Amhara Satellite Media Network ASAMN

Amhara Satellite Media Network ASAMN Amhara satellite Media Network
Focus on the social , economic & political
issues of Amhara and Ethiopia at large የ YouTube ቻናላችን >> bit.ly/3nhGJe3

26/09/2025

ሰበር ዜና
ፋኖ ወልዲያ ከተማን በመቆጣጠር ላይ ይገኛል።

They’re coming
25/09/2025

They’re coming

ሰበር ዜና!  የ12ኛ ክፍለጦር ዋና አዛዡ ሲቆስል፣ ምክትሉ ተማርኳል፣ 15 ፓትሮልና አምቡላንስ እንዲሁም ሁለት ኦራል ተማርኳል። 721 ጠላት ሲደመሰስ፣ 188 በላይ ተማርኳል!2ተኛ ቀን ዘመ...
25/09/2025

ሰበር ዜና! የ12ኛ ክፍለጦር ዋና አዛዡ ሲቆስል፣ ምክትሉ ተማርኳል፣ 15 ፓትሮልና አምቡላንስ እንዲሁም ሁለት ኦራል ተማርኳል። 721 ጠላት ሲደመሰስ፣ 188 በላይ ተማርኳል!

2ተኛ ቀን ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በታላቅ ድል ታጅቦ እንደቀጠለ ነው።

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ መስከረም 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 12:00 ሰዓት የተጀመረው ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በአምስቱም ኮሮች እና በዕዙ ልዩ ዘመቻ ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ አስደናቂ ድሎችን እያስመዘገበ ተጠናክሮ ቀጥሏል።

2ተኛ ቀኑን በያዘው “ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በዛሬው ዕለት መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም ተጠንክሮ የቀጠለ ሲሆን በዚህ ተጋድሎም አገዛዙ ለሁለት ዓመት የሰሜን ወሎ ዞን የጦር ማዘዣ ጣቢያ አድርጎት የነበረው የግዳን ወረዳ ሙጃ ከተማ በርካታ ምሽጎችን በመስበር በምኒልክ ዕዝ ሰራዊት በቁጥጥር ስር ውሏል።

የተገኙ ድሎች:-

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር የተደረገ የአውደ ውጊያ ተሳትፎ(በወንዳች ሙጃ ኩልመስክ ግንባር):-

1ኛ. እንደ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር የተገኘ ድል

ጥራሪ ክፍለ ጦር

👉 21 ጥቁር ክላሽ
👉 4 ብሬን
👉 አንድ ዲሽቃ
👉 2600 የክላሽ ተተኳሽ
👉 3480 የብሬን ተተኳሽ
👉 1250 የዲሽቃ ተተኳሽ
👉 18 ምርኮኛ
👉 147 የተደመሰሰ

ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር

👉 122 ጥቁር ክላሽ
👉 4 ብሬን
👉 3200 የክላሽ ተተኳሽ
👉 2190 የብሬን ተተኳሽ
👉 3264 የድሽቃ ተተኳሸ
👉 59 ምርኮኛ
👉 256 የተደመሰሰ
👉 24 የሞርተር ተተኳሽ

ተከዜ ክፍለ ጦር

👉 59 ጥቁር ክላሽ
👉 3 ብሬን
👉 1850 የክላሽ ተተኳሽ
👉 2940 የብሬን ተተኳሽ
👉 44 ምርኮኛ
👉 146 የተደመሰሰ
👉 24 የሞርተር ተተኳሽ

1.1. ተከዜ ክፍለ ጦር 5ኛ ሻለቃ በራስ አንጎት ወረዳ አካባቢ የምትንቀሳቀሰው

👉 10 ጥቁር ክላሽ
👉 5 ሚሊሻ
👉 250 የብሬን ተተኳሽ
👉 230 የክላሽ ተተኳሽ የተማረከ

ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር

👉 131 ጥቁር ክላሽ
👉 5 ብሬን
👉 2074 የክላሽ ተተኳሽ
👉 3520 የብሬን ተተኳሽ
👉 2800 የድሽቃ ተተኳሽ
👉 62 ምርኮኛ
👉 137 የተደመሰሰ
👉 16 የሞርተር ተተኳሽ
👉 ሌተናል ኮሎኔል ዘሪሁን የሚባል የተማረከ

