Erar News

Erar News Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Erar News, Media/News Company, Jekana, Jijiga.

05/01/2020

Share ha dhihin kali ah like saar
Like lacag ma ah

22/10/2019

WARARKA GOOSGOOSKA DDS.

1) Xaalad Xun Oo Bani-Aadantinimo Ayaa ka Jirta Degmada Mustaxiil Ee Gobolka Shabeele, Kadib Markii Fatahaado ka Dhashay Wabiga Shabeele Ay Degmadasi Saameyeen.

2) Madaxweynaha DDS Mustafe Omar Ayaa la Filayaa Inuu Malinta Bari Ah Gaadho Degmada Tuli-Guleed Ee Gobolka Faafan, Halkaasi Oo Uu Qaybaha Kala Duwan Ee Bulshada Kulamo Kula Qaadan Doono.

3) Isku Soo Baxyo Maanta ka Dhacay Degmada Dhanaan Ee Gobolka Shabeele Ayaa Isku Badiley Isku Soo Baxyo Rabshadeysan Kadib Markii Uu Iska Hor Imaad Dhexmarey Ciidamada Iyo Bulshada Banaan Baxa Sameynayey, Arintan Ayaa Salka Ku Haysa Isku Dhac la Xidhiidha Dhulka Oo Hada ka Hor Dhexmarey labo Beelood Oo Walaala Ah Oo Halkaasi Wada Daga, Geystayna Khasaare Nafeed.

Erar newss

22/10/2019

"Haddii Afrika inaan la dagaallanno u baahanno, malaayiin ayaan dagaal gelin karnaa," ayuu yiri isagoo ka hadlayay khilafka biyo-xireenka ee kala dhexeeya Masar.

Waa hadalkii abiye ahmed
Erar news

21/10/2019

50 sano ayaa maanta laga joogaa markii Soomaaliya ay afgambi kula wareegeen xukunkii dalka ciidanka militariga oo uu hoggaaminayay General Maxamed Siyaad Barre.Maxaa laga dhaxlay, warbixin iyo falanqeyn ayaannu idinkaga heynaa

21/10/2019

አጋር ድርጅቶችን አግላይ አካሄዶችን በሚፈታ መልኩ ኢህአዴግ የጀመራቸውን ለውጦች እንደሚያደንቅ ሶዴፓ ገለፀ:

ኢህአዴግ ባለፉት አመታት የነበሩትን ስኬቶች ለማስቀጠል፣ የነበሩትን ስህተቶች ለማረምና አዳዲስ እድሎችን ለመፍጠር እንዲሁም አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመፍጠር በሚያስችል መልኩ እራሱን ለመለወጥና አጋር ድርጅቶችንም ለማቀፍ እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ እራስን በራስ ከማስተዳደር ህገ መንግስታዊ ስርዓትና ከምንከተለው የፌዴራል ስርዓት ጋር የማይቃረን፣ አሃዳዊ ስርዓት የመፍጠር ዓላማ የሌለውና ለሀገራችን ወቅታዊ ችግሮች ፍቱን መድኃኒት መሆኑን እንደሚያምን ነው ፓርቲው ያስታወቀው።

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ያወጣው የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ፅህፈት ቤት፥ በሶማሌና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አከባቢዎች አገራዊውን ለውጥ ለማዳናቀፍ ሌት ተቀን በሚጥሩ አካላት ህቡዕ እንቅስቃሴ የተፈጠረውን ችግር በህገ-መንግስቱ መሰረት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሶዴፓ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።

የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።

ከሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

በቅድሚያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የኖቤል ሰላም ሽልማት በማግኘታቸው የተሰማውን የላቀ ደስታ ሶዴፓ ይገልፃል፡፡
የሶማሌ ክልል ህዝብ ከሌሎች የሀገራችን ህዝቦች ጋር በመሆን ለዘመናት ለነፃነት፣ እኩልነትና በመፈቃቀድና መከባበር ላይ የተመሰረተ አንድነት ጠንካራ ትግል ሲያደርግ የቆየ ከመሆኑም ባሻገር እንደ ሌሎች የአገራችን ህዝቦች ሁሉ በገዥ መደቦች ይደርስበት በነበረው በደልና ጭቆና ሳይንበረከክ ክብሩን ያላስደፈረና ለህልዉናው አደጋ የሆኑ ጉዳዮችን ሲመክት የቆየ ሀገር ወዳድ ህዝብ ነው፡፡ የሶማሌ ህዝብ በህገ መንግስቱ የተጎናፀፈውን ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እንዲጠቀምና በሀገር ግንባታ ላይ የራሱን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ለማስቻል መሪ ድርጅት በማስፈለጉ የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ከ21 ዓመታት በፊት ተመስረቶ የሶማሌ ህዝብን በሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶቹ ዙሪያ ሲያታግል ቆይቷል፡፡

ሶዴፓ በሶማሌ ክልል መሪ ፓርቲ ሆኖ በቆየባቸው ባለፉት 21 አመታት ህዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ሰፋፊ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ድሎችን አስመዝግቧል፡፡ ይሁንና ፓርቲው በራሱ የውስጥ ችግር እና በግል ጥቅማቸው የታወሩ የቀድሞ አመራሮች የመንግስትና የህዝብን ሃላፍነት ወደ ጎን በመተው ያደርጓቸው በነበሩት ፀረ- ዴሞክራሲያዊና ፀረ-ፌዴራላዊ ስርዓት አካሄድና ጣልቃ ገብነቶች ምክንያት በሚፈለገው ደረጃ የፖለቲካ ፕሮግራሙን በነፃነት ተግባራዊ ባለማድረጉ ለህዝቡ ቃል በገባው ልክ ኃላፊነቱን መወጣት ያልቻለበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡

በሌላ በኩል ሶዴፓ ትክክለኛ አሰራሩን ተከትሎ በህገ-መንግስቱ መሰረት ክልሉን ወደ ዳበረ ዴሞክራሲና ብልጽግና እንዲመራ የሚታገሉ አመራሮችና አባላትም በግል ጥቅም የታወሩ የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች ጥቃትና እንግልት ሲደርስባቸው ቆይቷል፡፡ በተጨማሪም የሶማሌ ክልል ህዝብ ህገ-መንግስታዊ የሆነው የፌዴራል ስርዓት በተሟላ መልኩ በተግባር እንዲከበር ባለፉት 27 አመታት ያላሰለሰ ጥረት ሲያደርግ ቢቆይም እንደ ሀገር ለሰላማዊና ዴሞክራሲዊ ትግል ምቹ ሁኔታ ሰላልነበር ጥረቱ የሚፈለገውን ውጤት ሳያመጣ ቆይቷል፡፡

በመሆኑም ባለፉት 27 አመታት በሀገራችን ህገ-መንግስቱና የፌዴራል ስርዓቱ በተገቢው መንገድ ሲተገበር እንዳልነበረ ይልቁንም ሶማሌ ክልልን ጨምሮ የተለያዩ የአገራችን አከባቢዎች በሞግዚትነት ሲተዳደሩ እንደነበሩ ሶዴፓ ያምናል፡፡ እነዚህ የሞግዚት አስተዳዳሪዎች ለግል ጥቅማቸው ማስፈፀሚያ የሚመቻቸውን አካል ለይስሙላ ከማስቀመጥ ባሻ

17/10/2019

Ku soo dhawaada pageka Erar Newss oo idinka haqab tiri doona waxyaalo badan oo dhanka Gobolka ah

Wixii like, iyo share ahna waa dhan kiina 🤛🤛🤛🤛🤛

Address

Jekana
Jijiga

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Erar News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share