Organic Tigray

Organic Tigray ትግራይ የኢትዮጲያ ሀገረ መንግስት መነሻ ማዕከል ናት። የህወሓትን ቆሻሻ ታሪክ አድሰን ከኢትዮጲያዊ ወንድሞቻችን ጋር ኢትዮጲያን ከፍ እናደርጋለን።

" ለእኛ ሁለተኛ ሞት ነው። አዲስ ሀዘን ነው የሆነብን ! " - የዘውዱ ሃፍቱ እህት ከሁለት ዓመት በፊት በመቐለ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድላ በነበረችው ዘውዱ ሃፍቱ ግድያ ተጠርጥረው እድሜ ልክ ...
05/08/2026

" ለእኛ ሁለተኛ ሞት ነው። አዲስ ሀዘን ነው የሆነብን ! " - የዘውዱ ሃፍቱ እህት

ከሁለት ዓመት በፊት በመቐለ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድላ በነበረችው ዘውዱ ሃፍቱ ግድያ ተጠርጥረው እድሜ ልክ እስራት የተፈረደባቸው ሁለት ፍርደኞች በነጻ እንዲሰናበቱ መወሰኑን ቢቢሲ አማርኛ የሟች ቤተሰብን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።

የመቐለ መካከለኛ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ ያሬድ ገብረስላሴ እና አንገሶም ኃይለማርያምን " ነጻ ናቸው " ብሏቸዋል።

ውሳኔው የተላለፈው ለታችኛው ፍርድ ቤት በማስረጃነት ቀርቦ የነበረ ዲጅታል ሰነድ ከፍርድ ቤቱ መዝገብ ቤት በመጥፋቱ መሆኑን የዘውዱ ቤተሰቦች ተናግረዋል።

ይህ ወሳኝ ዲጅታል ማስረጃ ያሬድ የተባለው ፍርደኛ ይዞት ከነበረው ሲም ካርድ ጋር የተያያዘ ነው።

ዘውዱ ነሃሴ 13/2015 የአሸንዳ በዓል ለመታደም ተዘጋጅታና የጓደኛዋን ልደት ለማክበር ከቤት በወጣችበት ' አዲሃውሲ ' በተባለ ቦታ ምሽት ላይ ተገድላ አስክሬኗ በመኪና ተጎትቶ መንገድ ላይ ተጥሎ ነው የተገኘው።

በዚህ ዘግናኝና አስደንጋጭ ግድያ ምክንያት መሪር ሃዘን ውስጥ የገቡት የሟች አባት ህይወታቸው አልፏል።

ፍርደኞቹ " ነጻ " ስለተባሉበት የዛሬው ችሎት የሟች ታናሽ እህት ብርቱካን ሃፍቱ ለቢቢሲ አማርኛ ምን አለች ?

" ተከሳሾች መጀመሪያ ወደ ክልል ፍርድ ቤት ነው ይግባኝ ያሉት ክልል ፍርድ ቤት መዝገቡን አይቶ የተፈረደው ፍርድ ትክክል ነው ብሏል።

ከዛ ግን ሰበር ሰሚ ችሎት ነው ይግባኝ ያሉት ሰበር ሰሚ ችሎት ወደ ታችኛው ፍርድ ቤት ይመለስ ብሎ መለሰውና ታችኛው ፍርድ ቤት ነው ' ነጻ ናቸው ' ያላቸው።

ሞባይሏ በደህንነት ምርመራ ነው የተገኘው።

ስልክ ቁጥሯ ወደ አዲስ አበባ ተልኮ ኮዱ በእሷ ቁጥር ወጥቶ ከእሷ በኋላ የማን የማን ሲም ካርድ እንደገባ የሚያሳይ ዝርዝር ነው ከአዲስ አበባ የተላከው። በዝርዝሩ ስልክ ቁጥር፣ ፎቶ ጭምር ነው የወጣው።

በማስረጃው እስከ 13/12/2015 ዓ/ም እሷ ይዛው እንደነበር በቀን 16 ዕለት ደግሞ አንገሶም ገብረስላሴ ይዞት እንደነበር፣ እስከ መስከረም 8 በእነሱ አንገሶም እና ያሬድ ጋር እንደነበር ፤ ከነሱ ወጥቶ ደግሞ ወደ ሌላ ሰው ሄዷል። የነሱ ዝርዝር አለ።

