
21/02/2025
የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነዉ እርሱም ዝሙት ርኩሰት መዳራት ጣዖትን ማምለክ ሟርት ጥል ክርክር ቅንአት ቁጣ ዐድመኛነት መለያየት መናፍቅነት ምቀኝነት መግደል ስካር ዘፋኝነት ይህንም የሚመስል ነዉ አሰቀድሜም እንዳልሁ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም የመንፈስ ፍቅር ደስታ ሰላም ትዕግሥት ቸርነት በጎነት እምነት የዉሀት ርስን መግዛት ነዉ፡፡
ወደ ገላትያ 5፤19-22