ዲዶ ገልገሎ APO

ዲዶ ገልገሎ  APO Dido Gelgelo Tefi

 (የሐዋርያት ሥራ 2:41)
25/08/2025


(የሐዋርያት ሥራ 2:41)

በቀን 11/12/2017  ሁሉ ጊዜ አለው። "(መጽሐፈ መክብብ 3:1)" ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች ...
17/08/2025

በቀን 11/12/2017
ሁሉ ጊዜ አለው። "(መጽሐፈ መክብብ 3:1)
" ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።"
(ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:6)
" ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።"
(የዮሐንስ ወንጌል 14:14)አሜን !!

  "✝️  #305ተጠመቁ ↘️more information ‎ የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።"(ማቴ 13:9)‎በኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በሻኪሶ እናት   አጥቢያ ለይ ከሐምሌ 18-20-11-...
27/07/2025

"✝️
#305ተጠመቁ ↘️more information
‎ የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።"(ማቴ 13:9)
‎በኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በሻኪሶ እናት አጥቢያ ለይ ከሐምሌ 18-20-11-/2017
‎ለ 24 ዙር አመታዊ ኮንፈረንስ በሰላም ተጠናቋል
‎በጉባኤው ውስጥ 305 አዳዲስ ነፍሳት በኢየሱስ ስም ብቻ ስጠመቁ ንስሐ የገቡት -150- በለይ ናቸው እንድሁም.
‎ አአንደበት የተከፈተ ( 1)
‎👂ጆሮው የተከፈተ (1)
‎አጋንት እስራት የተፈቱ ( 5)
‎ከብዙ በሽታዎች የዳኑት 145
‎ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር። (የሐዋርያት ሥራ 2:47) አሜን ኢየሱስ ይባረክ!!
‎Oduu Hafuuraa
‎Kan gurra qabu dhaga'uutii mat-13:9
‎Waldaa ergamoota itoophiyaatti Adoolessa 18-20-2017 Damee lallaba shaakkisootti konfiraansii hafuuraa guddichi marsa 24ffaaf gaggeeffamaa ture nagaan xummurameera .
‎Konfiraansicha irratti lubbuun 305 🅜🅐🅠🅐🅐 yesuusiitiin qofaan cuuphaman lakkeessa cubbuutiif cuuphamanii fayyaniiruu
‎𝙠𝙖𝙣 𝙖𝙧𝙖𝙖𝙧𝙖 𝙜𝙖𝙡𝙖𝙣𝙚 150 ta'u
‎✅𝙠𝙖𝙣𝙖 𝙖𝙛𝙖𝙖𝙣 𝙗𝙖𝙣𝙖𝙢𝙚 ✝️1.
‎✅𝙠𝙖𝙣 𝙜𝙪𝙧𝙧𝙞 𝙙𝙝𝙖𝙜𝙖'𝙚 ✝️1
‎✅𝙠𝙖𝙣 𝙝𝙞𝙙𝙝𝙖𝙖𝙣𝙨𝙖 𝙨𝙚𝙚𝙭𝙖𝙣𝙖𝙖 𝙟𝙖𝙡𝙖 ba'an 5
‎✅𝙙𝙝𝙞𝙗𝙚𝙚𝙡𝙚𝙚 𝙜𝙖𝙧𝙖𝙖𝙜𝙖𝙧𝙖𝙖 𝙞𝙧𝙧𝙖𝙖 𝙛𝙖𝙮𝙮𝙖𝙣 145 ta'uun golobamee jiraa eebbifamaa !
‎Waaqa lubbuu guyyaa guyyaan fayyitu nurra dabale galataaf ulfinni haa ta'u ameen !!🕎

WAAMICHA KONFIRAANSII HAFUURAA GUDDICHA ‎Woldaa ergamoota itoophiyaatti Damee lallaba shaakkisootti  Adoolessa 18_20_201...
20/07/2025

