
05/07/2025
የHachalu Hundessa Foundation
የአርቲስት አንዱአለም ጎሳ ሽልማት መሰረዙን በመግለጽ ለተፈጠረው ስህተት ህዝቡን ይቅርታ ጠይቋል::
ፋውንዴሽንፌኑ ሁል ጊዜ ከተጎጂዎች ጎን በመቆም ሰብአዊ መብት የሚጥሱ እና ኢፍትሃዊ ድርጊት የሚፈጽሙትን ለመታገል ከህዝቡ ጎን እንደሚቆምም አረጋግጧል::