ጠቅለል ሲል እንደ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር
👉 343 ጥቁር ክላሽ
👉 16 ብሬን
👉 ሁለት ዲሽቃ
👉 9954 የክላሽ ተተኳሽ
👉 11500 የብሬን ተተኳሽ
👉 7314 የዲሽቃ ተተኳሽ
👉 716 የተደመሰሰ
👉 188 ምርኮኛ

በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በዛሬው ዕለት የተማረከ ንብረት:-
• 15 ፓትሮል እና አምቡላንስ
• ⁠2 ኦራል

በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በአምስቱም ኮሮችና በዕዙ ልዩ ዘመቻ ነጻ የወጡ ቦታዎች:-

• ሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ዋና መቀመጫ የሆነችው ሙጃ ከተማ ጨምሮ ሙሉ ለሙሉ ወረዳው በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ጋዞ ወረዳ መቀመጫ የሆነችው አስታይሽን ጨምሮ ወረዳው ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ራስ አንጎት ወረዳ መቀመጫ የሆነችውን አሁን ተገኝ ከተማን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ብልባለ ከተማን ጨምሮ ከሹምሽሃ ቀበሌ ውጭ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ከወልደያ ከተማ ውጭ ያለው ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ዳውንት ወረዳ ዋና መቀመጫ የሆነችው ኩርባ ከተማን ጨምሮ ወረዳውን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ ከኮን ከተማ ውጭ ያለው ሙሉለሙሉ በፋኖ ቁጥጥፍ ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ ከፍላቂትና ከገራገራ ከተማ ውጭ ያለው ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል። ፍላቂትና ገረገራ ከተማ ላይ ትንቅንቅ እየተደረገ ነው።
• ⁠ደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ዋና መቀመጫ የሆነችው ታሪካዊቷ ውጫሌ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብታለች።

#ማስታወሻ:- የምስራቅ አማራ ኮር 1፣ የምስራቅ አማራ ኮር 2፣ የልጅ እያሱ ኮር እና የንጉስ ሚካኤል ኮር ቁጥራዊ መረጃዎች እንደተጠናቀቁ የምናደረስ ይሆናል።

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው)

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
መስከረም 15/2018 ዓ.ም

2ተኛ ቀን ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በታላቅ ድል ታጅቦ እንደቀጠለ ነው።የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ መስከረም 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 12:...
25/09/2025

2ተኛ ቀን ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በታላቅ ድል ታጅቦ እንደቀጠለ ነው።

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ መስከረም 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 12:00 ሰዓት የተጀመረው ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በአምስቱም ኮሮች እና በዕዙ ልዩ ዘመቻ ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ አስደናቂ ድሎችን እያስመዘገበ ተጠናክሮ ቀጥሏል።

2ተኛ ቀኑን በያዘው “ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በዛሬው ዕለት መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም ተጠንክሮ የቀጠለ ሲሆን በዚህ ተጋድሎም አገዛዙ ለሁለት ዓመት የሰሜን ወሎ ዞን የጦር ማዘዣ ጣቢያ አድርጎት የነበረው የግዳን ወረዳ ሙጃ ከተማ በርካታ ምሽጎችን በመስበር በምኒልክ ዕዝ ሰራዊት በቁጥጥር ስር ውሏል።

በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በትላንትናው ዕለትና በዛሬው ዕለት ነጻ የወጡ ቦታዎች:-

• ሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ዋና መቀመጫ የሆነችው ሙጃ ከተማ ጨምሮ ሙሉ ለሙሉ ወረዳው በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ጋዞ ወረዳ መቀመጫ የሆነችው አስታይሽን ጨምሮ ወረዳው ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ራስ አንጎት ወረዳ መቀመጫ የሆነችውን አሁን ተገኝ ከተማን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ብልባለ ከተማን ጨምሮ ከሹምሽሃ ቀበሌ ውጭ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ከወልደያ ከተማ ውጭ ያለው ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ዳውንት ወረዳ ዋና መቀመጫ የሆነችው ኩርባ ከተማን ጨምሮ ወረዳውን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ ከኮን ከተማ ውጭ ያለው ሙሉለሙሉ በፋኖ ቁጥጥፍ ስር ገብቷል።

• ⁠ሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ ከፍላቂትና ከገራገራ ከተማ ውጭ ያለው ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል። ፍላቂትና ገረገራ ከተማ ላይ ትንቅንቅ እየተደረገ ነው።

ውጊያውና ትንቅንቁ አሁንም እንደቀጠለ ነው፣ ከመረጃው ብዛት የተነሳ ቁጥር ለመመዝገብ ተቸግረናል፣ ዝርዝር የቁጥር መረጃዎችን ይዘን የምንመለስ ይሆናል!

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው)

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
መስከረም 15/2018 ዓ.ም

አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝትናንት መስከረም 14/2018 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ ባወጀው ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በትናንትናቅ እለት ብቻ ትላልቅ ድሎችን ተጎናፅፏል።በ...
25/09/2025

አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ትናንት መስከረም 14/2018 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ ባወጀው ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በትናንትናቅ እለት ብቻ ትላልቅ ድሎችን ተጎናፅፏል።

በትናንቱ ውጊያ በውስን አውደ ግምባሮች ብቻ ስድስት(6) ⁠ሞርተር፣ ስድስት ⁠ዲሽቃ(6)፣ 438 ክላሽንኮቭ መሣሪያ፣ 14 ⁠ብሬን፣ ዘጠኝ(9) ስናይፐር፣ 52,600 የብሬንና የድሽቃ እንዲሁም የክላሽ ተተኳሽ፣ 37 የሞርተር ቅንቡላ፣148 F1 ቦምብ፣ ዘጠኝ(9) ወታደራዊ ራዲዮ መገናኛ፣ አንድ ሲኖትራከርና አንድ ኦራል ሙሉ ወታደራዊ ቁሳቁስና ሬሽን ማርኮ መታጠቁን መረብ ሚዲያ ከዕዙ ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ ለማረጋገጥ ችሏል።

በተጨማሪም በውጊያው 471 ወታደሮች ሲገደሉ ⁠175 ወታደሮች ደግሞ ተማርከዋል ሲል ያስታወቀው ዕዙ፡ ከእነዚህ መካከል 126 ቆስለው የተማረኩ ናቸው ብሏል።

ዛሬ ደግሞ በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ መቀመጫ የሆነችው ሙጃ ከተማን ጨምሮ የላስታ ወረዳዋ ብልባላ ከተማ፣ የጋዞ ወረዳ መቀመጫ የሆነችው እስታይሽ ከተማንና፡ ሐሙሲት፣ አሁን ተገኝ፡፣ ቀበሮ ሜዳ፣ ደቦት፣ ድልብንና ሌሎች ከተሞችን ከፀረ አማራው የብልፅግና አገዛዝ ነፃ አድጎ ተቆጣጥሯል።

መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

25/09/2025

ዋርካው ምሬ ወዳጆ 2ኛውን ዙ-23 ገቢ አድርጓል
Viva ሚኒልክ

ሰበር ዜና! የሰሜን ወሎ ዞን አመራሮች ወልድያ ከተማ አናድርም በሚል ምሽቱን ወደ ሐራና ጭፍራ መጓዛቸው ተሰምቷል።አመራሮቹ፡ ትላት  በፋኖ ከመማረክ የተረፉ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ወታደሮችንና ...
25/09/2025

