Oda Press

Oda Press Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Oda Press, Media/News Company, Mati.

በጀት ለውድመት ውጤት ያስመዘገበው የጌዴኦ ዞን ትምህርት መምሪያ የዲላ ከተማ ትምህርት መምሪያ ይፍረሱ።።።ተቋሙ ለግል ይሰጥ።።።የጌዴኦ ዞን 2017 የትምህርት ዘመን ካስፈተናቸው ውስጥ 574...
18/09/2025

በጀት ለውድመት ውጤት ያስመዘገበው የጌዴኦ ዞን ትምህርት መምሪያ የዲላ ከተማ ትምህርት መምሪያ ይፍረሱ።።።ተቋሙ ለግል ይሰጥ።።።

የጌዴኦ ዞን 2017 የትምህርት ዘመን ካስፈተናቸው ውስጥ 5745 ተማሪዎች መካከል 280 ዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ማግኘታቸውን በወጣው መረጃ መነሻ ተመልክተናል።

ይሁን እንጂ ያለፉት አብዛኛውን ተማሪዎች የዲላ ዶንቦስኮና ይርጋጨፌ ዩኒየን አካዳሚ ተማሪዎች ናቸው።

ዞኑ አጠቃላይ ካሉ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ካሳለፋቸው 280 ተማሪዎች ውስጥ 112 ተማሪዎች የይርጋጨፌ ዩኒየንና የዶንቦስኮ ተማሪዎች ናቸው ።

አጠቃላይ ከዲላ ውጪ የጌዴኦ ዞን ቢሊየን ብር በጀት አውጥቶ የትምህርት ስራ ሰርቻለሁ ብሎ አጠቃላይ ለመምህራንና ለትምህርት ጽ/ቤት ሰራተኞች በአበልና በደሞዝ የከፈለው ገንዘብ 150 ሚሊየን ብር ያልፋል ነገር ግን አጠቃላይ በዘንድሮ ከዲላ ውጪ ያሳለፋቸው ተማሪዎች ቁጥር 68 ብቻ ነው 112 ተማሪዎች በግል ትምህርት ቤት ይርጋጨፌና ዶንቦስኮ ተማሪዎች ናቸው።

ይህ ሁሉ በጀት ከመንግስት ቋት ወጥቶ ለእነዚህ ለግል ተቋም ቢሰጥ ኖሮ በሺዎች ማሳለፍ እንችል ነበረ። ትምህርቱን በጀት ለመቀራመት በሚል ብቻ ፖለቲካ አድርገው በዘር በጎሣ ሰንሰለት ያለ ብቃት አመራር የትምህርት ቤት ባለሙያ ይመደብና ትውልድ ይሞታል ነጌ ለማኝ ትውልድ ማፍሪያ ተቋም አድርገዋል ብቻ ትግሌ ትምህርት ከፖለቲካ ነፃ ይሁን በእውቀትና በባለሙያ ይመራ በዘር በጎሣ በዘመድ አዝማድ በጀት ያለበትን ቦታ ተቆናጥጠው ስራ እንዳይሰራ መምህራኑ በነፃነት እንዳይሰራ ሀሉንም ነገር ፖለተካ አድርገው ትውልድ የሚገድሉ ይነሱ ዘማች ክፍሌ ቀድሞ ይነሳ

31/08/2025

ላልተወሰነ ጊዜ ሀዘን ላይ ስላለን ስራ አቋርጠናል ተመልሰን ስንመጣ የምናሳወቅ ይሆናል

እስካሁን ወደ ስልጣኔ አልተጠጋንም እንዴ????በጣም ያሳፍራል ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ተብሎ ብዙ ነገሮች ቀርተዋል አመራሩ ምን እየሰራ ነው ሰብአዊ መብት እንዲህ ሲጣስ ጠያቂ ማነው ዶ/ር ዝናቡ ...
27/08/2025

እስካሁን ወደ ስልጣኔ አልተጠጋንም እንዴ????

በጣም ያሳፍራል ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ተብሎ ብዙ ነገሮች ቀርተዋል አመራሩ ምን እየሰራ ነው ሰብአዊ መብት እንዲህ ሲጣስ ጠያቂ ማነው ዶ/ር ዝናቡ አሁንም አመራር ነው እንዴ?

በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ በአንዲዳ ቀበሌ ክቡር የሆነው የስው ልጅ በዚህ መልኩ አደባባይ ላይ ተሰጥቷል ‼️

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ በአንዲዳ ቀበሌ ላይ አንድ ግለሰብ በግ ሰርቀሀል በሚል በበጉ ባለቤት በአቶ ብርሃኑ በቀለ ራቁቱን እንዲሆን ተደርጎ ፖሊሶች እያዩ በቀበቶ እየተገረፈ ፖሊስ ጣቢያ ድረስ ማድረሱ አሳዛኝ ክስተት ሆኗል።

ፍትሃዊ አሰራር ባለመሆኑና ተግባሩን የጌዴኦ ዞን ፖሊስ እያዬ ዝም ማለታቸው ቁጣ ቀስቅሷል።

የቡሌ ወረዳ የእላልቻ ቀበሌ ነዋሪዎች መልእክት!!!ለብርቱ ባለሙያችን ለወጣት ፍቃዱ ገናሌ ፍትሕ!!!ወጣቱ ብርቱ ሰራተኛና በማህበር ተደራጅቶ ስራውን ሌተቀን የሚሰራ ታታሪ ወጣት እንጂ ፖለቲከ...
27/08/2025

የቡሌ ወረዳ የእላልቻ ቀበሌ ነዋሪዎች መልእክት!!!
ለብርቱ ባለሙያችን ለወጣት ፍቃዱ ገናሌ ፍትሕ!!!

ወጣቱ ብርቱ ሰራተኛና በማህበር ተደራጅቶ ስራውን ሌተቀን የሚሰራ ታታሪ ወጣት እንጂ ፖለቲከኞች እንደሚሉት ሰው አይደለም ወጣቱን ቶሎ ፍቱልን በደረቅ ፖሊስ ጣቢያ መማቀቅ የለበትም ጠንካራና ለመለወጥ የሚተጋ ብርቱ ለውጥ ናፋቂ ወጣት ነው ይህ ከብልፅግና እሳቤ ያፈነገጠ አካሄድ ነው ፍትህ ለወጣቱ ታታሪ ሰራተኛ

ፍትህ በግፍ በደረቅ ፖለስ ጣቢያ ለሚማቅቁ ዜግቻችን በዲላ በቡሌና በሌሎች ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች በግፍ ዜግች እንጠይቃለንዛሬ ከጤዋቱ ከአንድ ሰዓት ጀምሮ የፍቃዱ ገናሌ ቤት በፖሊስ እ...
27/08/2025

ፍትህ በግፍ በደረቅ ፖለስ ጣቢያ ለሚማቅቁ ዜግቻችን በዲላ በቡሌና በሌሎች ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች በግፍ ዜግች እንጠይቃለን

ዛሬ ከጤዋቱ ከአንድ ሰዓት ጀምሮ የፍቃዱ ገናሌ ቤት በፖሊስ እየተበረበሬ ይገኛል።

አረ አቶ በራቆ በ90ዎቹ የዲላ ሀይስኩል መዝገብ ቤት የነበርክበትን ጊዜ አስብ እንጂ ህዝብ አታሰቃይ ከመዝገብ ቤት ወጥተህ ጊዜ የሰጠውን ስልጣን በአግባቡ ተጠቀምበ አሁን ግዜ ላይ ቡሌ አቶ ...
26/08/2025

አረ አቶ በራቆ በ90ዎቹ የዲላ ሀይስኩል መዝገብ ቤት የነበርክበትን ጊዜ አስብ እንጂ ህዝብ አታሰቃይ ከመዝገብ ቤት ወጥተህ ጊዜ የሰጠውን ስልጣን በአግባቡ ተጠቀም

በ አሁን ግዜ ላይ ቡሌ አቶ በራቆ በራሶ የቡሌ ወረዳ አስተዳዳሪ በታታረ ወጣቶች ላይ እያደረገ ያለሁ ነገር በጣም ከባድ ነው አድሱ የከተማ አስተዳደር አቶ ዘካሪያስ በቀለ የሾሙትን ሹመት ልክ አይደለም በማለት ፕሮፖዛሉ እስከ ዞን የደረሰዉን ዞን ድረስ በመሐድ የአቶ ወገኔ ወልዴ ሹመት ከልክሎዋል
(አቶ ዘካርያስም እንድ ብሎ ነበር የሾመው አቶ ወገኔ ወልዴ ቡሌ ላይ ብዙ ልማትና ስራ የሰራ ጄግና ነው ያሊ
1ኛ የወረዳ ኤፌሴር መክና
2ኛ አድሱ አንቡላንስ ዘርሁን የሚነዳ
3ኛ የአስተዳደር መክና ማሰራት
4ኛ ፖተሮል መክና ግዥና ለሎች ነገሮችን ያሳካ የልማት ሰው ነው በማለት ነው የሾመዉ ግን አቶ በራቆ በራሶ ከወገኔ ጋር አይዋደዱም ልማት ስለሚሠራ።

