
20/09/2025
!
መስከረም ወር ሲጠናቀቅ;-
👉የደሞዝ ጭማሪው ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል፤
👉ክልሎች መረጃ አሟልተው ባለማድረሳቸው መክፈል
አልተቻለም፤
👉መረጃ ስላልተሟላ በቀጣይ ወራት ይከፈላል፤
👉በቀጣይ ወራት ከነውዝፉ ተፈፃሚ ይሆናል፤... ወዘተ
የሚሉ ዘገባዎችን የመንግስት ተሿሚዎችን ጨምሮ ሁሉም የመንግስት ተቀጣሪዎች መስከረም ወር 2018 ሲጠናቀቅ መስማት አይፈልጉም።
ስለዚህ የደመወዝ ጭማሪውን መንግስት ማንም ሳይጠብቅ ድንገት ይፋ እንዳደረገው ሁሉ የተናገረው ጊዜ ምንም ሳይሸራርፍ እና ምክንያት ሳይደረድር ተፈፃሚ እንደሚያደርግ ሁሉም የመንግስት ተቀጣሪዎች በእምነት ይጠባበቃሉ።
Temesgen Tanto
#ማሳሰቢያ;- ጭማሪዉ እኔን አይመለከተኝም።