የመራ አንድ ወንድም አለን ወንድማችን ሱሌማን አብደላ !

‎ሱሌማን አብደላ፣ ስለ አባይ ግድብ ፋይዳና ግንባታው ያለውን አወንታዊ ገጽታ ለማህበረሰቡ በማድረስ ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በቁርጠኝነት እና በጽናት የሰራው ስራ የሚደነቅ ነበር ።

‎ይህን ታሪካዊ ግድብ ስንመርቅ፣ ለመላው ኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን ይህን ታላቅ ፕሮጀክት እውን ለማድረግ የራሱን አስተዋፅኦ ያደረገው ሱሌማን አብደላ ከመንግስት እውቅና ቢሰጠው መልካም ብቻ ሳይሆን የግድም ነዉ ።

‎የሱሌማንን ጥረት የምታደንቁ ሁሉ ላይክ እና ሼር በማድረግ ድምፃችንን እናሰማ!

23/08/2025

ለአዲሶቹ ተከታዮቼ ምስጋና! በመቀላቀልዎ ደስ ብሎኛል! Mikiys Teferi, Andarge Dosegna, Atsede Tadesse, Bash Damtew, ሜሪ የፋጂ ልጅ, Selamawit Abuhay, Sameera Tube, Ÿimam Aragaw, Endris Yimr, Henok Agegnehu, Gele Getachew, Zeru Mohammed Hussien, Muluget Ansa Mulugeta Ansa, Adisalem Assefa, Meseret Moham, አሏህ ነው ወኪሌ, Mamush Tesfay

25/10/2024

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Tolha Juhar, Zolika Beshir, Endris Mohammed, Mirtnehe Abera, BeEmnet Yetu Liji, መኑ ይኅድገነ ፍቅሮ ለክርስቶስ, Kiel Weled, አርገሸ አርገሸ, Miki Love, የአልማዝ ልጅ ቀዮ

እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን።መልካም በዓል ወገኖቸ
05/05/2024

እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን።

መልካም በዓል ወገኖቸ

 #ወረኢሉ ዝግጁ #የወረኢሉ አለም አቀፍ ልማት ማህበር ከአሜሪካን ሀገር ከ #17,000 በላይ መጻህፍቶችን አጓጉዞ  #በወረኢሉ #በጃማ እና #በለገሂዳ ወረዳዎች ውስጥ ለሚገኙ የተመረጡ ትምህ...
01/08/2023

#ወረኢሉ ዝግጁ
#የወረኢሉ አለም አቀፍ ልማት ማህበር ከአሜሪካን ሀገር ከ #17,000 በላይ መጻህፍቶችን አጓጉዞ
#በወረኢሉ
#በጃማ እና
#በለገሂዳ ወረዳዎች ውስጥ ለሚገኙ የተመረጡ ትምህርት ቤቶች ድጋፍ ለማድረግ ጥቂት ቀናቶች ብቻ ይቀሩታል። #መጻህፍቶቹን የጫነው ኮንቴነር ከጅቡቲ ተነስቶ ወደ ኮምቦልቻ በመጓዝ ላይ ይገኛል። #ወረኢሉ ረቡዕ ወይም ሃሙስ ይደርሳል ተብሎ ይገመታል። ስለሆነም #የክረምት በጎ-ፈቃደኞች መጻህፍቶቹን በማውረድ እና ስርጭቱን እንድታግዙ በአክብሮት ትጠየቃላችሁ።
ሁላችንም እንተባበር

መረጃውን ያጋራን
ሄኖክ ማስረሻ ነው

ወረዳችን ውስጥ ካሉ ከንቱና ዝርክርክ መስሪያ ቤቶች አንዱ የወረዳችንና የከተማ አስተዳደሩ መብራት ሃይል አገልግሎት ነው።ሰው የማይወጣለት ሴክተርአሁንም ደዩስ በሆነ ሰው እየተመራ ያለአንድም ...
08/07/2023

ወረዳችን ውስጥ ካሉ ከንቱና ዝርክርክ መስሪያ ቤቶች አንዱ የወረዳችንና የከተማ አስተዳደሩ መብራት ሃይል አገልግሎት ነው።

ሰው የማይወጣለት ሴክተር
አሁንም ደዩስ በሆነ ሰው እየተመራ ያለ

አንድም ቀን የመብራት ችግር ሲከሰት ደንገጥ ብሎ ለማስተካከል የማይሞክሩ
ቅድመ ጥንቃቄ የማይወስዱ
ውስጡ በሙስና የተጨማለቀ ሰራተኛ የሚመራው
ብልሽትን በስንት ጉትጎታ ካስተካከሉም ዘላቂ ያልሆነ ከተወሰነ ቀን በኃላ የሚበላሽ ስራ የሚሰራ ሸንጋይ ተቋም።

በነገራችን ላይ ስለዚህ ተቋም ብዙ ሚስጥራቶች እጃችን ላይ አሉ ።

ነገር ግን እንደምክር ይሄንን ካልን ስራቸውን ለማስተካከል የማይሞክሩ ከሆነ ሚስጥራቶችን ለማጋለጥ ወደኃላ እንደማንል ይታወቅ።

አቶ ቀሲስ ተቋሙን እየመሩት ስላልሆነ አረፍ እንድሉ ወይም ቦታ ብትቀይሩላቸው እንላለን።

የተከበራችሁ የከተማ አስተዳደሩና የወረዳችን ህዝቦች
ለዚ ፔጅ አስተያየት ይሁን ተግሳፅ ካላችሁ በደስታ እንቀበላለን።

አላማችን የማይሰሩ ሰዎችን ስራቸውን እንዳስተካክሉ
ጠንካራዎችን እያበረታታን የህዝብ ችግር እንድቀረፍ ጥቆማ መስጠት መሆኑን ልብ ይሏል።

ለምትሰጡን አስተያየት እናመሰግናለን።

የሀዘን መግለጫ የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱ ሁሴን ድንገት ማንነታቸው ባልታወቀ  ግለሰቦች በመገደላቸው ከተማ አስተዳደሩ ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶናል ።አቶ አብዱ የመ...
04/07/2023

የሀዘን መግለጫ

የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱ ሁሴን ድንገት ማንነታቸው ባልታወቀ ግለሰቦች በመገደላቸው ከተማ አስተዳደሩ ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶናል ።

አቶ አብዱ የመንግስት የስራ ኃላፊነታቸው ለመወጣት እየሰሩ ባለበት መገደላቸውን እየገለጽን ነፍሳቸውን በጀነት እንዲያሳርፍልንና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ከተማ አስተዳደሩ ይመኛል ።
ዘገባው የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ነው

27/06/2023

ኢድ ሙባረክ
እንኳን ለ1444ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በሰላም አደረሰን! አደረሳችሁ!

Address

Woreillu
Dessie

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Woreillu press -ወረኢሉ ፕረስ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share