ABU AMMAR TEMAM

ABU AMMAR TEMAM Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ABU AMMAR TEMAM, Digital creator, JIMMA, Jimma.

07/08/2025

ከመጅሊስ መውጣት ከዲን የመውጣትን ያህል የሚከብደው ካለ ህልውናው ከዲኑ ይልቅ በተቋሙ ወንበር ላይ ተንጠልጥሎ እንዳይሆን በጊዜ ራሱን ይመርምር።

በመጅሊስ ጉዳይ ዋጋ የከፈላችሁ ሁሉ!በመጨረሻም ማስታወስ የምፈልገው የመጅሊስም ሆነ የሕዝበ ሙስሊሙ ችግሮች ሁሉ በአንድ ጀንበር አንደማይፈታ ጠፍቶኝ አይደለም። የኔ ዓላማም በማነሳቸው ሀሳቦች...
07/08/2025

በመጅሊስ ጉዳይ ዋጋ የከፈላችሁ ሁሉ!
በመጨረሻም ማስታወስ የምፈልገው የመጅሊስም ሆነ የሕዝበ ሙስሊሙ ችግሮች ሁሉ በአንድ ጀንበር አንደማይፈታ ጠፍቶኝ አይደለም። የኔ ዓላማም በማነሳቸው ሀሳቦች ግንዛቤያችን በማጎልበት በምርጫው በንቃት በመሳተፍ በሁሉም እርከን ተገቢ ሰዎችን መምረጥ እንዲቻል ማድረግ ነው።ይህ ሲሆን በሁሉም እርከን ያለውን መጅሊስን ከእስካሁኑ አንድ እርከን ከፍ ማድረጉ መሠረት ይጣላል።

ፍላጎቴ ሚናችሁን በአግባቡ እንድትወጡ እንጂ ተስፋ ቆርጣችሁ እንድትዘናጉ አይደለም። ስለሆነም በማህበራዊ ሚዲያ በጉዳዩ ላይ ከመነጋገር ወደ መሬት ወርዳችሁ በተቃረበው ምርጫ ተገቢ ሰዎችን ምረጡ! በተለይ በመጅሊስ ጉዳይ ዋጋ የከፈላችሁ ሁሉ! አበቃሁ። አላህ ቸሩን ያሰማን።
ኡዝታዝ አህመድን ጀበል

02/08/2025

ሰበር ዜናንና አሁናዊ ጉዳዮች ላይ ብቻ የሚያተኩረው ማህበረሰባችን የትርክቶችን አመጣጥና አካሄድ ተረድተው ቅድመ ምልከታ ለሚሰጡ ትጉሃን ብዙም ትኩረት አለመስጠቱ አይገርምም! ግን ቢረዳው ጠቃሚነቱ የትየለሌ ነበር፡፣ ለምን ቢሉ ደጋግሞ ተመሳሳይ ገደል ዉስጥ ከመግባት መጠንቀቅያ ምርኩዝ ይሆነው ነበርና ነው! ይሄው ነው፡፡

ዐብዱልጀሊል ሸኽ ዐሊ ካሳ/ Abduljelil Ali ያኔ!

ሒጅራ ባንክ የሲራራ አዋርድ የስራ ፈጠራ ውድድር ለአሸናፊዎች የሽልማት መርሃ ግብር አካሄደ!- ሀሩን ሚዲያ፣ ሐምሌ 17/2017ስራ ፈጣሪ እና ትጉህ ወጣቶችን ለማበረታት ታስቦ በሂጅራ ባንክ ...
24/07/2025

ሒጅራ ባንክ የሲራራ አዋርድ የስራ ፈጠራ ውድድር ለአሸናፊዎች የሽልማት መርሃ ግብር አካሄደ!

- ሀሩን ሚዲያ፣ ሐምሌ 17/2017

ስራ ፈጣሪ እና ትጉህ ወጣቶችን ለማበረታት ታስቦ በሂጅራ ባንክ አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የሲራራ አዋርድ የስራ ፈጠራ ውድድር ተጠናቋል።

የሽልማት መርኃ ግብሩ በዛሬው ዕለት በኢሊሌ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን በመርኃ ግብሩ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የአዲስአበባ እና የኦሮሚያ መጅሊስ አመራሮች ፣ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የባንኩ ማኔጅመንት እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።

