Sitot Adem Yimam - ስጦት አደም ይማም

Sitot Adem Yimam - ስጦት አደም ይማም እውነት፣ እውቀት እና ሰባዊነት ...መርሆቻችን ናቸው።
(1)

22/04/2025

ማስታዎቂያ

ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።

12/04/2025

ስምንቱ የሥነምግባር እና ውጤታማ አገልግሎት መርሆዎች :-
1.ትሕትና (Humility)፦
የራስን ጥንካሬ እና ውስንነት ማወቅ፣ ሌሎችን ማዳመጥ፣ ክፍት አዕምሮ መያዝ እና ከሌሎች ለመማር ዝግጁ መሆን።
2.አክብሮት እና ማካተት (Respect and Inclusion)፦
የሌሎችን ክብር መጠበቅ፣ ልዩነቶችን እንደ ሀብት መቁጠር፣ አድልዎ እና ጭፍን ጥላቻን መቃወም።
3.የመተባበር መርህ (Reciprocity)፦
ከአጋሮች ጋር በጋራ መስራት፣ የእውቀት እና የሀብት ልውውጥ ማድረግ፣ የጋራ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ።
4.ዝግጅት (Preparation)፦
የአገልግሎቱን ማህበራዊ፣ ታሪካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ መረዳት፣ ስለ አጋሮች እና ማህበረሰቦች መረጃ መሰብሰብ።
5.ደህንነት (Safety / Well-being)፦
የተሳታፊዎችን አካላዊ እና ስሜታዊ ደህንነት ማስጠበቅ፣ አስፈላጊ የጥንቃቄ እርምጃዎችን መውሰድ።
6.ተጠያቂነት (Accountability)፦
ለተግባራት እና ለገቡ ቃሎች ኃላፊነት መውሰድ፣ ግልጽነት እና መተማመንን መገንባት።
7.ግምገማ (Evaluation)፦
የአገልግሎቱን ተፅዕኖ መገምገም፣ ግብረመልስ መሰብሰብ እና ለቀጣይ መሻሻል መጠቀም።
8.ትምህርት እና ነፀብራቅ (Learning and Reflection)፦
ከተሞክሮ መማር፣ ባገኙት እውቀት ላይ ማሰላሰል እና የግል እድገትን ማረጋገጥ።

12/04/2025
30/07/2023
29/07/2023
27/07/2023

ለ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 2015 ዓ.ም ተፈታኞች በሙሉ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚጓጓዙት እሁድ ስለሆነ የገጠር ተማሪዎች ቅዳሜ ገብተው አድረው እሁድ ሌሊት መናሃሪያ እንድገኙ እና የተፈተኑት ቅዳሜ የሚመለሡ መሆኑን በተገኘው አጋጣሚ የፔጃችን ማህበረሰብ ግንዛቤ ፍጠሩልን

26/07/2023

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም የተጀመረ ሲሆን

የዛሬው 19/11/15 ዓ/ም ጠዋት እንግሊዘኛ ፈተና በሰላም ተጠናቋል። መልካም ፈተና!

Address

Masha

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sitot Adem Yimam - ስጦት አደም ይማም posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share