መጨረሻ ላይ ደጅን የሚባል ሰው በGPS ተፈልጎ መቐለ ውስጥ ቀፎው ከእሱ እንደተያዘ ነው ዝርዝሩ የሚገልጸው።

ይህ ዝርዝር መረጃ ከፌዴራል መረጃና ደህንነት የተገኘ ነው።

አሁን የተፈጠረው ' ኦሪጅናሉ የለም የዶክመንቱ ከአዲስ አበባ ይምጣ ' ተባለ። ሰዎቹ ከአዲስ አበባ መጥተው ማስረዳት አለባቸውም ተባለ። አሁን ባለው ሁኔታ ግን ወደ መቐለ መምጣት አይችሉም ሲባል ፍርድ ቤቱ ' እሺ ከመቐለ ፖሊስ መጥቶ ማስረዳት የሚችል ካለ መጥቶ ያስረዳ ' አለ ከዛ ኮማንደር መጡና አስረዱ። ጥያቄ ነበረው ብዙ። ዳኞቹ ግራ ገብቷቸው ነበር ጥያቄ ያበዙ ነበር።

ዳኛው እራሱ የአሁኑ ሞባይል ካቀረባችሁት ማስረጃ ጋር ኮዱ አይገናኝም አለ። ከዛ ኮማንደር ' ከኔ በኋላ ተቀይሮ ሊሆን ይችላል ' አሉ።

እኔም ጥርጣሬዬ እንደዛው ነው። ከአዲስ አበባ በደምብ ተጣርቶ መጥቶ አሁን ፍርድ ተፈርዶ ከአመት በኋላ ኮድ የሚቀየርበት ምክንያት ምንም ሊኖር አይችልም። ወይ ቀፎው ተቀይሯል ወይ የሆነ ነገር ተሰርቷል።

ዳኞቹ ' አንድ አይነት አይደለም ' ሲሉም ነበር ማስረጃው። ዳኞቹ ቀፎውን ከፍተው አይተውታል። እንዴት እንደበራ አላውቅም እስከ አመት ቁጭ ያለ ሞባይል አብርተው አዩ።

ኮማንደሩ ' ምናልባት ቀፎው ተቀይሮ ሊሆን ይችላል ' አለ።

በተጨማሪ ስለሞባይሉ የሚያሳየው ፋይል ' ጠፍቷል ' ሲባልም ነበር። ፋይሉ እንዴት ጠፋ ? ስንል ' ይግባኝ ተብሎ ከክልል ፍርድ ቤት ሲወጣ ከክልል ፍርድ ቤት ነው የጠፋው ' ነው ያሉት። እንዴት እንደጠፋ አናውቅም። እኛ እነሱን አምነን ነው ህግ አምነን ነው የምንቀሳቀሰው ሌላ ኃይል የለንም እኛ።

አሁን ፍርዱ ተቀልብሶ በነጻ እንዲፈቱ ተወስኗል።

ይህ ለቤተሰብ ከባድ ነው። ለእኛ ሁለተኛ ሞት ነው። አዲስ ሀዘን ነው የሆነብን። ለእኛ እዚህ ለምንቀረው እንጂ ለሷ ምንም ነገር አይደለም።

ትንሽ በአእምሮ እረፍት አግኝተን ነበር። አሁን ተመስሎ ነጻ ነው ሲባሉ ቤተሰቡ ሁለተኛ ሀዘን ነው ቁጭ ያለው። እንደ አዲስ ሀዘን ነው ቁጭ ያልነው። ስናለቅስ ነው የዋልነው። "

የዘውዱ ሃፍቱ ግድያ የፍርድ ሂደት ከመነሻው አንስቶ በብዙ ድራማ የታጀበ እንደነበር ቲክቫህ ኢትዮጵያ - መቐለ ሲዘግብ መቆየቱ ይታወሳል።

የተከሳሽ ወገኖች ችሎት ውስጥ ረብሻና ግርግር መፍጠር፣ መበጥበጥ፣ ዳኞችን " እንደመስሳችኋለን ቀናችሁን ጠብቁ " እያሉ ሲያስፈራሩ ነበር።

ልክ ውሳኔ ሊሰጥ ሲልም በረብሻ ምክንያት ውሳኔዎች ቀናቸው ሲቀየር ነበር።

በተጨማሪ ወንጀለኞቹ ፍርድ እንደማይቀርላቸው ሲያውቁ ፍርድ እንዲቀልላቸው " የቆየ ህመም አለብን " ቢሉም ምንም አይነት የቆየ ህመም እንደሌለባቸው በህክምና ማስረጃ ሁሉ ተረጋግጦ እድሜ ልክ እስራት ነው የተፈረደባቸው።

