Wolaita Broadcasting Corporation - WBC

Wolaita Broadcasting Corporation - WBC NEWS

 #ጀግናችን!
12/05/2025

#ጀግናችን!

 #አርሴ በእንዲህ ሁኔታ ደምቋል!!
10/05/2025

#አርሴ በእንዲህ ሁኔታ ደምቋል!!

በአረካ ከተማ በማህበር የተደራጁ ወጣቶች ማሣ የሚለማ በቆሎ ምርት በከፊል፦
09/05/2025

በአረካ ከተማ በማህበር የተደራጁ ወጣቶች ማሣ የሚለማ በቆሎ ምርት በከፊል፦

 #ወላይታየወላይታው ፈርጥ ዛሬ ማታ ቼልሲ ላይ አስቆጥሯል!ስሙ አይዛክ  #አለማየሁ ሙሉጌታ ይባላል የተገኘው ከኢትዮጵያዊ ( #ወላይታ) ቤቴሰቦች ሲሆን የተወለደው እዛው ስዊዲን ሀገር ነው። ...
02/05/2025

#ወላይታ

የወላይታው ፈርጥ ዛሬ ማታ ቼልሲ ላይ አስቆጥሯል!

ስሙ አይዛክ #አለማየሁ ሙሉጌታ ይባላል የተገኘው ከኢትዮጵያዊ ( #ወላይታ) ቤቴሰቦች ሲሆን የተወለደው እዛው ስዊዲን ሀገር ነው።

አሁን ላይ የሚጫወትበት ክለብ ድጅርጋርደን (Djurgårdens IF Fotboll) ይባላል።

ልጁ 18 ዓመቱ ሲሆን ቤተሰቦቹም ኦሰራሱም ቀንደኛ የዲቻ ደጋፊ እንደሆኑ ይነገራል።

ይህ ጥብበኛ የአጥቂ-አማካይ ስፍራ ተጨዋች ከዚህ በፊት በውሰት ለፊይኖርድ (Feyenoord fc) ወጣት ቡድን ተጫውቷል ።

አይዛክ ማታ በአውሮፓ ኮንፈሬንስ ሊግ ክለቡ ድጅርጋርደን በቼልሲ 4 ለ 1 ሲሸነፉ የማስተዛዘኛዋን አንዷን ጎል ቼልሲ ላይ አግብቷል::

በርታ ብዙ ታምር ታሳየናለህ ገና!

 #ሰበርዜናበወላይታ አንድት እናት በአንድ ጊዜ 3 ልጆችን ወለደች 1 ወንድ  2 ሴቶችበወላይታ ዞን ካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ አንድት እናት ሶስት ልጆቹን በሰላም ተገላገለች፦ሚያዝያ 2...
01/05/2025

#ሰበርዜና

በወላይታ አንድት እናት በአንድ ጊዜ 3 ልጆችን ወለደች
1 ወንድ
2 ሴቶች

በወላይታ ዞን ካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ አንድት እናት ሶስት ልጆቹን በሰላም ተገላገለች፦

ሚያዝያ 23/2017 ዓ.ም በካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ አንድት እናት በአንድ ጊዜ አንድ ወንድ ልጅና እና ሁለት ሴት ልጆችን በሰላም ተገላገለች።

ነዋሪነታቸው የኦፋ ሂራ ቀበሌ ጭጮሬ የሆነችው ወ/ሮ አሽኬ ሳማ በዛሬው ዕለት ከጧቱ 1:00 ሰዓት ላይ በካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ በአንድ ጊዜ አንድ ወንድ ልጅና እና ሁለት ሴት ልጆቹን በሰላም ወልዳለች።

የካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ አዋላጅ ነርስ ወ/ሪት እየሩሳሌም ገብሬ ያለ ምንም ችግር ሳይፈጠር በምጥ ተገላግላለች በማለት በአሁኑ ሰዓት እናትም ልጆቹም በጥሩ ጤንነት ላይ መሆኑን ገልጸዋል።

ወ/ሪት እየሩሳሌም ገብሬ ከአወላጅ ነርሶች ጋር በመሆን ከማታ ጀምረን ስንከታተል የቆየን ብሆንም ከጧቱ 1:00 ሰዓት ላይ ያለ ምንም ችግር በምጥ መወለዱን ገልጸዋል።