በአንደኛ ደረጃ አሸናፍነት ያጠናቀቀው ስራ ፈጣሪ ዶ/ር ሚልኪያስ አህመድ ሲሆን፣ ለግብርና ምርታማነት በጣም አስፈላጊ የሆነ እና ለአፈር ማዳበሪያነት የሚውል ኦርጋኒክ ማዳበሪያ ከእንስሳት አጥንት በመፍጠር የማህበረሰቡን ችግር የሚያቃል ድንቅ የፈጠራ ዉጤት ያበረከተ ሲሆን የ 3 ሚልየን የቀርደል ሀሰን ፋይናንስኪንግ እና የ 300 መቶ ሺ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

በመቀጠል 2ኛ ደረጃን በመያዝ ያጠናቀቀዉ ስራ ፈጣሪ ዩሱፍ አሊ የገበሬዎችን የዕለት ከዕለት አድካሚና ኋላቀር የአሰራር ዘዴዎችን ወደ ተሻሻለ ደረጃ ለማምጣት በማሰብ የእህል ማጨጃ ማሽንን በመስራት እና ለገበያ በማቅረብ (production and selling of crop harvesting machine) ባለው የፈጠራ ሃሳብ በማቅረብ ያሸነፈ ሲሆን የ1 ሚልየን ቀርደል ሀሰን ፋይናንሲንግ እና የ 200 መቶ ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

እንዲሁም ሙሃመድ ጁሃር በትንሽ ኃይል የሚሰራ የዶሮ እንቁላል ማፈልፈያ ማሽን በመስራት የሶስተኛ ደረጃ አሸናፊ በመሆን ያጠናቀቀ ሲሆን 500 ሺ የቀርድ ፋይናንሲንግ ሺልማት እና 100 መቶ ሺ ተሸላሚ ሆኗል። በተጨማሪም ጣሂር ኢሳ እና ኢሳቅ ጋሊ (በአብሮነት) እንዲሁም ኢብራሂም አሊ በቅደም ተከተል 4ኛ እና 5ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቀዋል።

22/07/2025
  ከሀገሪቱ ህዝብ ከ50 % በላይ የሆኑት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋም የመገንባት ሂደት አንድ በማለት ከጀመርን ገና 5ኛ አመታችን ላይ እንደ ምንገኝ ይታወቃል ።እነኚህ እና መሰል ሃገራዊ የት...
04/07/2025


ከሀገሪቱ ህዝብ ከ50 % በላይ የሆኑት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋም የመገንባት ሂደት አንድ በማለት ከጀመርን ገና 5ኛ አመታችን ላይ እንደ ምንገኝ ይታወቃል ።

እነኚህ እና መሰል ሃገራዊ የትላንት እውነቶችን መሰረት በማድረግ ከወዲህ ደግሞ ኢትዮጵያ ሃገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየመከረች ትገኛለች ።

የጋራ ሃገራዊ ትርክት የመፍጠር ሂደት አንደኛው መሶሶ የሃገራዊ መግባባት ሂደት እንደሆነና ፣ ለዚህ የሃገራዊ መግባባት ተፈጻሚነት የጸኑ ተቋማት አስፈላጊነት የጎላ ነው ።

........
የፌዴራል መጅሊስ ከዛሬ 5 ዓመት በፊት በአዋጅ ተቋቅሞ ወደ ስራ ከገባ ቡኃላ እነሆ ለሌሎች ተሞክሮ የሚሆን አዲስ የእምነት ተቋማት ገለልተኝነት ማሳያ የሆነ እውነት ይዞ ተከስቷል ።

ዛሬ ላይ የጭቅጭቅ እና የግጭት መንስኤ የሆኑ ትላንት ወለድ አጀንዳዎች በሙሉ ዋነኛው የገፊ ምክኒያቶች መካከል የእምነት ተቋማት እና የእምነት አባቶች ዋነኞቹ ናቸው ።

......
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መሪዎቻቸውን ለመምረጥ በየመስጂዳቸው ለመራጭነት እየተመዘገቡ ይገኛል ።

በተለይ የእምነት ተቋማት ነጻና ገለልተኝነት የሚጀመረው ከተቋማቱ ለአሰራር ስርዓታቸው ተገዢነት ፤ ተጠያቂነት ፤ የዲሞክራሲያዊ አካሄድ ባህል ማድረግ መቻላ ሲችሉ ነው ።

ከዚህ አንጻር እስከ ምርጫው ዕለት ድረስ የምረጡኝ ቅስቀሳ በሌለበት መራጮች የየዘርፉን ተወዳዳሪዎችን በምርጫው ቀን ብቻ እንዲያውቁ ተደርጎ የሚደረግ ምርጫ ነው ።

.....
➻ ተወዳዳሪዎች በ5ቱም ዘርፍ ማሟላት እንደሚቹ ማጣራት ተደርጎ ለውድድር መቅረባቸው ።

➻ በመራጩም ሆነ በተመራጩ ዘንድ የቡድን እና የአስተሳሰብ ጎራ የሚባል ነገር በፍጹም እንዳይንጸባረቅ ተወዳዳሪዎችን እስከ ምርጫው ዕለት እንዳይታወቁ የተሄዱ ርቀቶች ናቸው ።

.....
ታዲያ በዚህ ሁሉ ሂደት እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ለመራጭነት አልተመዘገቡም ማለት ምን ማለት ነው ??