ከዓመት በኋላ ግን ከአሰቃቂ ግድያ ወንጀሉ " ነጻ ናቸው " ተብሎ ተፈርዶላቸዋል። ቤተሰብም ዳግም ሀዘን ተቀምጧል።

ሃምሌ 29 ቀን 2018 ዓ/ም

News_Alert❗️ተጨማሪ 100% የተሳካ ጥቃት‼️የአርሚ 70 ኮር 2 ውስጥ አባል የሆነ አንድ እግረኛ ብርጌድ ከሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ጀበል ሞያ ከተሰኘ ከተማ አቅራቢያ ከሚገኝ የጦር ግን...
05/08/2026

News_Alert❗️ተጨማሪ 100% የተሳካ ጥቃት‼️

የአርሚ 70 ኮር 2 ውስጥ አባል የሆነ አንድ እግረኛ ብርጌድ ከሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ጀበል ሞያ ከተሰኘ ከተማ አቅራቢያ ከሚገኝ የጦር ግንባር በመነሳት #ሸረሪና ላይ በነበረው ውጊያ ለመሳተፍ በተሳቢ መኪኖች ተጭነው ከስዓት ጉዞ የጀመሩ ቢሆንም #ሲንጃህ ከተማ መግቢያ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ሙሉ ለሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል።

በጥቃቱ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን በህወሓት የተሸጡ ቅጥር ታጣቂዎችን ወደ ሕክምና ተቋማት ከማድረስ ይልቅ የከተማዋ ነዋሪዎች የታጠቁትን የጦር መሳሪያ በመግፈፍ እጅግ አስነዋሪ ተግባር እንደፈጸሙባቸው መረጃ ደርሶናል።

የጥቃት እቅድ በትግራይየህወሓት ቡድን የህዝብ ቁጣን በማነሳሳት ያጣውን የፖለቲካ ተፅዕኖ ለመመለስ፣ የፌደራል መንግስቱ እንደፈፀመው አስመስሎ በትግራይ ክልል ጥቃት ለማድረስ ማቀዱን "ዘ ሆርን...
05/08/2026

የጥቃት እቅድ በትግራይ

የህወሓት ቡድን የህዝብ ቁጣን በማነሳሳት ያጣውን የፖለቲካ ተፅዕኖ ለመመለስ፣ የፌደራል መንግስቱ እንደፈፀመው አስመስሎ በትግራይ ክልል ጥቃት ለማድረስ ማቀዱን "ዘ ሆርን ሪቪው" የደህንነት መረጃዎችን ዋቢ አድርጎ ዘገበ።

በዛላምበሳ ከኤርትራ አካላት ጋር በተደረገ ስብሰባ "ሐውዜን ቁጥር 2" የተሰኘ የፍንዳታና የማህበራዊ ሚዲያ የሀሰት ዘመቻ እቅድ ተነድፏል።

የህዝብ ቁጣ ለማስነሳት በኤፈርት ተቋማት፣ ገበያዎች፣ የትራንስፖርት ማዕከላት፣ ህክምና ተቋማትና የኃይማኖት ቦታዎች ላይ ፍንዳታዎችን ለማድረስ ታቅዷል።
በራያ፣ አላ፣ ዞብል፣ ዋጃ፣ ጥሙጋ እና ኮረም አቅጣጫዎች የምሽግ ቁፋሮና የወታደር ስምሪት የተደረገ ሲሆን፣ በጨርጨርና ቤላ ከባድ መሳሪያዎች ተሰልፈዋል።

የአካባቢው ወቅታዊ ሁኔታ፦ በአላማጣ፣ ኮረም፣ ቆቦ እና ኮኒ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ በመቆሙ ነዋሪዎች ቀያቸውን እየለቀቁ ይገኛሉ ተብሏል።

"ከመንግስት የሚያመልጥ ነገር የለም፤  ሁሉንም እየተከታተልን ነው" _ የፌደራል መንግስትበትግራይ ጦርነት እየቆሰቆሱ ያሉት ወታደራዊና የህወሓት ፓሊት ቢሮ አባላት (በነሱ አጠራራር ሴንትራልን...
05/08/2026

