01/08/2026
#ባለሀብቱ 1000,000 ።
ባለሀብት አቶ ታፈሰ ግንታሞ በማድረግ ሀብት የማሰባሰቡን ዘመቻው አጠናከሩ።
ባለሀብት አቶ ታፈሰ ግንታሞ በማድረግ ሀብት የማሰባሰቡን ዘመቻ በማጠናከር የልማት ተሳትፎአቸውን በተግባር አስመስክረዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ክላስተር ቢሮ መቀመጫ እና የከምባታ ዞን ርዕሰ መዲና ለሆነችሁ ዱራሜ ከተማ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ሥራ ባለሀብት አቶ ታፈሰ ግንታሞ በማድረግ ሀብት የማሰባሰቡን ዘመቻ በማጠናከር የልማት ተሳትፎአቸውን በተግባር አስመስክረዋል።
👉ከተማ አስተዳደሩ ለተደረገው የልማት ተሳትፎ ልባዊ ምስጋና እያቀረበ ሌሎች በዚህ ታሪካዊ የልማት ተሳትፎ ላይ የበኩላቸዉን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ ያቀርባል።
ለዱራሜ ከተማ የኮሪደር ልማት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሒሳብ ቁጥር፦
👉1000088304857 ገቢ ያድርጉ።