03/06/2026
📢የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን 17ኛ ሳምንት ዙር ውድድር የፊታችን አርብ ቀን ይጀምራል።
#ቡድናችን ኡርጂ ቀፊራ እስካሁን 15 ጨዋታዎችን አድርጎ በ29 ነጥብ በሊጉ 2ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። በሌላ በኩል ከ1ኛ እስከ 5ኛ ደረጃ ያሉ እንዲሁም አብዛኞቹ ቡድኖች 14 ጨዋታዎች ብቻ በማድረጋቸው ቀሪ ጨዋታዎቻቸውን በ17ኛው ሳምንት ዙር ያከናውናሉ።
-📢በዚህ ሳምንት ግን ቡድናችን ኡርጂ ቀፊራ አራፊ በመሆን ጨዋታ አያደርግም።
📢17ኛው ሳምንት ዙር ከተጠናቀቀ በኋላ ሁሉም ቡድኖች የተስተካከለ የጨዋታ ፕሮግራምና፤ ማንኛውም ቀሪ ጨዋታ አይኖርም።
📢በመሆኑም የድሬዳዋ ከፍተኛ ዲቪዚዮን ውድድር ለመጠናቀቅ 18ኛ እና 19ኛ ሳምንት ዙር ጨዋታዎች ብቻ ቀርተዋል።
#መልካም ዕድል ለኡርጂ ቀፊራ! 💙⚽
📢እስከ መጨረሻው ድረስ በአንድነት እንደግፍ!