"ከመንግስት የሚያመልጥ ነገር የለም፤ ሁሉንም እየተከታተልን ነው" _ የፌደራል መንግስት

በትግራይ ጦርነት እየቆሰቆሱ ያሉት ወታደራዊና የህወሓት ፓሊት ቢሮ አባላት (በነሱ አጠራራር ሴንትራልን ወታደራዊ ኮማንድ) ትላንት ሐምሌ 28/2018 ሙሉ ቀን በመቐለ ከተማ ዳግም አምሳል በሚባል መንደር ገሬ ሱቅ አለፍ ብሎ በሚገኝ እና አዲስ አበባ በሚኖር የአንድ የቀድሞ ህወሓት ከፍተኛ የጦር መኮንን ትግራይ በሚገኘው ቤቱ ተሰብስበው የዋሉ ቢሆንም የፌደራል መንግስት ትዕግስት አለማድነቅ አይቻልም።

የፌደራል መንግስት መረጃው እያለው በነሱ ዳፋ ህዝቡ እንዳይጎዳ በማለት በዝምታ ታልፏል። እያንዳንዱ እንቅስቃሴ ህዝባችን እየተከታተለ መረጃ እየሰጠ ሲሆን በተጨማሪም በቴክኖሎጂም ይህ ክትትል ለመንግስት አዲስ አይደለም። ለማንኛውም ህዝባችን ከነዚህ መሰሪዎች ዙሪያ መራቅ አለበት።

በስብሰባው የነበሩት፦
1.ጀነራል ፍስሃ ማንጁስ
2.ጀነራል ወዲ እምበይተይ
3.ጀነራል ዮሃንስ መዲድ
4.ጀነራል ማሾ በየነ
5.ጀነራል ምግበይ ሃይለ
6.ጀነራል ተኽላይ ሚኒስተር ዘመቻ ሃላፊ
7.ኮሎኔል ጉዕሽ መገናኛ ሃላፊ
8.ኮሎኔል ሓጎስ አየር ሃይል ሃላፊ
9.ኮሎኔል ወዲ ወሌ መረጃ ሃላፊ
10.ኮሎኔል ወድ ባቤ ሎጂስቲክስ ሃላፊ
11.ደብሪፅዮን ገብረምካኤል
12.ፍትለ ወርቅ ገብረግዛብሄር
13.አማኒኤል አሰፋ
14.ዶር አብርም ተኸስተ
15.ጌታቸዉ አሰፋ

ሰውየው ሻዕቢያ ሆኑ ህወሓት አምርረው ይጠሉዋቸዋል እሳቸው ደግሞ ሁለቱን ሽፍቶች ሳያሰናብቱ የሚተኙ አይመስሉም።"የትግራይ ጉዳይ መፍትሄ አገኝ ማለት ኢትዮጵያ መፍትሄ አገኘች ማለት ነው።ኢትዮ...
05/08/2026

ሰውየው ሻዕቢያ ሆኑ ህወሓት አምርረው ይጠሉዋቸዋል እሳቸው ደግሞ ሁለቱን ሽፍቶች ሳያሰናብቱ የሚተኙ አይመስሉም።

"የትግራይ ጉዳይ መፍትሄ አገኝ ማለት ኢትዮጵያ መፍትሄ አገኘች ማለት ነው።ኢትዮጵያ ብቻ አይደለም የትግራይ ጉዳይ መፍትሄ ሲያገኝ የአፍሪካ ቀንድ መፍትሄ ያገኛል። ሌ/ጄኔራል ፃድቃን ገብረተንሳይ ይህንን የተናገሩት" ትግራይ ከህወሓት በኃላ በሚል ፕሮግራም ላይ ተገኝተው ነው።

ዝርዝሩን በዛሬው ማታ በሶሎዳ ሚድያ ይዘን እንቀርባለን

Wedi shambel

የነ ደብረፂዮን ቡድን ሚስጢራዊ ስብሰባ እና አደገኛ እቅድ መሰረት ህዝቡን ለማነሳሳት ሲሉ አንድ ሰይጣናዊ ድርጊት ሊፈፅሙ እንደሚችሉ ያለፈውን ታሪካቸው መለስ ብሎ ማየት በቂ ነው።ከሸረሪናው ...
04/08/2026

