Sisay mebrate

Sisay mebrate Studio Operator

24/03/2024
😭😭😭 ነብስ በሰላም ትረፍ  😰 ወንድሜ😰
22/03/2024

😭😭😭 ነብስ በሰላም ትረፍ 😰 ወንድሜ😰

22/03/2024
22/03/2024
22/03/2024

በጋዛ የተኩስ አቁም ዙሪያ ላይ የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በፀጥታው ምክር ቤት ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የተዘጋጀውና በአሜሪካ አማካኝነት የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ውድቅ መደረጉ ተገለጸ፡፡

የፀጥታው ምክር ቤት በኒውዮርክ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት በቀረበው የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ ላይ ድምጽ ሰጥቷል።

የውሳኔ ሃሳቡን 11 ሀገራት ደግፈው አንድ ሀገር (ጉያና) ድምፀ ተዓቅቦ ስታደርግ፣ ሶስት ሀገራት ደግሞ ሩሲያ፣ ቻይና እና አልጄሪያ መቃወማቸው ተገልጿል።

ቻይና እና ሩሲያ የምክር ቤቱ ቋሚ አባላት በመሆናቸው ድምፅን በድምፅ በመሻር መብታቸውን በመጠቀማቸው ሰነዱ ውድቅ እንዲሆን ተደርጓል፡፡

በተባበሩት መንግስታት የአሜሪካ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ከድምጽ መስጠት ሂደቱ በፊት ንግግር አድርገዋል፡፡

በንግግራቸውም አሜሪካ ከግብፅ እና ከኳታር ጋር በመሆን አስከፊውን የሰብአዊ ቀውስ ለመቅረፍ ይረዳናል በሚለው ስምምነት ዙሪያ ሌት ተቀን እየሰራች መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ድርድሩ ለስምምነት ቀርቦ እንደነበረና ነገር ግን እስከ አሁን እንዳልተፈፀመ ያነሱት አምባሳደሯ፤ የውሳኔ ሃሳቡ ወደዚህ ስምምነት ለመቅረብ እንደሚያግዝ አክለዋል።

ይሁን እንጂ የሩሲያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መልዕክተኛ ቫሲሊ ኔቤንዝያ ሀገራቱ የውሳኔ ሃሳቡን እንዳይደግፉ ጥሪ ማቅረባቸውን ስካይ ኒውስ ዘግቧል።

ቫሲሊ ኔቤንዝያ አክለውም ይህን ካደረጋችሁ እራሳችሁን በውርደት ትሸፍናላችሁ ሲሉም ነው የተናገሩት።

12/02/2020
24/04/2019

.

Address

Mizan Teferi

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sisay mebrate posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share