የካዎ ኮይሻ ወረዳ አከባቢ ጥብቅና ደን ልማት ፅ/ቤት

  • Home
  • Ethiopia
  • Sodo
  • የካዎ ኮይሻ ወረዳ አከባቢ ጥብቅና ደን ልማት ፅ/ቤት

የካዎ ኮይሻ ወረዳ አከባቢ ጥብቅና ደን ልማት ፅ/ቤት Kawo koysha woreda Environmental protection and Forestry office 🇪🇹🇪🇹🎄🎄 ‼️to Controll Forest Development‼️

🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲የካዎ ኮይሻ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የተከበሩ አቶ አበባየሁ ዮሐንስ የተለያዩ የግብርና ልማት ስራዎችን ያሉበት ደረጃ ለማየት መስክ ምልከታ አደረጉ 🌳🌳🌳🌳🌳🌳🌳🥀🥀🥀🥀🎋🎋 ፣...
10/04/2025

🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲የካዎ ኮይሻ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የተከበሩ አቶ አበባየሁ ዮሐንስ የተለያዩ የግብርና ልማት ስራዎችን ያሉበት ደረጃ ለማየት መስክ ምልከታ አደረጉ 🌳🌳🌳🌳🌳🌳🌳🥀🥀🥀🥀🎋🎋

፣ ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም
የካዎ ኮይሻ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የተከበሩ አቶ አበባየሁ ዮሐንስ የ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ የአሬንጓዴ አሻራ ቅድሜ ዝግጅት ስራዎችን ያሉበት ደረጃ ለማየት መስክ ምልከታ አደረጉ።

🌲🌲በምልከተው ለአሬንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ዘርፈ ብዙ ጠቀመታ ያላቸውን የተለያዪ የደን ችግኝ ስራዎች ያሉበት ደረጃ እና ለበልግ ተከላ የደረሱ ችግኞችንና ለበልግ ወቅት ችግኝ ተከላ እየተዘጋጀ ያለው ጓድጓድ ቁፋሮ ሰራም ጭምር ታቅዶ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ተስፋ ሰጪ መሆኑን እና ትልቅ ለአረንጓዴ አሻራ ለትውልድ ቅርስ መሆኑን ተመላክቷል።

🌲🌲በግብርና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እና ሌሎችም የግብርና ልማት ስራዎችን ያሉበት ደረጃ ተዘዋውረው ጎበኝተዋል።

በመስክ ምልከታው የካዎ ኮይሻ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የተከበሩ አቶ አበባየሁ ዮሐንስ፣ የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ በላቸው በቀለ፣ የወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ቤት ምሁራን ዘርፍ ኃላፊ አቶ ላምበቦ ቡልአሞ ጨምሮ ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በጉብኝት ቦታ ተገኝተዋል።

በዞኑ ለነባር ደኖች የሕጋዊ ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት በመስጠት የመንከባከብና የመጠበቅ ሥራ መሰራት አለበት፦ዶ/ሮ ዳንኤል ዳሌቦምቤ፤የካቲት 26/2017 የወላይታ ዞን አከባቢ ጥበቃና ደን ል...
05/03/2025

በዞኑ ለነባር ደኖች የሕጋዊ ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት በመስጠት የመንከባከብና የመጠበቅ ሥራ መሰራት አለበት፦ዶ/ሮ ዳንኤል ዳሌ

ቦምቤ፤የካቲት 26/2017 የወላይታ ዞን አከባቢ ጥበቃና ደን ልማት ጽ/ቤት ከባለድርሻ አካላት በመሆን በዞኑ ለሚገኙት ነባር ደኖች የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ምዝገባ ማስጀመሪያ ንቅናቄ መድረክን አካሂዷል።

በመድረኩ የተገኙት የወላይታ ዞን ም/አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ ዶ/ር ዳንኤል ዳሌ ንቅናቄውን ውጤታማ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር መቀናጀት ያስፈልጋል ብለዋል።

ደን ህይወት ነው ህይወትን ይሰጣል፣ ደን ሀብትም ጭምር እንደሆነ የተናገሩት ም/አስተዳዳሪው ህብረተሰቡ ለደኖች ትኩረት እንዲሰጥ ያለውን ፋይዳና ጠቀሜታውን ማስገንዘብ ያስፈልጋልም ብለዋል።

ደኖችን የሚጠበቁበትና የሚንከባከቡበት ህጋዊ ስርዓትን መበጀት ይገባል ያሉት ም/አስተዳዳሪው የደን መብትንም ማረጋገጥ እንደሚገባም አመላክተዋል።

ደንን በመጨፍጨፍ ማጥፋት ቀላል እንደሆነ የተናገሩት ም/አስተዳዳሪው ደንን ተክሎ ማሳደግ ግን እጅግ ከባድ እንደሆነም አስገንዝበዋል።

የዘርፉ ባለሙያዎች ለደኖች ይዞታን ማስጠበቅ ይኖርባቸዋል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው የይዞታ ማረጋገጫ እንዲኖረው ማድረግ እንደሚያስፈልግም ጠቅሰዋል።

