NO PEACE NO WAR

NO PEACE NO WAR Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from NO PEACE NO WAR, Digital creator, ወራቤ, Hossana.

16/08/2025
16/07/2025
27/05/2025

# #«210 የሞሪታኒያ ሑጃጆችን አሳፍሮ ወደ መካ ሲጓዝ የነበረ ፕሌን ቀይ ባህር ላይ ተከስክሷል!» በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ እየተዟዟረ የሚገመው ዜና ውሸት ነው።

ሁሉም የሞሪታኒያ ሑጃጆች በሰላም ወደ ቅድስቲቷ ምድር ደርሰዋል። አል-ሐምዱ ሊላህ!

መረጃዎችን ከማሰራጨታችን በፊት እናጣራ። ከምናውቀው ሰው ቢፖሰቱ እንኳ ማስረጃና መረጃ መኖሩን ሳናረጋግጥ እኛም ጉዳዩን ወደማስተጋባት አንሂድ።

The rumor circulating about a Mauritanian pilgrims’ plane crashing off the Red Sea coast is false, the government has said.

Mauritania’s Director of Hajj at the Ministry of Islamic Affairs, El Waly Taha, denied the claim, confirming that all Mauritanian pilgrims are safe and have arrived in the holy lands without incident.

Likewise, Mauritania Airlines confirmed that all pilgrims were transported safely and securely to Saudi Arabia, with no incidents reported on any of the scheduled flights.

The company clarified that it operated three outbound flights for this year’s Hajj season.

||

በሳንኩራ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ በዛሬዉ ዕለት ዉይይት ማድረጉን በተለመደዉ የኮሚኒኬሽን ሚዲያ ለጥፏል ዉይይቱ አሪፍ ነዉ በተለይም አጀንዳዉ የሀገረመንግስት ግንባታና ሀገረ ግ...
27/05/2025

በሳንኩራ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ በዛሬዉ ዕለት ዉይይት ማድረጉን በተለመደዉ የኮሚኒኬሽን ሚዲያ ለጥፏል ዉይይቱ አሪፍ ነዉ በተለይም አጀንዳዉ የሀገረመንግስት ግንባታና ሀገረ ግንባታዉ ላይ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነዉ ሆኖም #በፖስቱ ላይ ተጽዕኖ ፈጣሪ ወጣቶች የሚል ነገር አነበብኩና ወደ ፎቶዉ ሲሄድ የተለመደዉ የቀበሌ ስራአስኪያጅና የልማት ጣቢያ ባለሙያ &የስራ ዕድል ፈጣራና እንተርፕራይዝ ባለሙያዎችን አየሁ በጣም የሚገርመዉ ደሞ ወረዳዉ ላይ ከየት ይምጡ የማይታወቁ ደቃቃዎች ከፊትለፊት ደቅ ብሏል ሃሃሃ...ድንቄም ተሳክቶላት ተጽዕኖ ፈጣሪ ወጣት መረጠች አልኩ ¡¡

16/01/2025
08/01/2025

"እየበሉ ማውራት ሳይቻል አንዳንዴ
አወራሁ ለሆዴ ፣ አወራሁ በሆዴ "
ደጋፊ ወይም ተቃዋሚ መሆን መብት ነው ። የሰው ልጅ ተፈጥሮ ነው ሊባልም ይችላል። በበሉበት መጮህ ግን የቦቢ ተፈጥሮ ነው።
እና ምን መሰለህ : ብልፅግና ፍልስፍና የለውም። "ርዕዮተ ዓለም" አይደለም።
መደመር ማለት : የፅኑ ምኞት መቋጫ ቃል ነው እንጂ የተጠና የሂሳብ ስሌት አይደለም።

ኢህአዴግ :መርህ ነበረው። ክፉም ይሁን ደግ አጥፊም ይሁን አልሚ፣ የሚመራበት መርህ ፣ የምታጠናው ሀሳብ ፣ የምትመራመርበት ፍልስፍና ፣ አምነህ የምትጠመቅበት፣ አብዮታዊ ዴሞክረሲ የተባለ :" አብዮት እና ዴሞክራሲን ምን አገናኛቸው?" ብለህ ሳትጠይቅ፤ እንደሃይማኖት ተቀብለህ ፣ በብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ሶስትነት እና አንድነት አምነህ የምትጠመቅበት ስርዓት ነበረው።

