Bat press

Bat press እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም !!

"በተስፋፋው ኃይል በሕዝባችን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግድያ፣ የንብረት ውድመትና መፈናቀል አጥብቀን እንቃወማለን። በአካባቢው ከዚህ የከፋ እልቂትና ጉዳት እንዳይከሰት የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊ...
22/05/2026

"በተስፋፋው ኃይል በሕዝባችን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግድያ፣ የንብረት ውድመትና መፈናቀል አጥብቀን እንቃወማለን። በአካባቢው ከዚህ የከፋ እልቂትና ጉዳት እንዳይከሰት የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በአስቸኳይ በመግባት ሰላምና መረጋጋትን እንዲያስከብርልን እንጠይቃለን።"

Jawu jawaatu dagate lowo waaga baatino anni aadde Jaldeessi Dangisohu tenne gaance giddo edderamasinni lowo dadilli macc...
22/05/2026

Jawu jawaatu dagate lowo waaga baatino anni aadde Jaldeessi Dangisohu tenne gaance giddo edderamasinni lowo dadilli maccishaminoe. Maatete, fiixa firaho Maganu sheho aanno gede halcheemmo.

Tenne yannara kumunni kiirranni manni darame way waasu nookkiwa rosu minnara noo daafira rahotenni safote kaa'lo iillitara xa'mineemmo. Qoqqowu mootimmara bado noonke?

አርሰናል ከ22 አመት በኋላ ሻምፒዮን ሆነች። እንኳን ደስ አለን💥
19/05/2026

አርሰናል ከ22 አመት በኋላ ሻምፒዮን ሆነች። እንኳን ደስ አለን💥

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 32ኛ ሳምንት የደረጃ ሠንጠረዥአሁንም ሲዳማ ቡና የልጉ መር ነን Roori Sidaama
16/05/2026

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

32ኛ ሳምንት የደረጃ ሠንጠረዥ
አሁንም ሲዳማ ቡና የልጉ መር ነን
Roori Sidaama

እንኳን ለቤትህ በቃህ ወንድም  !
09/05/2026

እንኳን ለቤትህ በቃህ ወንድም !

?? 👉 "  መንገድ የመኪናዎች መቃብር ሆኗል!"በሀዌላ ቱላ - ወተራ ራሳ - ያዬ - ወራንቻ የአስፋልት መንገድ ግንባታ መጓተት ሳቢያ፣ መንገዱ በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ለትራን...
08/05/2026

?? 👉 " መንገድ የመኪናዎች መቃብር ሆኗል!"

በሀዌላ ቱላ - ወተራ ራሳ - ያዬ - ወራንቻ የአስፋልት መንገድ ግንባታ መጓተት ሳቢያ፣ መንገዱ በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ለትራንስፖርት ዝግ ሆኗል። ባሳለፍነው አጭር ጊዜ ውስጥ በተከሰተው የዝናብ መጥለቅለቅ ምክንያት፦

👉የሕዝብ ማመላለሻ መኪናዎች ሰቆቃ፦ በርካታ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችና ታክሲዎች ተሳፋሪዎችን እንደያዙ በጭቃ ውስጥ ተዘፍቀው ለሰዓታት አልፎ ተርፎም ለቀናት ቆመው ይገኛሉ። እናቶች፣ ሕፃናትና ሕመምተኞች በጭቃው መካከል ተገፍተውና ተንገላተው በእግራቸው ለመጓዝ ተገደዋል።
👉የጭነት መኪናዎች መከራ፦ የአካባቢውን ምርት (በተለይ ቡናና የእንሰት ውጤቶች) የጫኑ ከባድ የጭነት መኪናዎች በጭቃው ውስጥ በመስጠማቸው ምክንያት ምርቶች እየተበላሹና ነጋዴዎችም ለከፍተኛ ኪሳራ እየተዳረጉ ነው።
የመንገድ መዘጋት፦ መኪናዎች በጭቃ ውስጥ ተዘፍቀው መንገዱን በመዝጋታቸው፣ የድንገተኛ ጊዜ ሕክምና የሚፈልጉ ወገኖችና ለወሊድ የሚሄዱ እናቶች ወደ ሆስፒታል መድረስ የማይችሉበት አስከፊ ደረጃ ላይ ደርሷል።

🔥 የሕዝብ ቁጣ፦ "ዮቴክ ኮንስትራክሽን ይውጣልን!"

የአካባቢው ነዋሪዎች በመኪናዎቹ መዘፈቅና በመንገዱ መበላሸት ክፉኛ ተቆጥተዋል። በቦታው የተገኙ ነዋሪዎች እንዲህ ይላሉ፦

> *"ይህ መንገድ ሊሰራ ሳይሆን ሊያጠፋን ነው የተቆፈረው! መኪናዎች በጭቃ ውስጥ እየሰመጡ፣ የሰው ሕይወት አደጋ ላይ እየወደቀ ዝም የሚባለው እስከመቼ ነው? ዮቴክ ኮንስትራክሽን ማሽነሪዎቹን አቁሞ እኛን በጭቃ ውስጥ እያፈነን ነው። መንግሥት ዛሬውኑ መፍትሔ ካልሰጠን ትዕግሥታችን አልቋል!"

📢 ግልጽ ጥሪ ለሚመለከታቸው አካላት

1.🛑 ለፌዴራል መንገዶች ባለሥልጣንና ለክልሉ አመራር፦ በአሁኑ ሰዓት በጭቃ ውስጥ ተዘፍቀው የሚገኙ መኪናዎችን ለማውጣትና መንገዱን ለጊዜውም ቢሆን ለማስከፈት አስቸኳይ ማሽነሪዎች እንዲላኩ እንጠይቃለን።
2.🛑ለኮንትራክተሩ፦ ዮቴክ ኮንስትራክሽን በሕዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ይህንን ስቃይ በአስቸኳይ እንዲያቆምና የተቋረጠውን ሥራ እንዲቀጥል፣ ካልሆነም በሕግ እንዲጠየቅ እናሳስባለን።

Address

Hawasa

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:00
Tuesday 08:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00

Telephone

+251462209882

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bat press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share