18/07/2025
አጫጭር ስፖርትዊ መረጃ ከ Durame times ስፖርት በ ኢትዮጵያ
| ኒውካስል ሁጎ ኤክኪኬን ለማስፈረም ኮልተሳካላቸው ቪክቶር ኦሲምሄን እና ዳርዊን ኑኔዝን እየተመለከቱ ነው።(BILD)
ኦሊ ዋትኪንስ በሚቀጥሉት ሳምንታት የዝውውር ጥያቄ ይዘው ከመጡ ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ለመዘዋወር ክፍት ይሆናል።(GIVEMESPORT)
የማንቸስተር ዩናይትዱ ታዳጊ ዳን ጎሬ በውሰት ሮዘርሀምን ተቀላቅሏል።(RotherhamUnited)
ዣቪ ሲሞንስ ወደ ባርሴሎና መመለስ ይፈልጋል ዲኮ ከወኪሉ ጋር ተገናኝቷል ፣ነገር ግን ዝውውሩ በገንዘብ ረገድ ፈታኝ ይሆናል።(monfortcarlos)
ኤስ ሚላን ለኤስቱፒኛ ዝውውር ለብራይተን ይፋዊ ጥያቄ አቅርበዋል። በሁለቱ ቡድኖች መካከል ንግግር እየተደረገ ነው።(Matte Moretto)
ማንቸስተር ሲቲ ኖርዌያዊውን ከ ሮዘንቦርግ ስቬር ኒፓንን አስፈርሟል። በ£12.5M እስከ 2030.ደረስ የሚቆያውን ውል ፈርሞል(ManCity)
አል ኢቲፋክ ከ ፒየር-ኤምሪክ ኦባሚያንግ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ተቃርቧል። (ahmad2man)
አታላንታዎች ኢንተር ለአድሞላ ሉክማን ያቀረበውን የመጀመሪያ ጥያቄ ውድቅ አድርገዋል። (Gazzetta_it)
ቤንጃሚን ሴሽኮ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል ክፍት ነው ፣ምንም እንኳን ክለቡ በምንም አይነት ውድድሮች ላይ ባይሳተፍ እንኳን ቡድኑን መቀላቀል ይፈልጋል።(Sam C )
ሳውዲ አረቢያ በክረምቱ ለቪኒ ጁኒየር የአለም ሪከርድ የሆነ €350M ለማቅረብ ተዘጋጅተዋል። (JacobsBen)
ጋላታሳሬይ እና ናፖሊ በኦሲሜን ዝውውር ዛሬ አውንታዊ ንግግር ካደረጉ ቡሀላ የመጨረሻ ደረጃ ላይ ደርሰዋል ጋላታሳሬይ ቅድሚያ €40M ለመክፈል እና €35M በ2026 መጨረሻ ላይ ለመክፈል ነው የፈለጉት እና ለሁለት አመት ተጫዋቹን ለጣሊያን ቡድን መሸጥ አይችሉም።( Fabrizio Romano )
ብርያን ምቤሞ ዩናይትድ ያቀረበው በቂ እንደሆነ እና እንዲለቁት ጫና ማድረግ ጀምሯል ሩበን አሙሪም ቅዳሜ ከሊድስ ጋር ከሚያረጉት ጨዋታ አስቀድሞ ተጫዋቹን የቡድኑ አካል እንዲሆን ዕቅድ አውጥቷል !
ማንቸስተር ዩናይትድ በአሁኑ ተጫዋቹን እንደሚያገኙት ተማምነዋል ( Fabrizio Romano )
አርሰናል ተሰጥኦ ያለው አጥቂ ዊል ራይትን በ200,000 ፓውንድ ለማስፈረም ከስምምነት ላይ ደርሷል። ከራይት ጋር የግል ውል እስካሁን አልተስማማም ነገር ግን አርሰናል በሚቀጥሉት ቀናት ውይይት ያደርጋል አርሰናል ባለፈው አርብ ሳልፎርድ ከዮርክ ሲቲ ጋር ባደረገው የወዳጅነት ጨዋታ አጥቂውን ለመመልከት መልማዮችን ልኮ ነበር ። (Simon Jones )
times