Sidamu OYRM

Sidamu OYRM Sidamu Ooso yuniverstetto Roosanno milimmo.

ኤጄቶ ሳሙኤል በላይነህ ቃሜም ተሰድቧል❗ሳምንት ሕዝባችንን ለመስደብ የሲዳማ ክልል አመራሮች ተሰብሰበዉ በነበረዉ ስብሰባ ላይ ሁሉም አመራር ሳሙኤል በላይነህ ቃሜ በሚገባ ሰድቧል።********...
21/01/2023

ኤጄቶ ሳሙኤል በላይነህ ቃሜም ተሰድቧል❗

ሳምንት ሕዝባችንን ለመስደብ የሲዳማ ክልል አመራሮች ተሰብሰበዉ በነበረዉ ስብሰባ ላይ ሁሉም አመራር ሳሙኤል በላይነህ ቃሜ በሚገባ ሰድቧል።
*******************

የሲዳማ ከልል አመራሮች ሳምንት ሲዳማን ለመሰደብ በተሰበሰቡበት ከእዉቀት ነፃ የሆኑ አመራሮች ጭምር የሲዳማ ብሔር ባህል አምባሳደር አቶ ሳሙኤል በላይነህ ቃሜን በማገባ ሰድቧል።

ሳሙኤል በላይነህ ቃሜ ማለት በሲዳማ ክልል ትግል ወቅት ሲዳማን አንድ ለማድረግና ትግሉ በአጭር ጊዜ ሕዝባዊ እንዲሆን ፈጣሪ በሰዉ ጥበብ ዉጤታማ ስራ ለሕዝቡ የሰራ ሲዳማ ባህሉን ለማሳደግ ያልተጠቀመች የተገፋ ጠንካራ ሲዳማዊ ተጋይ ነዉ።

አቶ ሳሙኤል በላይነህ ቃሜ በየትኛዉም ስዓትና ሁኔታ እዉነትን ተናግሮ የሚመጣዉን ለመቀበል የሚዘጋጅ ጀግና ነዉ። በትግሉ ጊዜ ''Sidaamiimmanna Ejjeettiimma'' በሚለዉ ትረካ ሲዳማ ከጫፍ እስከጫፍ የትግልን መንፈስ እንዲያድስ በእዉቀቱና በአርት ችሎታዉ ሲዳማን ያስጠራ ግለሰብ ነዉ።

ዛሬ ላይ የማንም ጋጥወጥ በሲዳማ ምሁራኖች ላይ አፋቸዉ ያመጣዉን ሁሉ እንዲናገሩ የፈቀደዉ ስሰደቡ ዝም በማለት የሲዳማ ሕዝብ ነዉ።

አቶ ሳሙኤል በላይነህ ቃሜን የመሳደብ ሞራል ከየት የመጣ እንደሆነ ለማንም ልገባን የማይችል ጉዳይ ነዉ።

ፍትህ በአደባባይ በሚዲያ ፊት ለተሰደበዉ ለሲዳማ ሕዝብ!

Sidamu OYRM(Ooso Yuniverstete Roosanno milimmo)

የሲዳማ ሕዝቅ የተሰደበበት ቃላቶች ዝርዝር❗1.የሲዳማ ሕዝብ ግለሰብን ይፈራል ተብለናል፡2.እኛ አምባሳደር ነን የሚሉ ተብለናል፡3.የሲዳማ ባለሃብቶች የሀዋሳ መሬት ሌቦች ናቸዉ ተብሏል፣4.የሲ...
21/01/2023

የሲዳማ ሕዝቅ የተሰደበበት ቃላቶች ዝርዝር❗

1.የሲዳማ ሕዝብ ግለሰብን ይፈራል ተብለናል፡
2.እኛ አምባሳደር ነን የሚሉ ተብለናል፡
3.የሲዳማ ባለሃብቶች የሀዋሳ መሬት ሌቦች ናቸዉ ተብሏል፣
4.የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ ተሰድቧል፡
5.የሲዳማ ወጣቶች የፌስቡክ ሼኔ አሸባራ ናቸዉ ተብለናል፡
7.ፌደራል ያሉ የሲዳማ ብሔር ተዎላጅ ባለሰልጣናት ናቸዉ የሲዳማ ክልል እንዳይረጋጋ እያሸበሩ ያሉት ተብሏል፡
8.በሀገር ዉጭ ያሉ ዳይስፖራ ወንጀለኞች ናቸዉ ተብሏል፡
9.በሲዳማ ክልል ስራአጥ ወጣቶች የለም ተብሏል፡
10.በሲዳማ ዉስጥ ሕዝቡ አልተራበም ተብሏል፡

ሌሎችም...

መላዉ የሲዳማ ሕዝብ ሲዳማን እንደህዝብ የሰደቡና ያንቋሸሹ አካላት በህግ እንዲጠየቁ ለፌደራል መንግስህ አቤቱታ ማቅረብ ይኖርበታል።

የትኛዉም አካል ሲዳማን የማገልገል እንጅ የመሳደብ መብት የለዉም!

ዜና ሲዳማ የክልሉ ብቸኛ የሕዝብ ሚዲያ።
ጥር 2015 ዓ.ም ሀዋሳ!

Address

Sidama
Hawassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sidamu OYRM posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category