በዛሬው ዕለት በካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ የተወለዱ ልጆች ሶስቱም በጥሩ ጤንነት ላይ መሆናቸውን የተናገረችው እናት ፈጣሪ በሥራው ትክክል ነው በማለት ጌታን አመስግናለች።

እስካሁን ድረስ በተለያየ መንገድ ከእኔ ሳይርቁ ሲያግዙ የቆዩት የላሾ ጤና ጣቢያ ባለሙያዎች አመስግናለች።

ሶስት ልጅ በአንድ ጊዜ መውለድ ያልተለመደ ብሆንም በዛሬው ክስተት በጣም ደስተኛ ነኝ በማለት ጌታን አመስግናለች።

 #አይዞሽ ሻሼ ይቀሏሳል!
29/04/2025

#አይዞሽ ሻሼ ይቀሏሳል!

 #ወላይታ #አረካ
29/04/2025

#ወላይታ
#አረካ

 #አረካ በኮሪደር ልማት ሸብረቅ ብላለች
25/04/2025

#አረካ በኮሪደር ልማት ሸብረቅ ብላለች

የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ከሸፈበቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ከሸፈ።የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የ...
22/04/2025

የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ከሸፈ

በቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ከሸፈ።

የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የሀገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና አስታውቀዋል።

የሀገሪቱ የደህንነት አገልግሎት ተቋማት የሴራው አካል በሆኑ የቡርኪናቢ ወታደሮች እና የታጣቂ ቡድን መሪዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት በመጥለፍ የሚገኙበትን ቦታ እና የወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ዝርዝር ሁኔታ እንዳገኙ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡

በቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ላይ የተሴረው መፈንቅለ መንግሥት በመጀመሪያ ሚያዝያ 8 ቀን ለማካሄድ ታቅዶ እንደነበር ሚኒስትሩ ተናግረዋል ።

500 ካሬ መሬት ቦታ እስካልሰጣችሁኝ ድረስ እታገላለው 🤪  ከድሮ ጀምሮ አጭበርባሪ፤ ሌባ፤ ሴሰኛ፤ ፀረ-ህዝብ ነውና ይህን ፀረ-ልማት፤ ፀረ-ሠላም እንደሁም የፀረ-ሰላም ኃይሎች ተልዕኮን ለመ...
21/04/2025

500 ካሬ መሬት ቦታ እስካልሰጣችሁኝ ድረስ እታገላለው 🤪

ከድሮ ጀምሮ አጭበርባሪ፤ ሌባ፤ ሴሰኛ፤ ፀረ-ህዝብ ነውና ይህን ፀረ-ልማት፤ ፀረ-ሠላም እንደሁም የፀረ-ሰላም ኃይሎች ተልዕኮን ለመፈጸምና ወላይታን ህዝብ ከመንግስት ለመለያየት አላማው ስለሆነ ህዝቡ ልጠናቀቅ ይገባል፡፡ ታጁራ ታጋይ ሳይሆን ሀገር ያወቀው ባንዳ ነው።

Makka

 ?አሸባሪው አቶ ታጁራ ላምበቦ ጨዋ ወላይታ ህዝብን ለማሸበር በኬንያ ሆኖ ከግብረአበሮቹ ጋር አቅዶ እየሰራ መሆኑን ተነገረአቶ ታጁራ ላምበቦ በወላይታ ዞን ዳሞት ሶሬ ወረዳ ሻያምባ ቀበሌ ተወ...
21/04/2025

?
አሸባሪው አቶ ታጁራ ላምበቦ ጨዋ ወላይታ ህዝብን ለማሸበር በኬንያ ሆኖ ከግብረአበሮቹ ጋር አቅዶ እየሰራ መሆኑን ተነገረ

አቶ ታጁራ ላምበቦ በወላይታ ዞን ዳሞት ሶሬ ወረዳ ሻያምባ ቀበሌ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ከልጅነት ጀምሮ በጣም አስቸጋሪ፣ ሴሰኛ፣ የእጅ አመል ያለበት፣ ዘራፍና ወንበዴ እንደሆነ የገዛ እናታቸው ይነግራሉ፡፡

አሸባሪው ታጁራ በዲላ ዩኒቪርሲት ከተመረቀ ቡኃላ እድል ሆኖ የትራንስፎርት ሚኒስተር ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ሆነዉ እየሰራ ከአሸባሪዎች ጋርም በተላላኪነት ይሰራ ነበር፡፡

