HOSSANA AT A GLANCE

  • Home
  • HOSSANA AT A GLANCE

HOSSANA AT A GLANCE መዝናኛ ስፖርት ጤና ታሪክ ጠቅላላ እውቀት ማስታወቂያና ሁለገብ መረጃዎች ይቀርባሉ።

አስደሳች የምስራች ለሆሳዕናና አከባቢዋ የእግር ኳስ ስፖርት አፍቃሪያን በሙሉ!!ከስፖርቱ በተጓዳኝ በተለያዩ ህዝባዊና ግብረሰናይ ተግባራት በንቃት በመሳታፍ የሀገርና የወገን አለኝታነቱን ከምስ...
18/07/2025

አስደሳች የምስራች ለሆሳዕናና አከባቢዋ የእግር ኳስ ስፖርት አፍቃሪያን በሙሉ!!

ከስፖርቱ በተጓዳኝ በተለያዩ ህዝባዊና ግብረሰናይ ተግባራት በንቃት በመሳታፍ የሀገርና የወገን አለኝታነቱን ከምስረታው ማግስት ጀምሮ በተግባር እያስመሰከረ የሚገኘው አንጋፋው፣ ተወዳጁና የሆሳዕና ከተማ ተቀዳሚ አምባሳደር የሆነው የሆሳዕና ጤና ቡድን ከወቅቱ የ14ኛው ሀበሻ ሚዲያ ካፕ ሻምፒዮኑ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬት እግር ኳስ ቡድን አቻው ጋር የፊታችን እሁድ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት በአቢዮ ኤርሳሞ ስቴዲየም ይጫወታል።

የሰላምና የፍቅር ተምሳሌት በሆነችው ውቢቷ ሆሳዕና ከተማ እሁድ ቀን የሚደረገው ተጠባቂ ጫወታ የስፖርት ቤተሰቡን ከማዝናናት ባሻገር በከተማዋ የሚገኙ አቅመ ደካሞችንና አረጋውያንን በገንዘብ ለመርዳት ታቅዶ የተዘጋጀ ልዩና ትልቅ ፋይዳ የሰነቀ ውድድር በመሆኑ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በስፍራው ተገኝቶ ሁለንተናዊ ድጋፉን እንዲያደርግ መልዕክታቸውን አስተላላልፈዋል።

ከዚህ ባሻገር ለስፖርቱ ያለንን ጥልቅ ፍቅር፣ ጨዋነታችንና የከተማችንን በጎ ገፅታ ለማሳየት የሚያስችልም መልካም አጋጣሚ ነው ብለዋል።

"የሆሳዕና ጤና ቡድን !!"

  የሆሳዕና ከተማ ወቅታዊ ከፊል ገጽታ፦
18/07/2025

የሆሳዕና ከተማ ወቅታዊ ከፊል ገጽታ፦

"በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መትከል ብቻውን ግብ አይደለም፤ ለችግኝ ተከላው የሰጠነውን ያህል ትኩረት ለእንክብካቤውም ልንሰጥ ይገባል"አቶ ማቴዎስ አኒዮ - የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በዞናዊ አ...
17/07/2025

"በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መትከል ብቻውን ግብ አይደለም፤ ለችግኝ ተከላው የሰጠነውን ያህል ትኩረት ለእንክብካቤውም ልንሰጥ ይገባል"

አቶ ማቴዎስ አኒዮ - የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በዞናዊ አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ሶሮ ወረዳ አቡና ቀበሌ ላይ ከተናገሩት።
ሐምሌ 10 ቀን 2017 ዓ.ም (ሆሳዕና)

ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮ የግንባታ ሥራው ተጀመረ፤ኢቢሲ ወደ ይዘት የወጠነው ዕቅድ በማስፋት ተጨማሪ የይዘት ምንጭ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ አስጀምሯል።ኢቢሲ ከክልሉ በተረ...
16/07/2025

ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ስቱዲዮ የግንባታ ሥራው ተጀመረ፤
ኢቢሲ ወደ ይዘት የወጠነው ዕቅድ በማስፋት ተጨማሪ የይዘት ምንጭ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ አስጀምሯል።

ኢቢሲ ከክልሉ በተረከበው ስፍራ ላይ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ የሆነውን የሆሳዕና ስቱዲዮ ግንባታ በፍጥነት አጠናቅቆ ወደ ሥራ እንደሚያስገባ ይጠበቃል።

