ABU AMMAR TEMAM

ABU AMMAR TEMAM Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ABU AMMAR TEMAM, Digital creator, JIMMA, Jimma.

20/11/2025

ኢ-ህገ መንግስታዊ ድርጊት
በአዲስ አበባ መጅሊስ መግለጫ ከተዳሰሱት ውስጥ
https://t.me/+d5o-CsFV1yphODc0

በትላንትናው ዕለት የወራሪዋን እስረኞች ከተቀበሩበት ለማውጣት እየቆፈሩ ጠመንጃውን እንደጨበጠ የተሰዋውን ሙጃሂድ ክቡር ገላ አገኙ። ጀሰዱ የለም ማንነቱም አይታወቅም እጁ ግን ከምላጩ ላይ አል...
23/10/2025

በትላንትናው ዕለት የወራሪዋን እስረኞች ከተቀበሩበት ለማውጣት እየቆፈሩ ጠመንጃውን እንደጨበጠ የተሰዋውን ሙጃሂድ ክቡር ገላ አገኙ። ጀሰዱ የለም ማንነቱም አይታወቅም እጁ ግን ከምላጩ ላይ አልተነሳም። እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ መሳርያውን ሳይለቅ እየተፋለመ የሸሂድነት ማዕረግን ተላበሰ (ነህሰቡሁ ከዛሊክ ፈላ ኑዘኪ አለላሂ አሀድ) ቡንዱቂያውን እንደያዘ በአላህ መንገድ በፅናት እየታገለ ጥሎ ወደቀ።

ይህ ምስል የአፍጋኒስታንን የታሪክ ገፅ አስታወሰኝ ዐብደላህ ኢብኑ ዐዛም አያቱ ር-ረሕማን ፊ ጂሃዲል አፍጋን በተሰኘው ኪታባቸው ላይ
"በአይኔ ያየሁት ቦታው ላይ ተገኝቼ የተመለከትኩት ክስተት ነው" በማለት ገጠመኛቸውን ያወጉናል።

"የኢስላምን ክብር ለማስጠበቅ መሳሪያውን ሸክፎ እየተዋጋ ነበር ከጠላት አቅጣጫ በተተኮሰ ጥይት ሩሑ ከጀሰዱ የተላቀቀው። ጠመንጃውን አጥብቆ እንደያዘ ነበር የወደቀው። ጉልበት ተጠቅመን ልናስለቅቀው ብንሞክርም አልቻልንም። ጨምቆ ይዞታል ሊለቀው አልፈቀደልንም።
ይሰናበቱት ዘንድ ወደአባቱ ቤት ወሰድነው መሳሪያውን አጥብቆ
መያዙን ሲመለከቱ ሲቃ በተቀላቀለው ቃል ወደ ጆሮው ተጠግተው
"ልጄ ሆይ! እነሱኮ ወንድሞችህ ናቸው መሳሪያውን ልቀቅላቸው" ሲሉት ጠመንጃውን ወደ መሬት ጣለው" በማለት ታሪኩን ይቋጫሉ።

አላህ እንጂ ማንም በማያውቃቸው ሙጃሂዶች ላይ እዝነትና ሰላም ይሰፈን

09/10/2025

❝የጋዛን አሸዋ በሙሉ ብትፈትሹት እንኳ ምርኮኞቻችሁን በጠረጴዛ ዙሪያ በሚደረግ ድርድር ቢሆን እንጂ በሌላ በምንም መንገድ በእጃችሁ ማስገባት አትችሉም።❞

አቡ ዑበይደህ
(ከዚህ ቀደም የተናገረው)

17/09/2025

ፅልመት የቱንም ያህል ቢረዝም የሐቅ ጎህ ይቀዳል የበደል ቀንበር ይገረሰሳል አላህም ቃሉን ይሞላል።
አዋኩሙላህ
ነሰረኩሙላህ
አየደኩሙላህ!
_ገዛ

አማራ ክልል ውስጥ ግዕዘኛ የሚናገር ህዝብ የለም። ይልቅ ኦሮምኛ፣ አርጎብኛ፣ አገውኛ፣ ትግርኛ፣ ኸምጠኛ፣ ቅማንትኛ… ወዘተ የሚናገር ህዝብ አለ። መድረሳ ላይ ስለሚማሩና ዐረብ ሃገር ሄደው የ...
14/09/2025

አማራ ክልል ውስጥ ግዕዘኛ የሚናገር ህዝብ የለም። ይልቅ ኦሮምኛ፣ አርጎብኛ፣ አገውኛ፣ ትግርኛ፣ ኸምጠኛ፣ ቅማንትኛ… ወዘተ የሚናገር ህዝብ አለ። መድረሳ ላይ ስለሚማሩና ዐረብ ሃገር ሄደው የመጡ ስላሉ፤ ዐረብኛ ጭምር የሚናገሩ ሁላ አሉ። ለህዝብ መስተጋብር ከታሰበ እና አስፈላጊ ከሆነ እነዚህን ቋንቋዎች ማስተማር ይበልጣል።

ግዕዝ የኦርቶዶክስ ዲሽክነሪ ነው። ምናልባት በህይዎት ካለ፤ ግዕዛችሁን ገዳም ገብታችሁ መማር ትችላላችሁ። ሴኩላር የሆነውን ትምህርት ግን ተፋቱት። ጨቅላ ልጆቻችንን በቋንቋ ሽፋን ስልታዊ አስገድዶ ማጥመቅ ይቁም። እናንተ በራሳችሁ ጊዜ ያጠፋችሁትን ቋንቋ፤ እኛ በግደታ ከአፈር ቀስቅሰን ነፍስ ዝሩበት ልንባል አይገባንም።

ጊዜ ካለና በሌላው ካሪኩለም ላይ ጫና በማይፈጥር መልኩ ወንዝ የሚያሻግሩትን እንደ ዐረብኛ ቋንቋ ያሉትን መማር ሲገባን፤ እንኳን ለአንድ ሃገር ለአንድ መንደርም የማያግባባ፣ አንድ የቤተሰብ አባልም የማይግባባበት ቋንቋ በግድ ተማሩ ልንማር አይገባም።
ABU AMMAR TEMAM

https://www.facebook.com/profile.php?id=61558097618702

13/09/2025

እስቲ መጀመርያ የተዘጋ ትምህርት ቤት ክፈቱ..

የወሎ ሰው ሲጃጃሉበት እንከፍ ይላል..

12/09/2025
12/09/2025

የአገሪቱ መምህራን ከ90% በላይ የትኛው እምነት እንደሚከተሉ ይታወቃል። ጭራሽ ሀይማኖት ነክ ትምህርት እየተሰጠ የበታችነት ስሜቱ ጣራ የደረሰ ትውልድ እንዲፈጠር እድል መሰጠት የለበትም።

07/09/2025

አልሃምዱሊላህ!

Address

JIMMA
Jimma

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ABU AMMAR TEMAM posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share