D/n Tãkêlë M

D/n Tãkêlë M የዩትዩብ ቻናለን Subscribe በማድረግ ይቀላቀሉ 👉 https://youtube.com/?feature=Woldehabt Zetewahdo
https://t.me/takelezerufael

እንኳን አደረሳችሁእሩፋኤል ማለት ደስ የሚያሰኝ ቸር የዋህ ቅን  መሐሪ ማለት ነው  #ቅዱስ እሩፋኤል መልአክ  የሰላምና የጤና መልአክ ይባላል በሰውነታችን የሚወጣ ደዌና ቁስል ይፈውስ ዘንድ ...
23/09/2025

እንኳን አደረሳችሁ
እሩፋኤል ማለት ደስ የሚያሰኝ ቸር የዋህ ቅን መሐሪ ማለት ነው #ቅዱስ እሩፋኤል መልአክ የሰላምና የጤና መልአክ ይባላል በሰውነታችን የሚወጣ ደዌና ቁስል ይፈውስ ዘንድ #ከልዑል እግዚአብሔር ስልጣን ተሰጥቶታል በሰው ቁስል ላይ የተሾመ ከከበሩት አለቆች አንዱ ቅዱስ ሩፋኤል ነው(መጽ ሄኖክ 6:3)

ፈታሄ ማህፀን ቅዱስ እሩፋኤል ሰማያውያን ከሆኑ ከመላእክት አለቆች ከቅዱስ ሚካኤልና ከቅዱስ ገብርኤል ቀጥሎ ሶስተኛ ነው
"ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ እሩፋኤል ነኝ" እንዲል ጦቢት 12:15
🙏♥⛪🌻🌼

ዛሬ መስከረም 13 ቅዱስ ሩፋኤል ነው።ሩፋኤል ማለት ሩፋ ማለት ጤና ፈውስ ፣ መድሃኒት ሲሆን ኤል ማለት ደሞ አምላክ ፣ እግዚአብሔር ማለትነው። አማላጅነቱ አይለየን🙏♥⛪🌻
23/09/2025

ዛሬ መስከረም 13 ቅዱስ ሩፋኤል ነው።
ሩፋኤል ማለት ሩፋ ማለት ጤና ፈውስ ፣ መድሃኒት ሲሆን ኤል ማለት ደሞ አምላክ ፣ እግዚአብሔር ማለትነው። አማላጅነቱ አይለየን
🙏♥⛪🌻

ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤና የቤተክርስትያን ምረቃ!በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ያን በወላይታ ሀ/ስብከት ካዎ ኮይሻ ወረዳ ቤተክህነት ስር ያለው የጫውካሬ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ያን ከመስከረም 24...
22/09/2025

ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤና የቤተክርስትያን ምረቃ!

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ያን በወላይታ ሀ/ስብከት ካዎ ኮይሻ ወረዳ ቤተክህነት ስር ያለው የጫውካሬ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ያን ከመስከረም 24-25/2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ይመረቃል።

በዕለቱም ብፁዕ አባታችን አቡነ ይሰሐቅ የወላይታ ሀገር ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ስኖዶስ አባል ተገኝተው ህንፃ ቤተክርስትያንን ይመርቃሉ ህዝቡንም ይባርካሉ።

በተጨማርም በዕለቱ ሊቀ አዕላፍ ጥላሁን ሰይፉ፣ዘማሪ ዲ/ን ወንድማገኝ ጌንሳ፣ዲ/ን አሸናፍ ጭናሾ እና ታላላቅ ሰባክያንና ዘማሪያን በተገኙበት ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ለተከታታይ ሁለት ቀናት በድምቀት ይካኼዳል።

እርሶና ቤተሰብዎ በዕለቱ ተገኝተው የአባታችን ቡራኬ እንድትቀበሉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።

የማይቀርበት!!!
ነገር ግን ቤተክርሰትያኑን እየቀባን ቀለሙ አልቆብን ሰራው በመንገድ ቆሙዋል ሰለዝህ የተዋህዶ ልጆች የበኩላችሁን አስተውፅዖ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ🙏 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ህሳብ ቁጥር 1000346770288 ህጋዊ የቤ/ኑ account ነው።

መሰከረም 24-25/2018 ዓ.ም የማይቀርበት🙏♥⛪🌻

22/09/2025

"ወር በገባ በ"13" ቅዱስ ሩፋኤል ነው።
ወቶ ከመቅረት ካልታሰበ አደጋ ከክፉ ነገር ሁሉ ሁላችንም ይሰውረን!
🙏🙏🙏

የባህራንን የሞት ደብዳቤን ወደ ሕይወት የቀየረው ሊቀ መላአኩ ቅዱስ ሚካኤል የእኛንም ሕይወት በአማላጅነቱ  ይቀይርልን🙏🙏🙏 @
22/09/2025

የባህራንን የሞት ደብዳቤን ወደ ሕይወት
የቀየረው ሊቀ መላአኩ ቅዱስ ሚካኤል የእኛንም ሕይወት በአማላጅነቱ ይቀይርልን
🙏🙏🙏 @

1⃣2⃣የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፦ የተጨነቁትን ዘውትር እንደምትረዳቸው ሁሉ እኔንም ለመርዳት ክንፊህን ዘርግተህ ፈጥነህ ድረሰልኝ🙏♥⛪🌼
21/09/2025