ኢህአዴግን ፈጣሪዋ ህወሀት መሆኑን እያወቅክ፣ ይችው ህወሃት የወንድም ድርጅቶች እህት ሆና ስትመጣ፣ እንደ ፓርቲ ምስጢር ጠብቀህ፣ እንደ ማህተም በልብህ አኑረህ የምትሰለፍበት ከላይ ታች፣ ከላዕላይ እስከ ታህታይ የምጠነራረፍበት ገራሚ ሰንሰለትም ነበረው።

አፈንጋጭ ስትሆንም፣ እንደ ኮሪደር ልማት ፈርሰህ የምትታደስበት፣ አስደናቂ አፍርሶ መስሪያ ጥበቦች፣ ደንብ እና ስርዓትን ተከትሎ ሞጋች በሆኑ ሀሳቦች ማስተንተን የሚችል ተፈጥሮዋዊ ቁመና ነበረው።

አሁንስ አትለኝም? ፖለቲካ እና ፍልስፍና ጀርባ ተሰጣጥተዋል። ክርክር እና ውይይት ጠፍተው በማሳ ዙሪያ መንሸራሸር ዋና ስራ ሆኗል።

የማሳ ፖለቲካ፣ የጓሮ አትክልት እና የኮሪደር ልማቱ የሚሳለጠው: በመንገድ እና የትራንስፖርት ሚኒስተር እና በግብርና ሚኒስተር መስሪያ ቤቶች መሆኑ ቀርቶ የሀገሪቱ መሪ ዋነኛ ተግባራት ሆነው ተገኙ።

ህገመንግስቱ ተሻ ። የጠቅላይ ሚኒስትር የስራ ድርሻ ተዘነጋ፤ እሱ ብቻም አይደለም፣ ካድሬዎች የሚመገቡት ፍልስፍና ሲያጡ ሁሉንም ሀብት እንደ አንበጣ መመገብ ስራቸው ሆነ።

በደጉ ዘመን አንድ ካድሬ ስለ አብዮታዊ ዴሞክራሲ አበጥሮ የሚያስረዳህ እና የቤት ስራ መስጠት የሚችልበት አእምሮ ነበረው።

ያሁኖቹ ካድሬዎች ንግግር ባያውቁ አትፍረድባቸው። የጨበጡት ፍልስፍና ሳይሆን ገንዝብ ብቻ ነው። ለክተው የሚያውቁትየተሰጣቸውን መሬት ነው። ብልፅግና የሚያስጠናቸው መርህ፣ የሚግታቸው ፅንሰ ሀሳብ የለውም ። መሬት ሰጥቶ መሬት ያደርጋቸዋል። መሬት ተቀብሎ መሬት መሆንን የመሰለ አሸርጋጅነት የለም።

ያ እጆቹን አጣምሮ በደላችንን በዓለም አደባባይ የገለፀልን ፈይሳ ሌሊሳ፣ በክንዶቹ መሬት ለክተው ቢሰጡት: እጆቹን ደብቆ እግሮቹን አነሳብን።
ይሁና ከማለት ሌላ ምን ይባላል?
ላንዱ ምሬት ለሌላው መሬት እየሰጡ ማበላለጥ ግን ያስተዛዝባል።