ኢቢሲ የክልሉን ጸጋዎች ለዓለም በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚና እንደሚኖረው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) ገልጸዋል።

የኢቢሲ የማኔጅመንት አባላትም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ የተለያዩ የመንግሥት ተቋማትን እና የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።

የጀፎረ መንደርን ጨምሮ የማኔጅመንት አባላቱ በክልሉ የሚገኙ ሌሎች የመስህብ ቦታዎችንም ተዘዋውረው ተመልክተዋል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን የችግኝ ተከላ በማካሄድ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ለሬድዮ እና ቴሌቪዥን ስቱዲዮ አገልግሎት የሚውል ሕንፃ አዘጋጅቷል።

የኢቢሲ    ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌትነት ታደሰ፤ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ የሆነው ሆሳዕና ስቱዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሥራ እንዲጀምር በትኩረት ይሰራል አሉ።
16/07/2025

የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌትነት ታደሰ፤ የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ የሆነው ሆሳዕና ስቱዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሥራ እንዲጀምር በትኩረት ይሰራል አሉ።

የEBC ሆሳዕና ስቱዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ስራ እንዲጀምር በትኩረት ይሰራል ሲሉ አቶ ጌትነት ታደሰ አስታወቁ። ኢቢሲ የክልሉን ጸጋዎች ለተቀረው አለም በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል ...
15/07/2025

የEBC ሆሳዕና ስቱዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ስራ እንዲጀምር በትኩረት ይሰራል ሲሉ አቶ ጌትነት ታደሰ አስታወቁ።

ኢቢሲ የክልሉን ጸጋዎች ለተቀረው አለም በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር )

ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም (ሆሳዕና) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የሁለትዮሽ መግባቢያ የውል ስምምነት ተፈራረሙ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር )በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ኢቢሲ የክልሉን ጸጋዎች ለተቀረው አለም በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።

የብዝሀነት ማሳያ የሆነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሲመሰረት በርካታ ፈተናዎችን በጽናት ተሻግሮ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ኢቢሲ የህዝቦችን አንድነት እና ትስስር ማጠናከር የሚያስችል ዘገባ እንዲሰራ መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል በማለት አብራርተዋል።

ኢቢሲ በአጭር ጊዜ እራሱን በቴክኖሎጂ አበልጽጎ የመረጃ ምንጭ እየሆነ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ የሚዲያ አድማሱን በክልሎች ማስፋቱ ሊበረታታ ይገባል ብለዋል።

የኢቢሲ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ታደሰ በበኩላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆንም እያከናወናቸው ያላቸው የልማት ስራዎች ውጤታማ ናቸው ብለዋል።

ክልሉ በለውጥ ጎዳና ላይ ነው ያሉት አቶ ጌትነት ያጋጠሙትን ችግሮች እየፈታ በአመራር ቁርጠኝነት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ላይ ትኩረት አድርጓል ብለዋል።

ኢቢሲ በክልሎች እያስገነባቸው ያሉትን ስቱዲዮዎች በማጠናቀቅ የቴክኖሎጂ ግብአት በማሟላት የመረጃ ተደራሽነቱን እያሰፋ ይሄዳል ብለዋል።

የሆሳዕና ስቱዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ስራ እንዲጀምር በትኩረት ይሰራል ሲሉም አቶ ጌትነት አስታውቀዋል።

ሆሳዕና፡ ሐምሌ 6/2017 ዓ.ም ዕምቅ እውቀቶችን፣ አቅሞችን፣ ፀጋዎችን እና ዕድሎችን አስተሳስሮና አስተባብሮ በመጠቀም የዞኑን ህዝብ፣ የክልሉን ብሎም የሀገሪቱን የብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን የ...
13/07/2025

ሆሳዕና፡ ሐምሌ 6/2017 ዓ.ም
ዕምቅ እውቀቶችን፣ አቅሞችን፣ ፀጋዎችን እና ዕድሎችን አስተሳስሮና አስተባብሮ በመጠቀም የዞኑን ህዝብ፣ የክልሉን ብሎም የሀገሪቱን የብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን የሚያሻግር ምክክር ፋይዳው የላቀ ነው!!

