
12/09/2025
በምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ " ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር " በሚል መሪ ሀሳብ የብልጽግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞና የቀጣይ አመታት የትኩረት መስኮች ላይ ከጠቅላላ የወረዳ አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
በውይይቱ የቋራ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አስማረ አንዳርጋቸው እና የቋራ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አንዳርጋቸው ማሬ ተገኝተው መድረኩን እየመሩት ነው።
መስከረም 2/2018 ዓ.ም
(የቋራ ወረዳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት)