
01/10/2025
በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ መሸጋገሪያ እንጨት ተደርምሶ የበርካታ ሰዎች ህይወት አለፈ። ጃውሳ እሄንንም ፋኖ የወሰደ እርምጃ ነው ልለን ይችላል።
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አረርቲ ማርያም ለግንባታ መሸጋገሪያ የተሰራ እንጨት ተደርምሶ የበርካታ ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አህመድ ገበየሁ እንደገለጹት፥ የመደርመስ አደጋው የደረሰው ምዕመናን በወረዳው እየተሰራ ያለውን ቤተክርስቲያን ግንባታ በመጎብኘት ላይ በነበሩበት ወቅት ነው፡፡
በአደጋው እስካሁን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰዎች ህይወት ማለፉንም ፖሊስ ከቦታው ገልጿል።