D/N yabsra Addis

D/N yabsra Addis በዚህ ገጽ ላይ ስለ ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች እና ትምህርቶች የተለያዩ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልእክቶች ይተላለፋል።

15/11/2024

በረከትን ለምትፈልጉ ብቻ!!!

''እናታችንን ቅድስት ኪዳነምሕረትን የሚወዳት በእናትነት ምልጃዋ የሚተማመን ብቻ ይሄን መልእክት እስከመጨረሻው ይከታተል😊''

👉 በምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት የመንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኒ ቅድስት ኪዳነምሕረት ገዳም የእናታችንን ቤት ዶሙን(ጉልላቱን) የወርቅ ቅብ አልሙኒየም የማልበስ ስራ እየተሰራ ይገኛል።

እንዲሁም በቤተክርስቲያን ውስጥ የቅዱሳን ሥዕላት በመሣል ላይ ይገኛሉ።

👉 ታዲያ በመላው ዓለም የምትገኙ የእናታችን የቅድስት ኪዳነምሕረት ወዳጆች ኪዳነምሕረት የረዳቻችሁ እናትነቷን የቀመሳችሁ በሙሉ እዚህ ታላቅ የጽድቅ ስራላይ እንድትሳተፉ ቅድስት ቤተክርስቲያን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

የጌቴሴማኒ ቅድስት ኪዳነምሕረት ገዳም አካውንት ቁጥር 10,00017623765

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር

+251 91 335 3884/+251934089954 ይደውሉ

゚viral

''የሐና አበባ ማርያም ሆይ ከትንቢት እንበሳ ጉድጓድ በወጣሽ ጊዜ የንገሥታት ንጉሥ ሰሎሞን እንደተደሰተ እኔመ ተአመርሸን በሚናገሩ በደስተኞቹ ማኅበር መካከል እዘምርልሻለሁ፤ ወተትን እንደሚጠ...
11/11/2024

''የሐና አበባ ማርያም ሆይ ከትንቢት እንበሳ ጉድጓድ በወጣሽ ጊዜ የንገሥታት ንጉሥ ሰሎሞን እንደተደሰተ እኔመ ተአመርሸን በሚናገሩ በደስተኞቹ ማኅበር መካከል እዘምርልሻለሁ፤ ወተትን እንደሚጠባ ጥጃም የደስታን መንገድ አስተውላለሁ።''

የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የእናትነት ፍቅሯ ምልጃዋ አይለየን🙏😍

"…ምድር ደም ባመጣው በደል፥ ከተማም በግፍ ተሞልታለችና ሰንሰለት ሥራ። ከአሕዛብ ዘንድ ከሁሉ የሚከፉትን አመጣለሁ ቤቶቻቸውንም ይወርሳሉ፤ የኃያላንንም ትዕቢት አጠፋለሁ፥ መቅደሶቻቸውም ይረክ...
04/03/2024

"…ምድር ደም ባመጣው በደል፥ ከተማም በግፍ ተሞልታለችና ሰንሰለት ሥራ። ከአሕዛብ ዘንድ ከሁሉ የሚከፉትን አመጣለሁ ቤቶቻቸውንም ይወርሳሉ፤ የኃያላንንም ትዕቢት አጠፋለሁ፥ መቅደሶቻቸውም ይረክሳሉ። ጥፋት መጥቶአል፤ ሰላምም ይሻሉ እርሱም አይገኝም። ድንጋጤ በድንጋጤ ላይ ይመጣል፥ ወሬም ወሬውን ይከተላል፥ ከነቢዩም ዘንድ ራዕይን ይሻሉ፤ ከካህኑም ዘንድ ትምህርት፥ ከሽማግሌዎችም ዘንድ ምክር ይጠፋል። ንጉሡም ያለቅሳል፥ አለቃም ውርደትን ይለብሳል፥ የምድርም ሕዝብ እጅ ትንቀጠቀጣለች፤ እንደ መንገዳቸውም መጠን አደርግባቸዋለሁ፥ በፍርዳቸውም መጠን እፈርድባቸዋለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ። ሕዝ 7፥ 23-27

የተዋህዶ ልጆች አሁን የንስሓ ጊዜ ነው ታላቁ ፆማችን ከፊታችን ነው ለንስሓ ተዘጋጅተናል? እማምላክን ይበቃናል ልንጨክን ይገባናል እኛላይ ዓለም የጨከነብንን ያህል እኛ እራሳችን እጥፉን ጨክነንበታል። አሁን እሳቱም ውሃውም ከፊታችን ነው መምረጥ የኛ ድርሻ ነው! ለመንግስተ ሰማያት እራሳችንን እናዘጋጅ የተዋህዶ ልጆች ለሞት የቆረጣችሁ ሁኑ በንስሓ ወደ ቅዱስ ስጋውና ወደ ክቡር ደሙ እንመለስ። ያኔ ዓለም አጨለምኩባቸው ይላል ለኛ ግን የደስታ ፀሐይ ነው😊

Follow me😊
03/03/2024

Follow me😊

26/01/2024

''እየበረረ መጣ ገብርኤል'' ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስ የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል😍

ሁላችሁም ይሄንን ፔጅ follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ🙏😊

Address

Harar

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when D/N yabsra Addis posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to D/N yabsra Addis:

Share