"Mateeyyoom malaayye !!"

Big shout out to my newest top fans! 💎 Ashamo Cawene Makoro, Yoseph Ti Madebo, Wanaw Love New, Temesgen Katiso, Mihereta...
13/07/2025

Big shout out to my newest top fans! 💎 Ashamo Cawene Makoro, Yoseph Ti Madebo, Wanaw Love New, Temesgen Katiso, Miheretab Mekebo Wadolo, Lobdi Beyene, Sintayehu Tadesse, Oolo Moliso, Gashew Bahiru, Daniel Tadesse, Dambalo Chankore, Martha Alamayo, ALii Nura Zara, Ashnafi Abiyu, Amsalu Kassa, Tafese Wondimu Tafese Wondimu

Drop a comment to welcome them to our community,

ፍቅር ነገሰ፤እድገት ገሰገሰ፤
12/07/2025

ፍቅር ነገሰ፤
እድገት ገሰገሰ፤

በፌዴራል፣ በአዲስ አበባ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልና በሀዲያ ዞን የሚገኙ ከፍተኛ የሀዲያ ተወላጅ አመራሮች እንዲሁም ከዚህ ቀደም ዞኑን በዋና አስተዳዳሪነት የመሩ አመራሮች በሀዲያ ልማትና ...
12/07/2025

በፌዴራል፣ በአዲስ አበባ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልና በሀዲያ ዞን የሚገኙ ከፍተኛ የሀዲያ ተወላጅ አመራሮች እንዲሁም ከዚህ ቀደም ዞኑን በዋና አስተዳዳሪነት የመሩ አመራሮች በሀዲያ ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ የጋራ ምክክር አካሄዱ፤

ሐምሌ 5 ቀን 2017 ዓ.ም (ሆሳዕና) በፌዴራል፣ በአዲስ አበባ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልና በሀዲያ ዞን የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ከዚህ ቀደም ዞኑን በዋና አስተዳዳሪነት የመሩ አመራሮች በሀዲያ ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ የጋራ ምክክር አካሄደዋል።

መድረኩ በተመሳሳይ በዞኑ ከተለያዩ ማህበራዊ መሠረቶች ጋር ስኬታማ ምክክር መደረጉ የሚታወስ ሲሆን፤

በዛሬውም መድረክ ከዚህ ቀደም በዞኑ ከተለያዩ ማህበራዊ መሠረቶች ጋር የተካሄዱ የምክክር መድረኮች የአፈፃፀም ሪፓርት ቀርቦ የተገመገመ ሲሆን፤ የቀጣይ የማጠቃለያ ኮንፍረንስ መድረክ ዕቅድ ተገምግሞ መድረኩ በስኬት ተጠናቋል።

Thanks for being a top engager and making it on to my weekly engagement list! 🎉 Desta Wolde Ergicho, Wondmu Ye Wonda, Ta...
12/07/2025

Thanks for being a top engager and making it on to my weekly engagement list! 🎉 Desta Wolde Ergicho, Wondmu Ye Wonda, Tamirat Leramo, Oolo Moliso, Abele Awono, Ma Ba Wa, Abinet Mulatu, Tegegn Shanko, Daniel Masebo, Selamu Abose

አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ አሸነፈበሞናኮ በተደረገው የወንዶች 5 ሺ ሜትር ዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በአንደኝነት አጠናቋል።ዮሚፍ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 12 ደቂቃ ከ49 ሰኮንድ ከ4...
12/07/2025

አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ አሸነፈ

በሞናኮ በተደረገው የወንዶች 5 ሺ ሜትር ዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በአንደኝነት አጠናቋል።

ዮሚፍ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 12 ደቂቃ ከ49 ሰኮንድ ከ46 ማይክሮ ሰኮንድ ወስዶበታል።

አትሌቱ በፓሪስ በተደረገው የ5ሺ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸናፊ እንደነበርም ይታወሳል።

አትሌት ሀጎስ ገብረህይዎት እና አትሌት ጥላሁን ሀይሌ በውድድሩ 7ኛ እና 8ኛ ወጥተዋል።

Address


Alerts

Be the first to know and let us send you an email when HOSSANA AT A GLANCE posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Telephone
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share