በገደብ ሆስፒታል የትኛውም ሌብነት ብፈጸም በከንቲባ በአቶ ታርኩ ሮቤ ሽፋን በመስጠት ተዳፍኖ እየቀሬ መሆኑ ተረጋግጧል።‎- መረጃተደ ጋጋሚ በሌሎች ሚድያ ስዘገብ ቆይቶ ትኩረት ያልተሰጡ አደገ...
26/08/2025

በገደብ ሆስፒታል የትኛውም ሌብነት ብፈጸም በከንቲባ በአቶ ታርኩ ሮቤ ሽፋን በመስጠት ተዳፍኖ እየቀሬ መሆኑ ተረጋግጧል።
‎- መረጃተደ ጋጋሚ በሌሎች ሚድያ ስዘገብ ቆይቶ ትኩረት ያልተሰጡ አደገኛ ሌብነቶችን ዛሬ ላረጋግጥላችሁ ወደድኩ
‎ በገደብ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በቤተሰባዊ ዝምድና ትስስር ምክንያት የተሰጠው ሹመት የከንቲባ አቶ ታርኩ ሮቤን ቤተሰባዊ ሽፋን እያገኜ በውስጥ ያሌ ሌብነት ተዳፍኖ ወደ መቅረት እየሄዴ ነው።
‎3 መረጃዎችን ብቻ ላጋራችሁ,
‎1- ከሠራተኞች አድስ ቅጥር ጋር በተያያዜ
‎- የገደብ ከተማ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑ አቶ ማደሻ ለፍሳ ኡዶ የወንድሙን የአቶ መልካሙ ለፍሳ ኡዶ ልጅ የሆነውን ወጣት ዮርዳኖስ መልካሙ የሌላ ሰው 8ኛ ክፍል ካርድ ( የዮርዳኖስ እንዳሌ 8ኛ ክፍል ID ) ተጠቅሞ በሆስፒታሉ በጥበቃ መደብ ላይ በወጣ ማስታወቂያ መሠረት የተጭበረበሬው ትምህርት ማስረጃንና የስም ማጭበርበርያነት ( የአባቱን ስም ወደ ሌላ ሰው ስም በማስቀየር ) ውድድሩን እንድያልፍ ተደርጓል። ልጁ የ8ኛ ክፍል ትምህርት ማስረጃ ባለመኖሩ ግድ የሌላውን ሰው ተጠቅሞ እንድያልፍ አቶ ማደሻ ለፍሳ የሆስፒታሉን ስራ አስክያጅ ጏደኝነትና ስልጣን ተጠቅሞ ልጁን አስቀጥሯል።
‎2/ ዱቲ ( የሙያ አበል ) አንድ ጤና ባለሙያ በትርፍ ሰዓት ማታ፣ ቅዳሜ፣ እሁድ እና በበዓላት ቀናት ህጋዊ የስራ ፕሮግራም እየወጣለት ተመድቦ ስሰራ ብቻ የሰራበት ሰአት ወደ ገንዘብ እየተቀየሬ የሚከፈል የሙያ አበል ነው፡፡
‎ ሥራ አስኪያጁ ጌታቸው ከበደ አባቷን የተማመነች በግ ሏቷን ውጭ ታሳድራለች እንደምባለው ከንቲባውን በመተማመን ለደጋፊዎቹ እና ለማናጅመንቱ በየወሩ ለአንድ ሰው 30 ሰአት በነጻ እየሰጣቸው እንድሁም ለአንዳንዶች ከ160 ሰአት በላይ በነጻ እየሰጣቸው ከሀምሌ 1/2016 - ሰኔ 30/2017 ዓ/ም ድረስ ከ200000-250000 ብር በህገ ወጥ መንገድ የመንግስት በጀት ባክኗል። ዱቲ ማደር ለማይችሉ ደጋፊ በድኑ ደግሞ በዱቲ ፈንታ ወደ አበል ቀይሮ ህገወጥ አበል ክፍያ ይፈጽማል።
‎ እንግዲህ ማን ይጠይቅ? ለብነቱ የከተማ አስተዳደሩ መገለጫ እየሆኔ ነው። ይህንን ለማደብሰስ በየሳምንቱ በምስጥር ለከንቲባ አበል ይከፈልለታል።
‎ 3ኛን በቅርብ ይጠብቁን......( እጅግ አስደንጋጭ ነው )
‎🐐 አቶ ምህረቱ ተፈሪ አቶ ታርኩን ወለዴ , አቶ ታርኩ ደግሞ አቶ ጌታቸውን ወለደ , አቶ ጌታቸው ሌባ ማናጅመንቶችን ወለዴ::