የሚሰራበት ሚኒስትር መሥሪያ ቤቱ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በፍጹም ለመገባበት ያልቻለና እሱ ከአሸባሪዎች ጋር እየሰራበት ያለው መረጃዎችን ከታወቀ ቡኃላ መሥሪያ ቤቱ ከስራ አባረረ፡፡

ከትራንስፎርት ሚንስተር መ/ቤት ከተባረረ በኃላ የOMN TV ጋዘጠኛ ሆነ፡፡ በዚህም የአሸባሪነት፣ የአጭባባሪነት፤ የተላላክነትና ሴሰኝነት ሰራን ቀጠለ፡፡ አሁንም ባህሪዉ ከስራ ባልደረቦቹ ጋር ልስማማ ባለመቻሉን ከስራዉ ተባረረ፡፡

በመጨረሻ ሚሄጃ ሲያጣ ቡኃላ ተደብቆ ወላይታ ገባ፡፡

ወላይታ እንደገባ ቤተሰቦቹ ጋ ሲሄድ ሚስኪን እናቷና ቤተሰቦቹ ቤት አናስገባም አሉ፡፡ መሄጃ ስያጠዉ የሰዉ ቤት እየዞሬ የሚበለዉንና የሚጠጣዉን አጥቶ እየለመነ እየበላና ማደሪያወን ጭምር አጥተዉ ጓደኖቹ ጋ እዛም እዝም እያደሬ የተወሰነ ወራት ቆየ፡፡

በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የዎብን እጩ ሆነ ከቀረበ በኃላ ገንዘብ እየተቀበለ የዎብን አመራር አካላት መረጃውን ወደ ውጪ መሰጠት ጀመረ። መረጃ ማውጣቱን ከታወቀ በኃላ አባረሩት።

አሁን ላይ ሁለት ሴቶችን አታልሎ ገንዘብ ከተቀበለ በኃላ ወደ ኬንያ በአሸባሪዎች በኩል ገባ። እዛ ቁጭ ብለው ገንዘብ ተከፍሎት የወላይታ ህዝብ ሰላምና ልማት ለማደናቀፍ እየሰራ ይገኛል።

አሸባሪው፣ አጭበርባሪዉና ሴሰኛዉ ታጁራ በተፈጥሮ ገንዘብ የሚባል ነገር ካገኘ እንኳን ወላይታ ይቅርና የገዛ እናትዬዉን ለመሸጥ ወደ ኃላ የማይል ካሃድ ሰዉ ነዉ፡፡

በአጠቃላይ ታጁራ ግብረ-ገብ የለለዉ.፣ ፅንፈኛ ብሔርተኛ፣ ሐይማኖት የለለዉ፣ በፈጣር መኖር የሚጠራጠርና ኢትዮ-የሚባል ማንነት የለም ቢሎ የሚምንና ሥራ ማጣቱ ወደ ተቀዋም ለመሆን የተገዳደ ሰዉ ነዉ፡፡

እንደታጁራ አይነት አጭበርባሪ፤ ሌባ፤ ሴሰኛ፤ ፀረ-ህዝብ፤ ፀረ-ልማት፤ ፀረ-ሠላም እንደሁም የፀረ-ሰላም ኃይሎች ተልዕኮን ለመፈጸምና ወላይታን ህዝብ ከመንግስት ለመለያየት አላማቸዉ ስለሆን ህዝቡ ልጠናቀቅ ይገባል፡፡

አርሰናል በድምር ውጤት 5ለ1 ማድሪድን ማሸነፍ ችሏል።አርሰናል የአለምን ትችት እና የሪያል ማድሪድ ጫና ተቋቁሞ በሳንቲያጎ ቤርናቢዩ ድል አድርጓል!ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ
16/04/2025

አርሰናል በድምር ውጤት 5ለ1 ማድሪድን ማሸነፍ ችሏል።

አርሰናል የአለምን ትችት እና የሪያል ማድሪድ ጫና ተቋቁሞ በሳንቲያጎ ቤርናቢዩ ድል አድርጓል!

ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ

Address

S**o

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wolaita Broadcasting Corporation - WBC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Wolaita Broadcasting Corporation - WBC:

Share