የነ ደብረፂዮን ቡድን ሚስጢራዊ ስብሰባ እና አደገኛ እቅድ መሰረት ህዝቡን ለማነሳሳት ሲሉ አንድ ሰይጣናዊ ድርጊት ሊፈፅሙ እንደሚችሉ ያለፈውን ታሪካቸው መለስ ብሎ ማየት በቂ ነው።
ከሸረሪናው ውጊያ በኃላ ያወጧቸውን ተከታታይ መግለጫ ውስጥ ይህን ስጋት የሚያረጋግጡ ነገሮች አሉ። ነጠብጣቦችን በገጣጠም ሀሳባቸውን መረዳት የሚቻል ይመስለኛል።
ሀምሌ 25, 2018
- ህዛቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ አድርገዋል
- በሚመለከታቸው አካላት የሚሰጥ ተከታታይ መግለጫ እንደሚኖር ገልፀዋል
ሀምሌ 26, 2018
- የሱዳን RSF ጦር በውጊያው ተሳትፏል
- መከላከያ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል
- በማንኛውም ሰአት እና አካባቢ ጥቃት እንደሚከፈት ጥርጣሬ የለንም ብለዋል

እነዚህን ነጥቦች ሲገጣጠሙ የሚሰጡት ምስል፤

በራሳቸው ህዝብ የድሮን ወይ በሌላ መንገድ ጭፍጨፋ ያደርጋሉ።
መጀመሪያ መከላከያ ከባድ ጉዳት ስለደረሰበት የብቀላ እርምጃ እንደወሰደ ይተርካሉ።
ቀጥለው ጥቃቱ በድሮን ከሆነ አመቺ የሚሆነው በሱዳን ድንበር በኩል ካለው የትግራይ አካባቢ መጠቀም ስለሚሆን በRSF ላይ ያላክካሉ ለዚህ እንዲያመች በሸረሪና ውጊያ ከመከላከያ ጎን ሆኖ እንደወጋቸው መሰረት አንጥፈው ቆይተዋል ማለት ነው። ሌላ አይነት የጦር መሳሪያ ተጠቅመው ህዝቡን ከጨፈጨፉት ደግሞ በማንኛውም አካባቢ ጥቃት እንደሚከፈት ጥርጣሬ የለንም ባሉት መሰረት ካሉትግንባሮቹ ከአንዱ መከላከያ የሰነዘረው ጥቃት በማስመሰል ራሳቸው ህዝቡ ላይ በመተኮስ ቀድሞም ህዝቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የጠየቁት መረጃው ስለነበራቸው እንደሆነ በማስመሰል ተከታታይ መግለጫ ተጠባበቁ ባሉት መሰረት ቲያትሩን መጫወት ይቀጥላሉ ማለት ነው።

ወዲ ሻንበል

ጥብቅ መረጃ ⚠️ህዉሃት በደቡብ በኩል ዉጊያ ለመክፈት ተዘጋጅቷል‼️ያለጦርነት መኖር የማይችለዉ ኋላ ቀሩ ህዉሃት በሸረሪና ታጣቂውን እንዳስጨረሰው ሁሉ አሁንም በደቡብ ግንባር ጦሩን በማስጠጋት...
04/08/2026

ጥብቅ መረጃ ⚠️
ህዉሃት በደቡብ በኩል ዉጊያ ለመክፈት ተዘጋጅቷል‼️

ያለጦርነት መኖር የማይችለዉ ኋላ ቀሩ ህዉሃት በሸረሪና ታጣቂውን እንዳስጨረሰው ሁሉ አሁንም በደቡብ ግንባር ጦሩን በማስጠጋት ሌላ ትንኮሳን ፈጽሞ ወጣቱን ለማስፈጀት ዝግጅት ጨርሷል፡፡

በዚህ ግንባር ያሰማራው ታጣቂም ታድያ ትንኮሳውን ተከትሎ ከሰራዊቱ የሚመጣበትን አጸፋ ሸሽቶ እንዳያመልጥ ከወዲሁ አርሚወች የሁሉንም ታጣቂ ሞባይል ስልክ ተቀብለው እንደጠረነፉ ነው የታወቀው።

ቡድኑ ወጣቶችን ያለፍላጎታቸው ለከንቱ መስዋዕትነት ከመዳረግ ዉጭ አንድ እርምጃ መራመድ እንደማይችል የሸረሪና ሽንፈት በቂ ማሳያ ነዉ፡፡

