23/08/2025
#ዜና | ከአካባቢ እና ከግል ንፅህና ጋር በተያያዘ ከአስራ ሰባት በላይ የተለያዩ መለኪያዎችን በመጠቀም በገጠርና በከተማ የሚገኙ ተቋማት ላይ በተደረጉ ምዘናዎች ከ65 በመቶ በላይ ውጤት ማስመዝገብ እንደተቻለ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ፅጌረዳ ክፍሌ ተናገሩ።
| ነሐሴ 17 ፥2017 ዓ.ም | ድሬዳዋ
በቢሮው የዎሽ እና አካባቢ ጤና አጠባበቅ ኬዝ ቲም የ2017 ዓ.ም እቅድ ክንውን ግምገማ መድረኩን አካሂዷል።
ዳዊት አያሌው