Dalgadessie83.blogspot.com

Dalgadessie83.blogspot.com To learn good things around the world vai social media and to inform our society! Dessie Ethiopian Facebook Fans Page

23/04/2025
20/04/2025

BAGA AYYAANA FAASIKAA GEESSAN!
አንኳን ለፋሲካ በዓል አደረሳችሁ!
እንኳዕ ንትንሳኤ በዓል ኣብፀሐኩም!
Hashshu Gattes!

20/03/2025

"መብረር ካልቻልክ ሩጥ፤መሮጥ ካልቻልክ ተራመድ ፤ መራመድ ካልቻልክ ተጎተት ፤ ብቻ እንቅስቃሴህን መቀጠል አለብህ"

ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር

18/03/2025

"A blog about social networking and webpages."

20/09/2024

Inflammation is an essential immune system response helps you stay safe and heal from illnesses. But when levels in your body remain chronically high, it can create health risks of its own. Here's how your diet can play a role in tamping it down. https://nyti.ms/4dekOfC

07/09/2024

"ግድቡ የእኔ ነው" ያልንለት እና ብዙ ተስፋ ያደረግንበት የህዳሴ ግድብ በሙሉ አቅሙ ሀይል ማመንጨት ሊጀምር ጫፍ ሲደርስ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳብ ከተፍ አለ። The irony!

"We don’t even ask happiness, just a little less pain."

Charles Bukowski

09/08/2024
09/08/2024
08/08/2024
08/08/2024



" አዲስ የጨዋታ ሕግ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ እየመጣ ያለው " - ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

መንግሥት አሁን ላይ በኢኮኖሚው ውስጥ ካለው እንቅስቃሴ አንጻር " ገቢ ገና አልሰበሰብኩም ፤ ገና አልጀመርኩ " ብሎ ያስባል።

ይህንን ለማስተካከል እና ሀገራዊ ገቢን ለማሳደግ በአዲሱ ሪፎርም ብዙ ስራዎች ይሰራሉ ብሏል።

ገቢ ለማሳደግ በሚሰራው ስራ ግን ተጨማሪ ታክስ አይጣልም፣ የታክስ መጥናኔም አይጨምርም ሲል ገልጿል።

ታዲያ በምን መንገድ ገቢውን ለማሳደግ ነው ያሰበው ?

የገንዝብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ፦

" በየዓመቱ የገቢ መሰብሰብ አቅማችን እየተሻሻለ መምጣቱ የሚታይ ነው። ግን ኢኮኖሚ ውስጥ ካለው አቅም አንጻር ገቢ ገና አልሰበሰብንም / አልጀመርንም የሚል ድምዳሜ ላይ ነው መንግሥት የደረሰው።

ጎረቤት ሀገር አማካይ 15% እና 14% በመሆነበት ሁኔታ እኛ 7% አካባቢ ከሀገራዊ ምርት አንጻር እየሰበሰብን ገቢ እየሰበሰብን አይደለም።

ይህ ሪፎርም አንዱ አንጓ በፊሲካል ፖሊሲው ስር የተቀመጠው ሀገራዊ ገቢ ማሳደግ ነው።

4% GDP በሚቀጥለው ሶስት ዓመት እንጨምራለን ማለት ቀላል ስራ አይደለም ከባድ ነው። በዚህ ዓመት ሰኔ 30 ላይ 527 ቢሊዮን አካባቢ ገቢ አውጀን ከወር በኋላ 851 ቢሊዮን ማወጅ በጣም ከባድ ነው።

ይህንን ስናደርግ ግን ሌሎች ሀገራት እንዳደረጉት ተጨማሪ ታክስ በመጣል፣ ወይም የታክስ ምንጣኔ በመጨመር አይደለም። ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን distortion በማስተካከል ነው ለመጨመር ያሰብነው።

አንድ ምሳሌ ላንሳ፦ የመኪና አስመጪዎች ጋር ገበያ ተኪዶ መኪና ሲገዛ የመኪና ዋጋው 10 ሚሊዮን ከሆነ ገቢዎች ሄደው ደረሰኝ የሚሰጡት ወይ የ1 ሚሊዮን ወይ 2 ሚሊዮን ነው። ስንት እንደሚሸጥ እየታየ ማንም ሰው ገበያው ላይ የሚያውቀውን። ይሄ መስተካከል አለበት።

ከዚህ በፊት በነበረ ሁኔታ እነሱም ችግር ነበረባቸው (መኪና አስመጭዎች) LC የሚሰጣቸው 1000 ዶላር ይሆናል ፤ ሌላው ብር ከኤክስፖርተር ገዝተው ወይ ከጥቁር ገበያ አሰባስበው መኪና ገዝተው ፣ ጅቡቲ አምጥተው ነው የሚሸጡት ይሄን ችግር በመሰረታዊነት ነው ሪፎርሙ የሚቀይረው።

ሁሉ ነገር ግልጽ ይሆናል። ዋጋ እንዲታወቅ እና ግልጽ በሆነ መንገድ እንዲሆን ይደረጋል ሪፎርሙ።

ይህንን መሰል እና በተለያየ ቦታ ያልሰበሰብናቸው ፦

- መርካቶ አካባቢ ያለው የንግድ እንቅስቃሴ ይታወቃል፣

- የንግድ ሂደት ላይ ደረሰኝ መቁረጥ አለመቁረጥ ችግር ይታወቃል

- ጉምሩክ ላይ የ1 ሚሊዮን አይተም አስገብቶ እዛ ቀረጥ ከፍሎም አስገብቶ ገቢዎች ሄዶ ሪፖርት የሚያደርገው ምናልባት የ100 ሺህ እቃ ይሆናል ... ያንን የሚያስታርቅ ዳታውን reconcile የሚያደርግ ሲስተም እየዘረጋን ነው።

እስካሁን ታክስ ሳይከፍል ይከብር የነበረው ባለሃብት አሁን ቶሎ ወደ መስመር መግባት አለበት። ይሄን የሚፈቅድ ነገር አይኖርም።

ጠንካራ የሆነ የ enforcement ስራ ይካሄዳል። እነዚህ የዳታ ጉዳዮችም አሉ። ታክስ ሳይከፍል ሃብት የሚያፈራውን ደግሞ even ያፈራውን ሃብት መውረስ የሚያስችል ለህግ ድጋፍ ተቀምጧል።

ስለዚህ አዲስ የጨዋታ ሕግ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ የመጣ ያለው። ይሄ የታክስ መሰብሰብ አቅማችንን እንድናሳድግ ትልቅ አቅም ይሆነናል። የልማት ትልማችንን ለማሳካት፣ የራሳችንን ወጪ በራሳችን ገቢ ለመሻፈን ያስቀመጥነውን ራዕይ እንድናሳካ እድል ይፈጥርልናል። "


TIKVAH-ETH

ሐሰተኛ ከሰል የማምረት ሥራ ከህገወጥነት ያለፈ ወንጀልም ነዉ።
06/06/2024

ሐሰተኛ ከሰል የማምረት ሥራ ከህገወጥነት ያለፈ ወንጀልም ነዉ።

Address

Wolaita S**o
S**o
50MI

Telephone

+251913592751

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dalgadessie83.blogspot.com posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Dalgadessie83.blogspot.com:

Share

Category