በጌዴኦ ዞን ወጣቶች በፖሊስ እየታፈኑ እየተወሰዱ ነው ምክኒቱ ባይታወቅም ትፅፋላችሁ በሚል ነው የቡሌ ወጣቶችም ታስረዋል።።።ከቡሌ ወረዳ Fikadu Ye Genale ከለልቱ 11:00 ሰዓት የም...
26/08/2025

በጌዴኦ ዞን ወጣቶች በፖሊስ እየታፈኑ እየተወሰዱ ነው ምክኒቱ ባይታወቅም ትፅፋላችሁ በሚል ነው የቡሌ ወጣቶችም ታስረዋል።።።
ከቡሌ ወረዳ Fikadu Ye Genale ከለልቱ 11:00 ሰዓት የምኖርበትን ቤት ተከብቦ ጠዋት 12:00 ሰዓት በፖሊስ መክና ተጭኖ ተወስደዋል።

ከቡሌ ወረዳ Fikadu Ye Genale ከለልቱ 11:00 ሰዓት የምኖርበትን ቤት ተከብቦ ጠዋት 12:00 ሰዓት በፖሊስ መክና ተጭኖ ተወስደዋል።

አሁን ደግሞ በፖሊስ እጅ በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ እየተደበደበ ይገኛል። "ለእኛ ለአይን እማኞች እየተደረገው ያለው ነገሩ አሰቀጥጦናል ይላሉ" እማኞቹ። ሕግ አምላክ ፍትህ ለታሰረው!!!

 #የጌዴኦ ዞን ሕገመንግሥትን የጣሴና ራስን በራስ ማስተዳደርን ለሌላ አካላት አሳልፎ የሰጠ ዞን ነው ።አብዛኛው አመራር ጌዴኡፋ ቋንቋ ብቻ በማወቃቸው ቡርጂ፥አማሮ፥ኦሮሞ፥ወላይታ፥እና ሌሎችም ...
25/08/2025

#የጌዴኦ ዞን ሕገመንግሥትን የጣሴና ራስን በራስ ማስተዳደርን ለሌላ አካላት አሳልፎ የሰጠ ዞን ነው ።
አብዛኛው አመራር ጌዴኡፋ ቋንቋ ብቻ በማወቃቸው ቡርጂ፥አማሮ፥ኦሮሞ፥ወላይታ፥እና ሌሎችም እንደፈለጉ የሚመሩበት ብቸኛ ዞን ጌዴኦ ነው ።
ሌላ አካባቢ አይደለም አመራር መሆን ለተላላኪነትና ለጥበቃ ሥራ አይፈለጉም።እንዲያውም የተቀጠረም ካለ በስጋት ነው የምኖረው ፤
ይህች በፎቶ የሚታዪት ሴት ወይዘሮ ትዝታ ከተማ ትባላለች።
የወናጎ ወረዳ መልካም አስተዳደር ሆና ትሰራለች።ከዚያም ባለፈ የጌዴኦ ዞን ሴቶች ፌደረሽን ፕሬዝዳንት ናት።ብሔሯ አማራ/ እ ሮ ናት።
ይህች ሴት ብዙ ታሪክ አላት ፤3 ወንዶችን ፈታለች።የወናጎ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አበበ እጅጉ ይማግጣታል።ለዚህ ውሌታ ይሆን ዘንድ ወናጎ ገጠር ወረዳ በነበረችበት ሰዓት ሥልጣን እንድታገኝ አድርጓታል።
እንግዲህ ደርቤ ጅኖን ጭምር በጌዴኦ ውስጥ ከ150 አመራር በላይ ሌላ ብሔር ነው ።
እያንዳንዱን ዝርዝር በቀጣይ እናቀርባለን።hi

  ከማሳመር ውጪ  #ጌዴኦ ዞን ላይ ጠብ ያለ ነገር ያላደረገ፥ #በአንፃሩ ሌብነትንና ብልሹ አሰራርን ያስፋፋ ብቸኛ መሪ  #ደብተር ዝናቡ ወልዴ።
24/08/2025

ከማሳመር ውጪ #ጌዴኦ ዞን ላይ ጠብ ያለ ነገር ያላደረገ፥
#በአንፃሩ ሌብነትንና ብልሹ አሰራርን ያስፋፋ ብቸኛ መሪ #ደብተር ዝናቡ ወልዴ።

Address

Mati

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Oda Press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share