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ለህወሓት በድጋሜ ማስጠንቀቂያ ሰጠ‼በትግራይ ክልል አዲስ ግጭት ማገርሸቱን ተከትሎ ነዋሪዎች ዳግም ለከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት የመጋለጥ ስጋት እንደደቀነባቸው አምነ...
04/08/2026

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ለህወሓት በድጋሜ ማስጠንቀቂያ ሰጠ‼

በትግራይ ክልል አዲስ ግጭት ማገርሸቱን ተከትሎ ነዋሪዎች ዳግም ለከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት የመጋለጥ ስጋት እንደደቀነባቸው አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።

የተቋሙ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ቲገሬ ቻጉታህ እንደገለጹት፣ ማህበረሰቡ ቀደም ሲል ከደረሰበት ጥቃት ሳይልቀቅ አዲስ ግጭት ውስጥ መግባቱ ስጋቱን አብዝቶታል።

በአገሪቱ እየተስፋፋ ያለውን ጥሰት ለመግታትም የዓለም አቀፍ መርማሪዎች ሥራ በአስቸኳይ እንዲመለስ ጠይቀዋል።

አምነስቲ አክሎም የፌደራል መንግሥት እና የትግራይ ባለስልጣናት ሰላማዊ ሰዎችን እንዲጠብቁ፣ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጡ እና ለሰብአዊ እርዳታ አቅራቢዎችና ለጋዜጠኞች ያልተገደበ እንቅስቃሴ እንዲፈቅዱ ጥሪ አቅርቧል።

አቶ መአርግ አማረ እንደታሰረ ሰምቻለሁ፤ ምንም እንኳን መአረግ ከወዲ ሻንበል ጋር በብዙ ሰጣ ገባ ውስጥ ብናልፍም  ወዲ ሻንበል የመርህ ሰው ነውና መአረግ አማረ እንዲፈታ ድምፅ አሰማለሁ!መአ...
03/08/2026

አቶ መአርግ አማረ እንደታሰረ ሰምቻለሁ፤ ምንም እንኳን መአረግ ከወዲ ሻንበል ጋር በብዙ ሰጣ ገባ ውስጥ ብናልፍም ወዲ ሻንበል የመርህ ሰው ነውና መአረግ አማረ እንዲፈታ ድምፅ አሰማለሁ!

መአረግ አማረ በተደጋጋሚ ከዚህ በፊት የህወሓት ቀንደኛ ደጋፊ የነበረ ሲሆን በዚህ ጊዜ ህወሓትን በግልጽ በመቃወም ያሉት የትግራይ ችግሮች በማጋለጥ ሃላፊነቱን እየወሰደ ይገኛል።

በዚህም ምክንያት በህወሓት አይን የገባ አክቲቪስት ነው በዚህም ለእስር ተደርጓል የሻዕቢያ አገልጋዮች ልቀቁት።

@ወዲ ሻንበል

News_Alert❗️ተጨማሪ 100%የተሳካ ጥቃት‼️የአርሚ 70 ኮር 2 ውስጥ አባል የሆነ አንድ እግረኛ ብርጌድ ከሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ጀበል ሞያ ከተሰኘ ከተማ አቅራቢያ ከሚገኝ የጦር ግንባ...
03/08/2026

News_Alert❗️ተጨማሪ 100%የተሳካ ጥቃት‼️

የአርሚ 70 ኮር 2 ውስጥ አባል የሆነ አንድ እግረኛ ብርጌድ ከሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ጀበል ሞያ ከተሰኘ ከተማ አቅራቢያ ከሚገኝ የጦር ግንባር በመነሳት #ሸረሪና ላይ በነበረው ውጊያ ለመሳተፍ በተሳቢ መኪኖች ተጭነው ከስዓት ጉዞ የጀመሩ ቢሆንም #ሲንጃህ ከተማ መግቢያ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ሙሉ ለሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል።

በጥቃቱ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን በህወሓት የተሸጡ ቅጥር ታጣቂዎችን ወደሕክምና ተቋማት ከማድረስ ይልቅ የከተማዋ ነዋሪዎች የታጠቁትን የጦር መሳሪያ በመግፈፍ እጅግ አስነዋሪ ተግባር እንደፈጸሙባቸው መረጃ ደርሶናል።

Address

Mekelle

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Organic Tigray posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Organic Tigray:

Shortcuts

Share