
01/07/2025
ሰበር የድል ዜና
ወላይታ ድቻ በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን ይወክላል
*************************
ወላይታ ድቻ በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን እንደሚወክል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ይፋ አደረገ
በቅርብ በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜበሲዳማ ቡና 2 ለ 1ተሸንፎ የነበረው ወላይታ ድቻ የሲዳማ ቡና ውጤት በመሰረዙ በአፍሪካ መድረክ ተሳታፊ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ሲዳማ ቡና በፍጻሜ ጨዋታው የታገዱ ተጫዋቾችን በመጠቀሙ ውጤቱ እንደተሰረዘበት ይፋ ተደርጓል፡፡