07/02/2025
የጎጃሙ ጃውሳ በሰኑዱ ላይ እንደ አስቀመጠው ዶክተር አንዷለም ዳኜ በመግደል ጀምሯል። ይህ ገዳይ ቡድን በሰነዱ የአማራ ሙሁራንን እና ታዋቂ ሰዎችን የመግደል እስትራቴጂ ቀርጿል። የጃውሳን ጉድ ለመረዳት ሾልኮ የወጣው ሰነድ በቂ ማሳያ ነው።
👉ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ሙሉውን ከቡድኑ ሾልኮ የወጣውን ሰነድ ማግኘት ይቻላል!
https://t.me/kuas1234