በዞኑ የሚገኙ ለነባር ደኖች የሕጋዊ ይዞታ ማረጋገጫ በመስጠት የመንከባከብና የመጠበቅ ሥራ መሰራት እንዳለበትም ተናግረዋል።

የመሬት አጠቃቀምና ስርጭት በትክክለኛ በሆነ አገባብ መሆን እንደሚገባ ያሳሰቡት ም/አስተዳዳሪው የመሬት አጠቃቀም ስርዓቱ በትኩረት መምራት እንደሚገባም አሳስበዋል።

በማሳ እና በመስኖ አውታሮች አከባቢ የሚገኙ ባህር ዛፍን በመንቀል በሰብል የመተካት ስራ በሁሉም አከባቢዎች መጠናከር እንደሚገባም ተናግረዋል።

የወላይታ ዞን አከባቢ ጥበቃና ደን ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መርክነህ ማለዳ በዞኑ በግል፣ በማኅበረሰብና በመንግስት የሚገኙ የደን ዓይነቶችን በመለየት የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በመስጠት በተፈጥሮ ደን ሀብቶች ላይ እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ያለመ መድረክ መሆኑንም ገልፀዋል።

ይህም ጽ/ቤቱ ከገጠር መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመቀናጀትና በመተባበር የሚተገበር መሆኑን አስታውቀዋል።

በየአካባቢው በደን የተሸፈኑ መሬቶችን ህጋዊ ማረጋገጫ መስጠት ያስፈልጋል ያሉት አቶ መርክነህ ማረጋገጫ መስጠቱ ያሉ ደኖችን በዝርዝር ለመያዝ እጅግ ወሳኝ እንደሆነም ገልጸዋል።

የወላይታ ዞን ግብርና መምሪያ ም/ኃላፊና የገጠር መሬት አስተዳደር ዘርፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አስፋው ሴታ የደን መሬቶችን ባለቤትነት ለማረጋገጥ የባለድርሻ አካላት ድርሻቸውን ማበርከት ይጠብቅባቸዋል ብለዋል።

ደንን ለማስተዳደርና በዘርፉ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ከገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ጋር የተሟላና የተረጋገጠ መረጃ መያዝ ወሳኝ እንደሆነም አስገንዝበዋል።

የመሬት ሀብት በዘላቂነት ለመጠቀም የሚያችል ስርዓት በመዘርጋት ለልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ያስፈልጋልም ብለዋል።

በንቅናቄው መድረክ የጽ/ቤቱ ማኔጅመንት አባላትና የወረዳና ከተማ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

26/02/2025
26/02/2025
24/02/2025
24/02/2025
 #አንድ _ተራራ  _በአንድ_ ዓመት  የማልማት   ሥራ👇👇👇👇
19/02/2025

#አንድ _ተራራ _በአንድ_ ዓመት የማልማት ሥራ👇👇👇👇

 #ቦንድ ግዥ🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️የኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ አመራሮች የ154,000 ብር ቦንድ ግዥ ፈጸሙኪንዶ ዲዳዬ፣ የካቲት 12/2017 ዓ.ም የኪንዶ ...
18/02/2025

#ቦንድ ግዥ
🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️🏄🏽‍♂️
የኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ አመራሮች የ154,000 ብር ቦንድ ግዥ ፈጸሙ

ኪንዶ ዲዳዬ፣ የካቲት 12/2017 ዓ.ም የኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ አመራሮች የ154,000 ብር ቦንድ ግዥ ፈጽመዋል።

አዲስ የታሪክ ዐሻራ በማኖር ለመጪዉ ትዉልድ የተመቸች ኢትዮጵያን ለማውረስ አመራሩ፣ ምሁራኑ፣ ባለሀብቱ፣ ኢንተርፕራይዙ፣ አርሶ አደሩ እሀብትና ነጋዴው አሰባሰብ ሂደት ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።

🎄🌲🌲🌲በወላይታ  ዞን የካዎ ኮይሻ  ወረዳ  አከባቢ  ጥበቃና ደን ል/ጽ/ቤት የ2017 ዓ/ም  # የአረንጓዴ  አሻራ   ቅድመ ዝግጅት  ሥራዎች  ያሉበት  መሰክ ምልከታ  አደርጓል ።🌿🌿🌿🌿🌿...
18/02/2025

🎄🌲🌲🌲በወላይታ ዞን የካዎ ኮይሻ ወረዳ አከባቢ ጥበቃና ደን ል/ጽ/ቤት የ2017 ዓ/ም # የአረንጓዴ አሻራ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ያሉበት መሰክ ምልከታ አደርጓል ።🌿🌿🌿🌿🌿🌴🌴🌴

28/01/2025

ደን በመንከባከብ አካባቢያችን እንጠበቅ!!

28/01/2025

Address

Kawo Koysha
Sodo

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የካዎ ኮይሻ ወረዳ አከባቢ ጥብቅና ደን ልማት ፅ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share