Gibe Daily Post

15/01/2025
ጉዳዩ የፌስቡክ አርበኛና የይውቱብ ጦረተኞች እንደሚለፈልፉ ሳይሆን ሰውየው ያለው በህዝብ ልብ ውስጥ ነዉ ።     #ጎንደር
15/01/2025

ጉዳዩ የፌስቡክ አርበኛና የይውቱብ ጦረተኞች እንደሚለፈልፉ ሳይሆን ሰውየው ያለው በህዝብ ልብ ውስጥ ነዉ ።
#ጎንደር

15/01/2025

Ustaaz Raayyaa Abbaa Maccaa miidiyaa hawaasummaarratti dhimmoota wayitaawaa ta'an irratti yaadasaanii ibsachuun beekamu.

Gargaarsa namoomaanis daran beekamu.

Loltuu ABO, barsiisaa amantii, gargaarsa namoomaa- bu'aa bayii jireenyaa isaanii akkanaan nuuf qoodanii turan.

↪️ https://bbc.in/3WfImLJ

እንደ ወጡ ከመቅረት ፈጣሪ ይሰውረን🤲በሰላም ያዋለን በሰላም ያሳድረን🤲
15/01/2025

እንደ ወጡ ከመቅረት ፈጣሪ ይሰውረን🤲

በሰላም ያዋለን በሰላም ያሳድረን🤲

የሹፌሩን ብልት ሽፍታዎች ቆረጡት ❗️ይህ የሆነው በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።ግለሰቡ የተወለደው ጅማ መስመር ጮራ ነው ። ስራው ደግሞ ሹፍርና። በስራ ላይ እያለ ሽፍቶች ያገኙታል አግኝተው...
15/01/2025

የሹፌሩን ብልት ሽፍታዎች ቆረጡት ❗️

ይህ የሆነው በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።

ግለሰቡ የተወለደው ጅማ መስመር ጮራ ነው ። ስራው ደግሞ ሹፍርና። በስራ ላይ እያለ ሽፍቶች ያገኙታል አግኝተው እንዲሁ አለቀቁትም የላይኛውን የብልቱን ክፍል ቆረጡት። ከዚህ በኋላ የታችኛው የብልቱ ቱቦ ተጎድቶ ፈሳሽ መቆም አይችልም እንዲሁ ይፈሳል። ከዛ በኋላ ለዳይፐር እና ለህክምና በቀን በቀን ወጪ ያወጣል። ይህ ቢኒያም የተባለ ሹፌር ቃል በቃል እንደሚናገረው «ፈሳሹ እንኳን ቢቆምልኝ እና ወደ ሹፍርና ስራዬ ብመለስ ደስተኛ ነበርኩ» ይላል።

- የሶስት ልጆች አባት የሆነው ይህ ግለሰብ ሁለቱ ልጆቹ ከአክስቱ ጋር የተቀረው ደግሞ ከእናቱ ጋር ሆነው መበታተናቸውን ይገልፃል። ለህክምና በቀን 1050ብር በሳምንት 7350 ብር ያወጣል።

- ሀኪሞች ህክምናውን በአግባቡ ከተከታተልክ የሚድን ነገር ነው ሲሉ ተናግረዋል። አቅም ያላችሁ ሁሉ ለነፍስ ይሆናችኋልና ተባበሩት።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት⬇️⬇️⬇️
1000514797351
( BINIYAM JEMANEH LIGDI)

🙏🏽🙏🏽

ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለመመዝበር ሙከራ በማድረግ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ጥፋተኛ ተባሉ  ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለለመዝበር ሙከራ ...
15/01/2025

ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለመመዝበር ሙከራ በማድረግ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ጥፋተኛ ተባሉ

ከአፍሪካ ህብረት ሂሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ለለመዝበር ሙከራ በማድረግ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ጥፋተኛ ተባሉ።

የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በነ ቀሲስ በላይ መኮንን መዝገብ ላይ የቀረቡ የግራ ቀኝ ማስረጃዎችን መርምሮ በዛሬው የችሎት ቀጠሮ በተከሰሱበት ድንጋጌ ስር የጥፋተኝነት ፍርድ አስተላልፎባቸዋል።

የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾች ቀሲስ በላይ መኮንን፣ በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ፣ በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ እና አለምገና ሳሙኤል እንዲሁም የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ በተባሉ ተከሳሾች ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ ቁጥር 32 ንዑስ ቁጥር 1 (ሀ) እና የሙስና ወንጀሎች ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 32 ንዑስ ቁጥር 2 እና ንዑስ ቁጥር 3 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ እና በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ ቁጥር 382 ንዑስ ቁጥር 1 ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ከአፍሪካ ህብረት ምንም አይነት የክፍያ ትዕዛዝ ባልተሰጠበት ሁኔታ ተከሳሾች በተለያየ መጠን ክፍያ እንዲፈጸምላቸው የሚል አጠቃላይ የ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሀሰተኛ የክፍያ ሰነድ በአንደኛ ተከሳሽ አማካኝነት ለባንኩ መቅረቡ ተጠቅሶ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ማቅረቡ ይታወሳል።

በዚህ መልኩ የቀረበው ክስ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተከሳሾች ብቻ ችሎት ቀርበው የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው የተደረገ ሲሆን 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በአድራሻቸው ባለመገኘታቸውና በተደጋጋሚ ቀጠሮ ባለመቅረባቸው ለጊዜው ክሳቸው እንዲቋረጥ ተደርጓል።

ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ክሱ እንዲሻሻልላቸው ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ ክስ መቃወሚያ ነጥቦችን ፍርድ ቤቱ መርምሮ ወደፊት በማስረጃ የሚጣራ መሆኑን ገልጾ መቃወሚያቸውን አልተቀበለውም።

ከዚህም በኋላ ተከሳኞቹ በክሱ ላይ የተጠቀሰውን የወንጀል ድርጊት አለመፈጸማቸውን ጠቅሰው የዕምነት ክህደት ቃል መስጠታቸውን ተከትሎ ዐቃቤ ሕግ የአፍሪካ ህብረት ቅርጫፍ የባንክ ባለሙያዎችን አጠቃላይ ሶስት ምስክሮችን አቅርቦ ምስክርነታቸውን አሰምቶ ነበር።

ፍርድ ቤቱ የምስክሮችን ቃል መርምሮ በክሱ ዝርዝር የተጠቀሰው የወንጀል ድርጊት መፈጸሙን በዐቃቤ ሕግ በማስረጃ ማረጋገጡን ጠቅሶ በተከሰሱበት ድንጋጌ ስር እንዲከላከሉ በሰጠው ብይን ተከሳሾቹ ባቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ በተገቢው ማስተባበል አለመቻላቸውን ጠቅሷል።

በዚህም በዛሬው ቀጠሮ 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙሉ ድምጽ የጥፋተኝነት ፍርድ የተሰጠባቸው ሲሆን፣ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች በአንድ ዳኛ የሀሳብ ልዩነት በአብላጫ ድምጽ ጥፋተኛ ተብለዋል።

የሀሳብ ልዩነት ያቀረቡት አንደኛው ዳኛ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት የባንክ ሂሳባቸው በመገለጹ ብቻ የወንጀል ተግባሩ በስምምነት ተፈጽሟል ለማለት አያስችልም የሚል የሀሳብ ልዩነት እንዳላቸው ጠቅሰው ልዩነታቸውን አሳይተዋል።

ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየት ተመልክቶ የቅጣት ውሳኔ ለመወሰን ለጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጥሯል።

በታሪክ አዱኛ

 #ጎንደር ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት በጎንደር ከተማ እየተገነቡ ያሉትን መሰረተ ልማት ጎብኝተዋል።
15/01/2025

#ጎንደር
ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት በጎንደር ከተማ እየተገነቡ ያሉትን መሰረተ ልማት ጎብኝተዋል።

15/01/2025
በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የከሚሴ ከተማ 1ኛ ዙር መስኖ ለገበያ እየቀረበ ያለው የሃብሃብ ምርት በምስል፡-FBC
15/01/2025

በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የከሚሴ ከተማ 1ኛ ዙር መስኖ ለገበያ እየቀረበ ያለው የሃብሃብ ምርት በምስል፡-

