
19/10/2025
ዜና | ማንቸስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን በአንፊልድ አሸነፈ።
MS ጥቅምት 09 ፥2018 ዓ.ም |
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ ሊቨርፑልን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ለዩናይትድ ከሜዳው ውጪ ሙሉ ሶስት ነጥብ ያስገኘለትን ጎሎች ብሪያን ምቦሞ እና ሀሪ ማጉዌር ሲያስቆጥሩ ለሊቨርፑል ደግሞ ጋክፖ ሊያስቆጥር ችሏል።
ምስራቅ ስፖርት