ሰበር ዜና! የሰሜን ወሎ ዞን አመራሮች ወልድያ ከተማ አናድርም በሚል ምሽቱን ወደ ሐራና ጭፍራ መጓዛቸው ተሰምቷል።

አመራሮቹ፡ ትላት በፋኖ ከመማረክ የተረፉ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ወታደሮችንና የጦር መሣሪያዎችን ከእያሉበት በመለቃቀም ታጅበው ወጥተው አድረዋል።

አመራሮቹ፡ ፋኖ ትላት አዳራቸውን ወልድያ ከተማን ሊቆጣጠር ይችላል በሚል ስጋት ነው ከተማዋን ለቀው እንደወጡ ምንጮቻችን ገልፀዋል።

በተያዘ ዜና!

የሰሜን ምስራቅ ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄነራል አሰፋ ቸኮል የቁም እስረኛ መደረጉ ተሰምቷል።

ሌተናል ጄነራሉ ከሳምታት በፊት በአፋር ሰመራ ከተማ ምክትል ኢታማዦር ሹሙ በተገኙበት የግምገማ መድረክ ላይ ከፍተኛ የሆነ ትችት አስተናግዶ እንደነበር ወታደራዊ ምንጮቹን ዋቢ ተደርጎ መዘገቡ አይዘነጋም።

በግምገማ መድረኩ ነሐሴ 03/2017 ዓ/ም ራያ ቆቦ ላይ በፋኖ ስለተማረከው ዙ23 ጉዳይ ተነስቶ ኢታማዦር ሹሙ አበባው ታደሰ፡ ፀያፍ ቃላቶችን በመጠቀም ጭምር አሰፋ ቸኮልን በስድብ እንደወረፉትም በዘገባችን አካተን ነበር።

በትላንቱ ውጊያ ደግሞ በፋኖ የተገደለውንና የተማረከውን የዕዙን ጦር መሣሪያ እና ሰራዊት ውለድ ተብሎ ምሽቱን የቁም እስረኛ ተደርጓል ሲሉ የመረጃ ምንጮቻችን ገልፀዋል።

ሌ/ጄነራሉን የሚዘውሩት በስሩ የሚገኙ የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ የበታች አመራሮች "ማዕረግህን በሳንጃ ቆርጠን እንጥልልሀለን" በሚል ቃል በቃል እንደተናገሩት ነው የተሰማው።

"አሰፋ ቸኮል ምሽቱን የቁም እስረኛ ተደርጓል፡ ነገ ወደ አዲስ አበባ ይወሰዳል እዛ ከደረሰ በኋላ ወይ ማዕረጉን ተነጥቆ ይታሰራል አልያም ሊረሸን ይችላል" ሲሉ ነው መረጃውን ያደረሱን ምንጮቻችን የገለፁት።

@መረብ ሚዲያ

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በታላቅ በድል ተጀምሯል! (ከ 1,000 ክላሽ ላይ ተማር - ኳል )የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ መስከረም 14 ቀን 201...
25/09/2025

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በታላቅ በድል ተጀምሯል! (ከ 1,000 ክላሽ ላይ ተማር - ኳል )

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ መስከረም 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 12:00 ሰዓት የተጀመረው ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በአምስቱም ኮሮች እና በዕዙ ልዩ ዘመቻ ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ አስደናቂ ድሎች ተገኝተዋል።

የተገኙ ድሎች:-

፩ኛ. ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ በቅሎ ማነቂያና ዙሪያው ላይ ክፍተኛ ትንቅንቅ ያደረገ ሲሆን በዚህም በተለይ ቁልፍ ወታደራዊ ቦታ በሆነችው በቅሎ ማነቂያ የተገኙ ድሎች:-