እባኮን እንደ ሙስሊም ሀላፊነቶን ይወጡ ለመራጭነት ይመዝገቡ ።

ምርጫ ለጽኑ ተቋም !!!!!

04/07/2025
29/06/2025

" ከእኛና እነርሱ የተሳሰተ ትርክት ለመውጣት ፣ ምርጫችን በመስጅዳችን እውን ይሆናል።"
ምርጫ ለፅኑ ተቋም ምስረታ

ትናንትና ኢራ'ን በእስ'ራኤሉ ሶሮካ ሆስፒታል አካባቢ ባሉ ወታ'ደራዊና ኢንተሊጀንስ ተቋማት ላይ በፈፀመችው አስገራሚ ጥ'ቃት እስ'ራኤል ተበሳጭታ ወደ ኢ'ራን በመሄድ የቴህራን የኒዩ'ክሌር ስ...
20/06/2025

ትናንትና ኢራ'ን በእስ'ራኤሉ ሶሮካ ሆስፒታል አካባቢ ባሉ ወታ'ደራዊና ኢንተሊጀንስ ተቋማት ላይ በፈፀመችው አስገራሚ ጥ'ቃት እስ'ራኤል ተበሳጭታ ወደ ኢ'ራን በመሄድ የቴህራን የኒዩ'ክሌር ስምምነት አካል የሆነውንና በግንባታ ላይ ያለውን ትልቁን አራክ የውሃ መከፋፈያ መታች'ባት።

አሁን እየወጡ ባሉ መረጃዎች ኢ'ራን ከደቂቃዎች በፊት በደቡብ እስ'ራኤል በፈፀመችው ጥ'ቃት የድሞና የኑክ'ሌር ማዕከልን በትንሹ በ3 ሮኬ'ቶች እንደ'መታች እየተነገረ ነው። ነገር ግን እስ'ራኤል በበርሸባ የተ'መቱትን ህንፃዎች ፎቶና ቪድዮ ብቻ ተናገረች እንጂ ስለዚህ የኒዩክ'ሌር ጣቢያዋ መመታት አንድትም መረጃ አላወጣችም፤ አላስወጣችም። ይህ ተቋም ወሳኝ እስትንፋሷ ነው በኒዩ'ክሌር በኩል።

ዋናው መጎዳቷ ነው‼
ያጣፍጥላችሁ!

በተጨማሪም በአሁኑ ጥ'ቃት የበርበሻ የባቡር ጣቢያ ስለተ'መታ አገልግሎት አቁሟል። አንድ ህንፃ ከፍተኛ ውድ'መት ሲደርስበት በርካታ ህንፃዎች አንፃራዊ ጉዳት እንደደረሰባቸውና በርካታ ሰዎች እንደተጎዱ ተነግሯል። ያው የሚደብቁት እንዳለ ሆኖ ባመኑት ብቻ ነው።

16/06/2025

አንዱ የእስራኤል ጋዜጠኛ "ጦርነቱ ለሳምንት እንኳን በዚህ ከቀጠለ ወደ ድንጋይ ዘመን መመለሳችን ነው" አለ።

እንደ አፍህ ያድርገው..!

ደስ የሚል ፈጅር ነው በቴልአ'ቪቭ‼=====================✍️ ገና ጸሐይ ሳይወጣ በኢ'ራን ሚሳ'ኤሎች ጨለማውን ገፈው እሳት እየሞቁ ነው አይሁ'ዶች። ነገሩ ትንሽ ከረር ብሎ ነው ያ...
16/06/2025