FBC

Good Night   💚🇪🇹💚
14/01/2025

Good Night 💚🇪🇹💚


የነፍስ አድን ጥሪይህ ታዳጊ ህፃን በጉበት በሽታ ተጠቅቶ በሀገር ውስጥ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ ወደ ህንድ ሄዶ ህክምና ማግኘት እንዳለበት የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ቦርድ ወስኗል::ለዚህ...
14/01/2025

የነፍስ አድን ጥሪ
ይህ ታዳጊ ህፃን በጉበት በሽታ ተጠቅቶ በሀገር ውስጥ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ ወደ ህንድ ሄዶ ህክምና ማግኘት እንዳለበት የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ቦርድ ወስኗል::
ለዚህ ህክምና ከፍተኛ ገንዘብ የተጠየቁ በመሆኑ እና ይህን ገንዘብም በወላጆቹ አቅም ለመሸፈን ከባድ በመሆኑ የሁላችንንም እገዛ ጠይቀዋል::
የዚህን ህፃን ህይወት ለመታደግ ያቅማችንን በሚለተለው አካውንት ድጋፍ በማድረግ የህፃኑን ህይወት እንታደግ ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለው
CBE 1000224032378
Samiya Abdulkadir Ahmed

 #ሀረር 🥰የሀረር ከተማ በኮሪደር ልማቱ ተውባለች
14/01/2025

#ሀረር 🥰
የሀረር ከተማ በኮሪደር ልማቱ ተውባለች

አሜሪካ የተከሰተው ሰደድ እሳት ምን ላይ ይገኛል?በካሊፎርኒያ ግዛት ከተቀሰቀሱት 4 የሰደድ እሳት አደጋዎች ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር የዋለው አንዱ ብቻ ነው።ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በሎስአንጀ...
14/01/2025

አሜሪካ የተከሰተው ሰደድ እሳት ምን ላይ ይገኛል?

በካሊፎርኒያ ግዛት ከተቀሰቀሱት 4 የሰደድ እሳት አደጋዎች ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር የዋለው አንዱ ብቻ ነው።

ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በሎስአንጀለስ እና አካባቢው የተከሰተው ሰደድ እሳት 160 ስኩየር ኪሎሜትር ሸፍኗል። በአከባቢው በሰአት 100 ኪሜትር በሚነፍሰው ሀይለኛ ንፋስ የሚታገዘው እሳት በቀጣይ ቀናቶች ሊጠናከር እንደሚችል ተሰግቷል።

Ergaa kana waliif dabarsinee daa'ima kana ha baraarru! 🥺🙏🏽🙏🏽"Daa'imni suuraa irratti argitanu kun Muhammad Ibraahim jedh...
14/01/2025

Ergaa kana waliif dabarsinee daa'ima kana ha baraarru! 🥺🙏🏽🙏🏽

"Daa'imni suuraa irratti argitanu kun Muhammad Ibraahim jedhama. Umrii isaa daa'imummaa kanaan dhibee Tiruu hamaadhaaf saaxilamee jira. Dhibee isaa kanaafis biyya keessatti yeroo adda addaatti yaaliin godhamaafii tureera. Amma ammoo Boordiin Hospitaala Laanseet Dhibee daa'ima kanaa irratti marii taasiseen biyya keessatti wal'aanamuu akka hin dandeenyee fi gara biyya /India deemuun wal'aansa hatattamaa argachuu akka qabu murteessanii jiru. Kanaaf ammoo baasii qarshii 6,000,000 ol hatattamatti jara barbaachisee jira. Maatiin ammoo wal'aansa yeroo dheeraaf biyya keessatti taasisaafii turaniin humni jaraa laaffatees jira. Kanaaf ammoo namoonni Rabbiin waa harka keessan kaa'e; osoo hin tuffatinii fi osoo hin sassatin kennuun lubbuu daa'ima kanaa baraarree Rabbiin Biraa mindaa nama lubbuu ilmaan namaa hundaa baraaree argattanu jechuun maqaa Rabbii guddaatiin isin gaafanna.

Acc no. CBE : 1000224032378 (Samiya Abdulkadir Ahmed)"

Address

Jimma City
Jimma

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gibe Daily Post posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Gibe Daily Post:

Videos

Share