አሳምነው ክፍለጦር
• ሞርተር 2
• ⁠ብሬን 2
• ⁠ክላሽ 76
• ⁠ስታር ሽጉጥ 1
• ⁠7000 የብሬን ተተኳሽ
• ⁠9800 የክላሽ ተተኳሽ
• ⁠1300 የዲሽቃ ተተኳሽ
• ⁠95 የደረት ትጥቅ
• ⁠180 ወታደራዊ ሻንጣ
• ⁠5 መገናኛ አይኮም

ባለሽርጡ ክፍለጦር:-
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር የደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ቢስቲማ ከተማ፣ በጉቢሳና፣ በጉሃ፣ በሰቀላ እና ቴሌው ዙሪያ ከፍተኛ ውጊያ ያደረጉ ሲሆን የጉቢሳ ምሽግ ተሰብሯል።

የወረዳው ዋና መቀመጫ የሆነውን ቢስቲማ ከተማን ሙሉበሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ለማስገባት ከፍተኛ ተጋድሎ እየተደረገ ይገኛል። እስካሁን ባለው መረጃ:-
• የተደመሠሠ 78
• ⁠የቀሰለ 53
• ⁠ክላሽ 7
ባለሽርጡ ክፍለጦር የሀብሩ ወረዳ ቆላማ የአፋር አጎራባች አካባቢዎችን በመቆጣጠርና ሕዝባዊ አስተዳደር የዘረጋው የባለሽርጡ ክፍለጦር ዛሬ የሀይቅ፣ ደሴና ኮምቦልቻ ቆላማ አካባቢዎችን ከልጅ እያሱ ኮር ጋር ጥምረት በመፍጠር ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።

ሐውጃኖ ክፍለጦር
• ዲሽቃ 1
• ⁠ስናይፐር 1
• ⁠ክላሽ 40
• ⁠የብሬን ተተኳሽ 5,000
• ⁠የክላሽ 3000
• ⁠የወገብ ትጥቅ 23
• ⁠የክላሽ ካዝና 18
• ⁠F1 Bomb 10
• ⁠የሞርተር ቅንቡላ 7

በምስራቅ አማራ ኮር 1 አጠቃላይ የተደመሰሰና የተማረከ:-
• ⁠የተደመሰሰ 1 ኮረኔል፣ መቶአለቃ ኢሳያስን ጨምሮ 282 የአገዛዙ ሰራዊት
• ⁠ምርኮኛ 18
• ⁠የበቅሎ ማነቂያ አስተዳዳሪ አቶ አያሌው ደሳለ ከነ ግብረ አበሮቹ ተደምስሷል።

፪ኛ. ምስራቅ አማራ ኮር 2 ሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ወንዳች ከተማ በቁጥጥር ስር አውለው፣ በተለይ እዚህ ከተማ ላይ በተደረገ አስደናቂ ተጋድሎ የተገኘ ድል:-

ዞብል አንባ ክፍለጦር
• ዲሽቃ -3
• ⁠ብሬን - 8
• ⁠ክላሽ 130
• ⁠ስናይፐር - 5
• ⁠F1 Bomb - 102
• ⁠82MM ሞርተር -2
• ⁠120MM ሞርተር - 1
• ⁠የሞርተር ቅንቡላ - 30
- ኦራል ከነተተኳሹ
- ⁠22ሺ በላይ ተተኳሽ

ካላኮርማ ክፍለጦር
• 1 ዲሽቃ
• ⁠2 ብሬን
• ⁠2 ስናይፐር
• ⁠89 ክላሽ
• ⁠የብሬን ተተኳሽ 1500
• ⁠የክላሽ ተተኳሽ 2000
• ⁠4 አይኮም መገናኛ
• ⁠50 የክላሽ ካዝና
• ⁠36 ኤፍዋን ቦምብ
• ⁠2 የሜዳ መነፀር

