01/11/2025
"ማንኛውም ዜጋ ዐሻራ ሳይሰጥ ፓስፖርት ማግኘት አይችልም"
- የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
+++++++++++++
| በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎች ዐሻራ ሳይሰጡ ፓስፖርት እየተሰጠ ነው በሚል በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ገለጸ፡፡
ተቋሙ ያለዐሻራ ፓስፖርት እየሰጠ ነው መባሉንም አስተባብሏል፡፡
https://gateway.press.et/am-digital-content/share/am-stories/4xv5pr01za7wm06hy33cbswxw
#ፖስፖርት #ሐሰተኛመረጃ FDRE Immigration and Citizenship Service