
11/08/2025
🌷 የከፍታ ጉዞ የልዕቀት ማዕከል ኢትዮጵያ 🌷
👉👉👉በአፍሪካ ትልቁ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ቢሸፍቱ 10 ቢሊየን ዶላር (1.4 ትሪሊየን ብር) ፕሮጀክቱ 3,975 ሄክታር ላይ ሚገነባ ሲሆን 100 ሚሊየን ተጓዦች በዓመት ያስተናግዳል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ የአጉሪቱ ግዙፍ ፕሮጀክት አዲስ አበባንና የኤርፖርት ከተማውን በ12 ደቂቃ ውስጥ የሚያገናኝ ዘመናዊ ፈጣን ባቡሮች የሚገነቡ ይሆናል ።
👉👉👉ኤርፖርቱ ሲጠናቀቅ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገቢ በ3 እጥፍ በማሳደግ ማለትም በዓመት እስከ 25 ቢሊየን ዶላር (3.5 ትሪሊየን ብር) ገቢ የሚያስገኝ ይሆናል ።
የከፍታ ጉዞ
5/12/2017 ሰኞ