ታጠቅ ክፍለጦር ወንዳች ላይ ከፍተኛ ተጋድሎ አድርገዋል።
• 20 ክላሽ
• ⁠4 የደረት ትጥቅ
• ⁠4 ካዝና
በምስራቅ አማራ ኮር 2 እንደ አጠቃላይ የተማረከና የተደመሠሠ:-
• ⁠ምርኮኛ 147
• ⁠ሙት 137
• ⁠በርካታ ወታደራዊ ቁሳቁስና ሬሽን ተገኝቷል።

፫ኛ. ልዩ ዘመቻ ሰሜን ወሎ ዞን አንጎት ወረዳ አካል የሆነውን ታላቅ ወታደራዊ ቁልፍና ስትራቴጅ ቦታ በተለይም ከወልደያ ላሊበላ- ከወልደያ ባህርዳር ያለውን መስመር በቁጥጥር ስር አውለውታል። ገዥ መሬት የሆነውን ድልብን ተቆጣጥረዋል። በዚህ ውጊያም በርካታ ወታደራዊ መሳሪያ ተማርከዋል።
• 1 ብሬን
• ⁠2 ክላሽ
• ⁠7 ምርኮኛ
፬ኛ. ላስታ አሳምነው ኮር በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ኩልመስክ፣ ወንዳች ዙሪያውን በተደገ ከፍተኛ ትንቅንቅ የተገኙ ድሎች:-

ተከዜ ክፍለ ጦር ኩልመስክ ከተማን በመቆጣጠር

• 11 የተደመሰሰ
• ⁠3 የተማረከ
• ⁠20 ክላሽ
• ⁠420 የክላሽ ተተኳሽ
• ⁠580 የብሬን ተተኳሽ

ጥራሪ ክፍለ ጦር

• 1 ሞርተር (82 ሚሊሜትር)
• ⁠1 ዲሽቃ
• ⁠1 ብሬን
• ⁠1 ስናይፐር
• ⁠54 ክላሽ

በዛሬው ዕለት መስከረም 14 ቀን 2018 ዓ.ም ጧት 12:00 ሰዓት የጀመረው ውጊያ አሁንም እንደቀጠለ ቢሆንም እስከ 8:00 ሰዓት በተካሄደው ውጊያ አጠቃላይ የተገኙ ድሎች:-

• ⁠ሞርተር - 6
• ⁠ዲሽቃ - 6
• ⁠ብሬን - 14
• ⁠ስናይፐር - 9
• ⁠ክላሽ - 438
• ⁠የተደመሠሠ ጠላት - 471
• ⁠የተማረከ - 175
• ⁠ተተኳሽ - 52,600
• ⁠ወታደራዊ ሬዲዮ - 9
• ⁠F1 Bomb - 148
• ⁠ቁስለኛ - 126 ይዞት የወጣው
• ⁠የሞርተር ቅንቡላ - 37
• ⁠1 ሲኖ ትራክ ሙሉ ወታደራዊ ቁሳቁስና ሬሽን

አገዛዙ የሚተማመንባቸው የሰሜን ምስራቅ ዕዝ አካል የሆኑት 12ኛና 61ኛ ክፈለጦር መካከል የ12ኛ ክፍለጦር 70% ኃይላቸውን መማረክ፣ መደምሰስ እና ማፍረስ ተችሏል።

#ማስታወሻ:- የልጅ እያሱና የንጉስ ሚካኤል ኮር የአውደ ውጊያ መረጃዎች እንደደረሱን የምናሳውቅ ይሆናል።

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው)

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
መስከረም 14/2018 ዓ.ም

24/09/2025

ሶማ ብርጌድ ያስመረቃቸው ኮማንዶዎች ያሳዩት አስደማሚ ትርኢት

ሰበር  ዜና  14/01/2018ዓ.ምአፋበኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው እዝ በፍቃዱ በላይ ክ/ጦር  አሳምነው  ፅጌ  ብርጌድ  ንስሮቹ  ድል   ተቀናጁ  ዛሬ ሊቱን  ስቦ  በማስከዳት  አ4 ...
24/09/2025