1⃣2⃣
የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፦ የተጨነቁትን ዘውትር እንደምትረዳቸው ሁሉ እኔንም ለመርዳት ክንፊህን ዘርግተህ ፈጥነህ ድረሰልኝ🙏♥⛪🌼

21/09/2025

1⃣2⃣
የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፦ የተጨነቁትን ዘውትር እንደምትረዳቸው ሁሉ እኔንም ለመርዳት ክንፊህን ዘርግተህ ፈጥነህ ድረሰልኝ🙏⛪💖

ሰው ቤት ደጋግመህ ስትሄድ ትረክሳለክ፥ እግዚአብሔር ቤት ደግሞ ደጋግመህ ስትሄድ ትቀደሳለህ፣ ሰው ጋር ደጋግመህ ስትደውል ይጠላሃል ፣ፈጣሪህ ጋር ደጋግመህ በፀሎት ስትደውል ለጠየከው ሁሉ መል...
21/09/2025

ሰው ቤት ደጋግመህ ስትሄድ ትረክሳለክ፥ እግዚአብሔር ቤት ደግሞ ደጋግመህ ስትሄድ ትቀደሳለህ፣ ሰው ጋር ደጋግመህ ስትደውል ይጠላሃል ፣ፈጣሪህ ጋር ደጋግመህ በፀሎት ስትደውል ለጠየከው ሁሉ መልስ ታገኛለህ።
🙏♥⛪🌻

የተቀጸል ጽጌ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከበረ!!መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ምድር ከክረምቱ ጢስና ጭጋግ ተላቅቃ በአበባ የምታሸበርቅበት ጊዜ መድረሱ የሚታሰብበት ...
20/09/2025

የተቀጸል ጽጌ በዓል በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከበረ!!

መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም

ምድር ከክረምቱ ጢስና ጭጋግ ተላቅቃ በአበባ የምታሸበርቅበት ጊዜ መድረሱ የሚታሰብበት የተቀጸል ጽጌ በዓል በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከብሯል።

በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን ሲከበር የቆየው የተቀፀል ፅጌ በዓል በዘንድሮውም ዓመት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአድባራትና ገደማት አስተዳዳሪዎች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል ።

ዘገባው የተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል ነው
🙏🌼♥⛪🌻

Big shout out to my newest top fans! Hiwi Ye Enatuwa Lij, በሪሁን አለሙ, Worku Gudeso, Helen Ye Habetamu Lijj, Zake Man Zake ...
20/09/2025

Big shout out to my newest top fans! Hiwi Ye Enatuwa Lij, በሪሁን አለሙ, Worku Gudeso, Helen Ye Habetamu Lijj, Zake Man Zake Man, መላአከ ፀሐይ አባ ፍቅረ, Amare Messele, ጌች ማን አበጀ, Bravo, Amarch Abesha, tes, Tsehay Ejeta, መቅደስ ወርቁ, Anafa Abera, ዘርዓ ዳዊት ጌታሰው, Ismael Gudata, Bini man, Burtee Adunyaa, Yobdar Biru, Essayas Arega, Addis Hailu, ቃል አለሙ, Yayesh Mekonnin, Bemenet endalew, ሰላም አማለድ ምረቱ, Meru Milo, Destaye Getnet, Mekdi Girma, Fasika Degefa, Ashenfi Shanko, Bilisummaa Tasammaa, Merhawit Selemun, Meseret Alemu, Dagu Dasalyni, Aregash Getu Aregash Getu, Flowers , Seble Nega, Mamey Nega, Aemiro Tesfa, Bichu Getu, Gzachew Yemane, Tsega Oda, Mesrak Haylu, Genet Genet, Siye Yetekliye Lij, Eliabet Tekabe Sahle, Getachew Gebretensay, Yordi Yemaryam Lej, Kdys Gebrial Abatye, Meskerme Lanbebo

ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ  በቡራዩ ጼዴንያ  ስመኝ ማርያም ገዳም ለ417 ደቀ  መዛሙርት ሥልጣነ ክህነት ሰጡ። መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ምD/n Tãkêlë Mበየዓመቱ መስከረም 10 ቀን የሚከ...
20/09/2025

ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በቡራዩ ጼዴንያ ስመኝ ማርያም ገዳም ለ417 ደቀ መዛሙርት ሥልጣነ ክህነት ሰጡ።

መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ምD/n Tãkêlë M
በየዓመቱ መስከረም 10 ቀን የሚከበረውን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቡራዩ ጼዴንያ ስመኝ ማርያም ገዳም ለ417ደቀ መዛሙርት ሥልጣነ ክህነት ተሰጥተዋል።

ደቀ መዛሙርቱም በሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት ውስጥ ከሚገኙት ገዳማትና አድባራት የመጡ ሲሆን የዲቁና ማዕረገ ክህነት የተሰጣቸው ሁሉም ተፈትነው ያለፉ ናቸው።

ቁጥራቸውም ዲያቆናት 305 ቀሳውስት 102 ቆሞሳት 10 በአጠቃላይ 417 ሲሆኑ ናቸው።

ዘገባው የኢኦቴቤ ቴቬ ነው
🙏🌼♥⛪🌻

Address

Sodo

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when D/n Tãkêlë M posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to D/n Tãkêlë M:

Share