WAAMICHA KONFIRAANSII HAFUURAA GUDDICHA
‎Woldaa ergamoota itoophiyaatti Damee lallaba shaakkisootti Adoolessa 18_20_2017tti guyyoottaan sadaniif konfiraansichi waan gaggeefamuuf jiraattoonni bulchiinsa magaaalaa shaakkisoofi nannawaa ishee hundi affeeramtanee jirtuu Kootta hundi keessanuu !!!🕎

11/07/2025


የሴት ልብስ አይልበስ፤ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነውና"
‎(ኦሪት ዘዳግም 22:5)

  ሁሉ እንዳገኛችሁት እመኑ፥ ይሆንላችሁማል።"(የማርቆስ ወንጌል 11:24)24/10/2017✋አሜን!!
01/07/2025

ሁሉ እንዳገኛችሁት እመኑ፥ ይሆንላችሁማል።"
(የማርቆስ ወንጌል 11:24)24/10/2017✋አሜን!!

‎  " ‎  ።" በዝግታ  ያንብቡት‎(ማቴ 13:9)  ቅ/ሰበካ በደራርቱ አጥቢያ ከሴኔ 5-8 -10/2017 ‎ለ 4ዙር የእናቶች ኮንፈረንስ በተካሄደው  ለይ ‎በጉባኤው ውስጥ 84 አዳዲስ ነፍ...
15/06/2025

‎ "
‎ ።" በዝግታ ያንብቡት
‎(ማቴ 13:9) ቅ/ሰበካ በደራርቱ አጥቢያ ከሴኔ 5-8 -10/2017
‎ለ 4ዙር የእናቶች ኮንፈረንስ በተካሄደው ለይ
‎በጉባኤው ውስጥ 84 አዳዲስ ነፍሳት በኢየሱስ ስም ተጠመቁ.

እንድሁም
‎ .....
# ስዳማ ቅርንጫፍ ሰበካ በእናት አጥቢያ ለይ ሰኔ 06-08 እየተካሄደ የቆየ መንፈሳዊ ኮንፈራንስ ለተማሪዎች ሽኝት(WELL GO) ፕሮግራም ላይ 20 አድስ ነፍሳት በእየሱስ ስም ተጠመቁ 🙏
#‎13_ነፍሳት_በመንፍስ_ቅዱስ_ተሞልተዋል_ኢየሱስ ይባረክ👏👏
#‎W_Beliye Apo Bel Tebarek bro
‎አእንዴውም በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤቴክርስቲያን በ ቡሌሆራ ሰበካ በኣኖ አጥቢያ 43 ነፍሳት ተጠምቋል

‎ ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ። "
‎(ትንቢተ ኢሳይያስ 41:4) ተበረኩ
በኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን በሻኪሶ እናት አጥቢያ የአንድ ቀን ኮንፈረንስ ለይ 2 ነፍሳት ንስሐ ገብቶአል ትልልቅ የወንጌል ሥራ እየተሠራ ቆይቶ ተጠናቅቋል !!!
~~~~~~ሠላም ~~~~~~

  ሐዋርያት ቤተክርስቲያን በሰሜን ስዳማ አከባብ በጎርቼ ቅርንጫፍ ሰበካ የወጣቶች ዓመታዊ ኮንፍረንስ   ከተማ ከግንቦት 29 እስከ ሰኔ 1/2017 ድረስ በነበረው ጉባኤ !ውስጥ በታላቅ ድምቀ...
09/06/2025

ሐዋርያት ቤተክርስቲያን በሰሜን ስዳማ አከባብ በጎርቼ ቅርንጫፍ ሰበካ የወጣቶች ዓመታዊ ኮንፍረንስ ከተማ ከግንቦት 29 እስከ ሰኔ 1/2017 ድረስ በነበረው ጉባኤ !ውስጥ በታላቅ ድምቀት ሲካሄድ የቆየ ሲሆን ዛሬ በሰላም ተጠናቀቀ
‎ ጌታ ኢየሱስን ይባረክ 🕎!!!!

Address

Shakiso
Shashemene

Telephone

+251916379738

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ዲዶ ገልገሎ APO posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category