ሰበር ዜና 14/01/2018ዓ.ም
አፋበኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው እዝ በፍቃዱ በላይ ክ/ጦር አሳምነው ፅጌ ብርጌድ ንስሮቹ

ድል ተቀናጁ
ዛሬ ሊቱን ስቦ በማስከዳት አ4 የአብይ አሕመድን ወንበር ጠባቄ ብድን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የተቀበሏቸው ሲሆን በጠዋቱ ደግሞ 1 ከነሙሉ ትጥቁ የአሳምነው ልጆች ተቀብለውታል በድምሩ በዛሬው ለት አምስት 5 የአብይ አሕመድን ስራት የተቃወሙ የመከላከያ አባለት ሶስት ባለሁለት 3 እግር ክላሽ እኮብ እና 2 ጥቁር ክላሺ ይዘው የአፋበኃ ደቡብ አማራ በጠና አሳምነው እዝ በፍቃዱ በላይ ክ/ጦር አሳምነው ፅጌ ብርጌድ ተቀላቅለዋል ።

በዚህ የተበሳጨው የጃልሰኜ ምልስ የኦነግ መከላከያ ሰራዊት ከተማላይ ሞርተር በመጣል በንጹሃን ላይ ጉዳት ማድረሱን መረጃውን አድሰውናል

አሁንም በቦታው ውጊያ እየተደረገ ስለሆነ ዝርዝር መረጃውን በቀጣይ መረጃ እንመለሳለን

ድል ለአማራ ፋኖ 💪
ድል ለአማራ ሕዝብ💪
ክብር ለትግሉ ሰመአታት
14/01/2018ዓ.ም

24/09/2025

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው)!

መስከረም 14/2018 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በአርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) ስም የተሰየመ ዘመቻ በማወጅ በአምስቱም ኮሮች በተመሳሳይ ሰዓት ውጊያ በመክፈት የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ እያደረሰበት ይገኛል::

አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ በአምስቱም ኮሮች

ምስራቅ አማራ ኮር 1
ምስራቅ አማራ ኮር 2
ላስታ አሳምነው ኮር
ልጅ ዕያሱ ኮር
ንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር

በተመሳሳይ ሰዓት የፋሽስቱ ሰራዊት ላይ የተጀመረው "ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው)" የታለመ ግብ ያለው ሲሆን ገና ከጅምሩ ዛሬ መስከረም 14/2018 ዓ.ም በበርካታ ድሎች ታጅቦ ፍልሚያው ተጠናክሮ ቀጥሏል::

በዘመቻው የመጀመሪያ ቀን እስካሁን እስከ ረፋድ 4:30 ድረስ ወሳኝ ወታደራዊ ቦታዎችና ከተሞች በቁጥር ስር የዋሉ ሲሆን ክላሾች ብሬንና ስናይፐሮች ዲሽቃ ሞርተር 82 እና ሞርተር 120 እንዲሁም ኦራል ተማርኳል:: ዝርዝሩን በማስረጃ ይዘን እንመለሳለን!

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው)

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
መስከረም 14/2018 ዓ.ም

በደብረብርሃን  ከተማ የአብይ አሕመድ ጦር  እርስ በእርሱ መዋጋቱን ተከትሎ  የአብይ አሕመድ ጄኔራል የሆነው አበባው ታደሰ  የጦር አዛዦችን በደብረ ብርሃን ለግምገማ ሰብስቧል። ...........
24/09/2025

በደብረብርሃን ከተማ የአብይ አሕመድ ጦር እርስ በእርሱ መዋጋቱን ተከትሎ የአብይ አሕመድ ጄኔራል የሆነው አበባው ታደሰ የጦር አዛዦችን በደብረ ብርሃን ለግምገማ ሰብስቧል። ........ በተለያዩ የአማራ ቀጠናዎች ጦርነቶች ቀጥለዋል

Address

London

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Amhara Satellite Media Network ASAMN posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Amhara Satellite Media Network ASAMN:

Share

Category