ደስ የሚል ፈጅር ነው በቴልአ'ቪቭ‼
=====================
✍️ ገና ጸሐይ ሳይወጣ በኢ'ራን ሚሳ'ኤሎች ጨለማውን ገፈው እሳት እየሞቁ ነው አይሁ'ዶች። ነገሩ ትንሽ ከረር ብሎ ነው ያደረው። ኢራ'ን ነገሩን አክርራዋለች። በተለይ አሁን ከረፋድ ለ8ኛ ዙር የላከቻቸው ሚሳ'ኤሎች፤ እነዛ በዓለም ደረጃ በድፌ'ንስ ሲስተም ሲተረክላቸው የነበሩት አይ'ረን ዶም፣ የዳ'ዊት ወንጭፍ (David's Sling) ወይም የአስ'ማተኛ ዱላ (Magic Wand) የተባለለት፣ አሜ'ሪካ የሰጠቻት Tha'ad… ሁሉም የእስራ'ኤል ድፌንስ ሲስተሞች ሊቋቋሙት አልቻ'ሉም። በዚህም በርካታ አይ'ሁድ ሲቆስል የተወሰኑ እነርሱ ባመኑት እንኳ ተገድ'ለዋል።

በመሰረተ ልማት ደረጃ በመላ ሃገሪቱ የኤሌክትሪክ ማሰራጫ ስቴሽኑ ስለተ'መታ የፓ'ወር ችግር ተፈ'ጥሯል። የወደ'ሙ ህንፃዎችን መቁጠር አድካሚ ነው። ዳግማዊ ጋ'ዛ ለመሆን እየቀረበች ይመስላል። ምናልባትም አሁን ላይ ጦር'ነቱን መጀመሯ ሳያስፀፅታት አልቀረም። ኔታን'ያሆ ለአው'ሮፓ ኮሚሽን መፍትሄው መደራ'ደር ነው ብሏል፤ እስከዛሬ የኢራ'ንን አገዛዝ ሳናስወግድና ኑክ'ሌር የማብላላት አቅሟን ሙሉ በሙሉ ሳናስ'ወግድ አንደ'ራደርም ብሎ ሲያሽላላ እንዳልነበር!

ኤት አባክ! ይዋጣላችሁ‼

የእስ'ራኤል ጦ'ር ሚዲያዎች እባካችሁ የደረሰብንን ጉዳት የሚያሳዩ ፎቶዎችንና ቪድዮዎችን እየለጠፋችሁ ጠላ'ትን አታስደስቱብን፤ እዛ ቦታ ላይ መምታቱን ሲያውቅ በዚያ አካባቢ ያለ ድ'ፌንስ ሲስተም ደካማ መሆኑን ስለሚረዳ ደጋግመው ሚሳ'ኤል ይልኩብናል፣ ጠ'ላት አታስደስቱብን፣ ይሄው ይህን ምስል ያገኘነው አልጀዚራ Live እያሰራጨው ነው፣ እናንተ ባትለቁት ኖሮ ከየት ያገኘው ነበር… ብለው እያለ'ቃቀሱ ነው። በለቅሶ ላይ ለቅሶ ጀሊሉ ይጨም'ርላቸውና።

ሌላውን ሲ'መቱ እንኳን ተሳክቶላቸው ባይሳካላቸውም አከባብደው ነው የሚያወሩት። ራሳቸው ሲመ'ቱ ግን ጫፍ ጫፏን ብቻ ተናግረው ህመ'ማቸውን ችለው ማለፍ ይፈልጋሉ፤ ህዝባቸውን እየሸወዱ ለመኖር። መገን አይ'ሁድ! ምድረ ሴ'ረኛ!

ያጣፍጥላችሁ! በተለይ ሐይ'ፋ ተመችቷታል።

לא ייאמן!
דובר צה״ל מתחנן לציבור לא לשתף מיקומי נפילות / תיעודים ממקומות אסטרטגיים ברחבי המדינה - אבל מה?
באל ג׳זירה חופשי חופשי מתועד בשידור חי (לייב) יעד אסטרטגי בצפון הארץ שחטף פגיעה - ללא נזק משמעותי ולפי שעה ללא נפגעים.
אז כמו שדורשים מהתושבים תחרימו לאותם בעלי מצלמות את היכולת להעביר מידע רב לאויב ועוד בלייב.
אז גם כן, איפה הצנזורה?

צילום: צילום תמונת מסך מתוך אל ג׳זירה‌‌

عاجل | الجيش الإسرائيلي: نشدد على المواطنين ضرورة عدم نشر ومشاركة مواقع وصور الهجمات‌‌

Urgent The Israeli army: We stress the citizens not to publish and share the sites and pictures of the attacks‌‌ https://www.facebook.com/profile.php?id=61558097618702

15/06/2025

Iran yoo ati jettu "Iraan shi'aadha" siin jedhu. Innaa maaltu ha dhufuree? Iz*rael moo Ameerikaatu sunniidha?

Address

JIMMA
Jimma

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ABU AMMAR TEMAM posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share