አስራት ከገብረ ጉራቻ

22/10/2024

የሳንኩራ ወረዳ የሽረይ ሞሻት ሁልማ አትቅር ነሞኔ አሰብሩ
ቡሪይ ወሻዕብ በሞተም ሀንደራኔ ዋላን

09/10/2024

#ሽብርተኛዉ አለቃ ! #ሙ**አ*ሸ/ን "የጽሁፌን መነሻ ያረኩት ገጸ ባህሪዉ በስያሜነት ሙአሪፍሸን " source from ur ex-superevizor " የሳንኩራ ወረዳ ት/ት ፈጣሪ ይሁነዉ edun'RIP !የሽብር ተግባርህ መመሪያን ብቻ ሳይሆን መርህን ከመጣስ አሳልፎ ህግን ስያስጢስክ ማየት የተለመደ ስለመሆኑ /usual and expected :-ባንተ 99.9% ተስፋ በቆረጠ አካል እዚም እዛም የምትነዛቸዉ ወሬዎችን ስሰማ የወደቀዉ ተፈጥሯዊ ወኔ ተነሳና የሚከተለዉን ለማለት ወደድኩ #ሰዎችን የሚያሳዱ ብዙ ሰዎች ዋና የተሰጣቸዉን ተግባራት አፈር ድሜ ስለሚያበሉት ይወድቃሉ .
#ወደክስ የሚወስድህ ጉዳይ ሳይኖር መሮጥክ የምር ስለህግ የተወሰነ ማንበቡ ይጠቅማል ሲቀጥል ወንጀል የሰራ የትኛዉም ሰዉ አይጠየቅ ማለቴ ሳይሆን #የኑሮ ዉድነት ያሰቃየዉን መምህር በበርጮ ት/ቤት በተከልከዉ ጎመን ምክንያት አሳስረሀዉ ከሆነ የተማሪዎች የእዉቀት አባት የሆነዉን መምህር በማሳሰር "ት/ት ለትዉልድ
ጥራት ያለዉ ት/ት ለሁሉም "የሚሉ መፈክሮችንም በመናድ 1ኛ ነክ ,ለነገሩ ከወንድሞችክ መግባባት አቅቶክ # ከቀበሌዉ አልተግባባም በሚል #ብቻክ ዝዉዉር መስራትክስ # እንደፈለከ ስትጠቀምባት የነበረችዉ ማኔጅመንትም ጨርሰዉ የባነኑብህ/ብህ/ይመስላል በመሆኑም ከዛ በፊት በብዙ ስህተቶችክ ተከትለዉክ እንዲሳሳቱ ስታደርጋቸዉ እንደነበረ በቆየ ትዕግስታቸዉ ጨርሰዉ የመጨረሻ የተቋም ያለ የሰዉ ያለ ኡኡ እር እያሉ የአቤቱታ ደርዘናቸዉን ይዘዉ በ2016ዓ.ም ወደ #ላይ ወስደዉ የጥፋተኝነትህ ጫፍ የወጣችዋን ድብቅ ስራህን ነግረዉክ አምነክ ተነስተክ ይቅርታ ሁሉ በመጠየቅ አንተም ተዉ እናንተም ተዉ መባባላቹን በማስታወስ.. #3ኛዉ በጣም ያሳቀኝ /ኤሮቢክስ ለሽማግሌም ይሆናል ላንተ አይነቱ ደሞ ያን #ቋንጣ ፊትህን ይሞላልሃልም ተጨማሪ የደም ግፊት መቀነሻም ይጠቅማል ግን #በቴኳንዶ ስልጠናዉ ለሰዶማሳደድ ለተጸናወተዉ ሰዉ መሠል ቅዥቢ አይሆንም በርግጥ ለሽብርተኛ ሊሆን ይችል ይሆናል እሱን ለሳይንሱ ባለቤቶች ልተወዉ እና በመጨረሻም ዛሬ አንዱን አስገባዉ የት ስትባል ፎሊስ ጣቢያ የምትል ዘፈን በምትሰግድባት የስግደት ማዕከልህ ሁሉ እንደጠበል ስትረጫት ሰማዉ /one question --አሰርኩት ያልከዉ ግለ/ሰብ መምርህ አደል ወይ ? በኋላ የተቋሙ መምህር እንደሆነ ስሰማ አንድ ኃላፊ የራሱን ባለሙያ መግባባት አቅቶቶ የፖሊስ መሮጥ አሳሰርኩ ብሎ በየሲርቻዉ መንገር ,እከሌን ላሳስር ነዉ የሚል ተራ ያንተን ማስፈራሪያ ቀርቶ በህይወት ለመጣና ለሚመጣ አካል የቱንም መስኣትነት ለመክፈል እና እኔ ከተበዳይ ጎን ለመቆም ዝግጁ ነኝ .ሌላዉ ማሳሰቢያ አረ ወገን ተቋማዊ አሰራር አፈር ቢበላ እንኳን ለመምህራን ሞራል ብናስብስ አልኩ ..
ወገሬት ያሲማና ባድ ኡመትሚ ወገሬት የዉኒና ሸይጣን አላህ ይንዚነ ,you are the only instutetional terrerist but it'snot possible to terrerize !

ሳንኩራ በጭለማ ዉስጥ ናት !ሳንኩራን በተፈጥሮ/በልምድ ለመምራት ባልታደሉ የሰፈር ቅመኞች በመሆኑ በዚሁ ሁለት እና ሶስት አመት በጭለማና በህዝቡ የተደበቀ እምባ ትሰቃይ ቀጥላለች  #በስሜት ...
18/09/2024

ሳንኩራ በጭለማ ዉስጥ ናት !
ሳንኩራን በተፈጥሮ/በልምድ ለመምራት ባልታደሉ የሰፈር ቅመኞች በመሆኑ በዚሁ ሁለት እና ሶስት አመት በጭለማና በህዝቡ የተደበቀ እምባ ትሰቃይ ቀጥላለች #በስሜት የሚነዱ የመምራትም የመመራት አንድ ጠብታ ፍሬ ያልተሰጣቸዉ የፋይናንስ አጋዚያን

18/09/2024

#የሳንኩራ ወረዳ ለዉጥ !
# #የሳንኩራ ወረዳ ሪፎርም መዘግየት ምክንያቶች :- የህዝቡ ሆደሰፊነት ,ተስፋ መቁረጥ ወይስ ሌሎች ምክንያቶች ይኖሩ ይሆን በራሴ ግምት ❤ የተደራጀ ነጻና ከየትኛዉም ጥቅም የራቀ የህዝቡን ጭቆናዎች ሊያሰማ የሚችል ትግል አለመኖር ==በሚዲያ የሚታገሉ አካላት ቢኖሩም የተደራጀ አለመሆን ,ከጥቅም የመሸወድ እና የርስበርስ ጥርጣሬዎች እና ከትግል ጀርባ የሚከሰቱ ጫናዎችን አለመቋቋምና የጽናት ችግሮች ....
# # የሳንኩራ ህዝብ የተማረዉም ያልተማረዉም አሽቃባጭ ነዉ ሲበዛ ፈሪዎች የሞሉበት በመሆኑ በርግጥ ለምን ፈሪ ሆነ ካላችሁኝ አሁን ያለዉ የወረዳዉ መንግስት ሲበዛ አምባገነን,የሚያሳስርና የሚያስገርፍ በመሆኑ ሰዎች ይፈራሉ አለፍ ሲልም ለመኖር ሲሉ ያጨበጭባሉ ...
#በመዳበሪያ ና በዘር እጦት ሲሰቃይ የነበረዉ የሳንኩራ አ/አደር ተበድሎም አፉ ተሎግሟል
# #በ2016ዒም የህብረተሰብ ተሳትፎ ገቢ በመሰብሰብ የተሰራ አንድም የፕሮጀክት ስራ የሌለባት ወረዳም የኛዋ ሳንኩራ ናት /የመንገድ የመብራት ,የትምህርት ቤት ግንባታና የጤና ተቋም ግንባታም የለም አጠቃላይ ተግባሩም የለም **ሰዉ በወባ እያለቀ ነዉ
# # ወጣቱ የስራ ዕድል ፈጠራ ዉስጥ ከማስገባት ይልቅ ተስፋ ቆርጦ ስደት እንዲሄድ በመደረጉ ጥለዉ በመጥፋት እና የተለያዩ ሱሶች ተገላጭ ሆኗል 😘 የስቭል ሰርቫንቱ ጉዳይ አሳሳቢ ነዉ ጧት ገብቶ ከመፈረም የዘለለ ስራ የለም በመሆኑም የወረዳዉ አድራጊ ፈጣሪዎች ጥቂት /አስተዳዳሪዉ የፈቀደላቸዉ ቡድኖች እንዲሆኑ ፈቅዷል በመሆኑም የሳንኩራ ህዝብ ኢኮኖሚያዊ,መህበራዊ ና ፖለቲካዊ ለዉጦቹ በፖለቲካ አመራሩ ችግር ብቻ ሳይሆን በታጋዩና በተበደለዉ ህዝብ የጩሀት ችግርም ጭምር ይመስለኛል

Address

ወራቤ
Hossana

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when NO PEACE NO WAR posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share