Gonder tube / ጎንደር

Gonder tube / ጎንደር ይህ ፔጅ ለህዝብ ድምፅ የምንሆንበት ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች የምናደርስበት የህዝብ ልሳን ነው �

ጎንደር አዘነች🥺😭አባት መፅፅናቱን ይስጥህ 🥹
10/11/2025

ጎንደር አዘነች🥺😭
አባት መፅፅናቱን ይስጥህ 🥹

ሰበር ዜና ለሁለት ተከፍሎ የነበረው የአማራ ፋኖ  በጎንደር በአንድ የእዝ ሰንሰለት ስር ገብቷልፋኖወችም በደስታ በአንድነት ደስታቸውን ገልፀዋል ! ይህ የፋኖወች አንድነት ለአማራ ፋኖ ትልቅ ...
14/10/2025

ሰበር ዜና

ለሁለት ተከፍሎ የነበረው የአማራ ፋኖ በጎንደር በአንድ የእዝ ሰንሰለት ስር ገብቷል

ፋኖወችም በደስታ በአንድነት ደስታቸውን ገልፀዋል ! ይህ የፋኖወች አንድነት ለአማራ ፋኖ ትልቅ የምስራች ነው

ድል ለአማራ ህዝባዊ ሰራዊት

አርበኛ ኮማንዶ ፍቅሩ ሙልዬ
30/09/2025

አርበኛ ኮማንዶ ፍቅሩ ሙልዬ

Best picture
30/09/2025

Best picture

የስልጠና ጥሪ !ለመላው አማራ ወጣቶች "ኑ የተማረከውን የጦር መሣሪያ ታጠቁ" የሚል ጥሪ ቀርቧል!ከመስከረም 19/2018 ዓ.ም ጀምሮ ነፃ በወጡ ቀጠናዎች በሚገኙ ቢሮዎቻችን በአካል እየመጣችሁ...
30/09/2025

የስልጠና ጥሪ !

ለመላው አማራ ወጣቶች "ኑ የተማረከውን የጦር መሣሪያ ታጠቁ" የሚል ጥሪ ቀርቧል!
ከመስከረም 19/2018 ዓ.ም ጀምሮ ነፃ በወጡ ቀጠናዎች በሚገኙ ቢሮዎቻችን በአካል እየመጣችሁ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን:-

👉 የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በተቆጣጠራቸው ቀጠናዎች አዲስ ምልምል የፋኖ ሰራዊት መመልመያ መስፈርቶች:-

1. እድሜው ከ18 እስከ 40ዓመት ለወንድ፣ ከ18 እስከ 35 ዓመት ለሴት
2. መፃፍና ማንበብ የሚችል/ትችል
3. አማራዊ ስሜት ያለው/ያላት
4. በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ህጎች፣መመሪያዎችና ደንቦች ተገዥ የሚሆን/የምትሆን
5. ለማንኛውም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ፋኖ ግዳጅ ዝግጁ የሆነ/ች
6. ከደባል ሱሶች ነፃ የሆነ/ች( ጫት፣ሲጋራ፣ሀሺሽ እና መሰል አደንዛዥ እፆችና አልኮል)
7. ከማንኛውም ወንጀል ነፃ የሆነ /የሆነች
8. በማንኛውም ቦታ ቢመደብ/ ብትመደብ መስራት የሚችል/ የምትችል
9. የአማራ ብሔርተኝነት የገባው/የገባት
10. ሙሉ ጤነኛ የሆነ/የሆነች
11. የሚኖርበትን አካባቢ የሚገልፅ መታወቂያ ያለው /ያላት
12. በአካባቢው ማህበረሰብ የተመሠገነስነ-ምግባር ያለው/ያላት

ማሳሰቢያ:-ከዚህ በፊት በውትድርና ሙያ ማለትም በአማራ ልዩ ሃይል በመከላካያ ከአባል እስከ አመራር ድረስ የነበራችሁ በክተት ወደ ማሰልጠኛ ተቋሞች እንድትገቡና አማራዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፤ ይህንን ሳትወጡ ብትቀሩ ለአማራ ህዝብ ጥቁር ታሪክ ጥላችሁ እንዳታልፉ ታሪካዊ ጥሪ ተደርጎላችኋል።

አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ስልጠና መምሪያ

አዲስ አበባ ላይ የተከለከለችው እመብርሀን ጎንደር ዳመራ ላይ በዚህ መልክ ከፍ ብላ ውላለች
27/09/2025

አዲስ አበባ ላይ የተከለከለችው እመብርሀን ጎንደር ዳመራ ላይ በዚህ መልክ ከፍ ብላ ውላለች

ራስ አርበኛ ኪሩቤል ክንዱ ከጎንደር ከተማ እስከ ጭናና እንዲሁም ጋሸና የህውሀትን ስርዓት ወሻ የከተተ፤የአማራ ህዝብ በእጅጉ እንዲነቃ በተለያዩ የትግል ስልቶች ህዝብን ያነቃ፤የሀይማኖት ተቋም...
23/09/2025

ራስ አርበኛ ኪሩቤል ክንዱ ከጎንደር ከተማ እስከ ጭናና እንዲሁም ጋሸና የህውሀትን ስርዓት ወሻ የከተተ፤የአማራ ህዝብ በእጅጉ እንዲነቃ በተለያዩ የትግል ስልቶች ህዝብን ያነቃ፤የሀይማኖት ተቋም እንዳትደፈር ለማሀተቡ የቆመ፤ አሁናዊ ስርዓቱን አንባገነኑን ጎንደርከተማ ላይ በመፋለም 3ኛ ፓሊስ ጣቢያ የመሸገውን የአብይን ተልኮ አስፈፃሚ ምሽግ በመስበር የክብር መስዕዋትነት የከፈለ።

ውድ አባቱ በሀዘን ዋጋ የከፈለ ልጆቹን አድገው ማዐረግ ይዘው ሳያይ የሞቀ ትዳሩንና ቤቱን በመተው ለእውነት ቤዛ የሆነ!!!

ወንድማችን አንተ የሞትክለትን አላማ ዳር ለማድረስ የቻልነውን ሁሉ እናደርጋለን።እንወድሀለን።ነፍስ በአፀደ ገነት ያኑርልን!!!

አሳዛኝ ዜናበዛሬው እለት በአ.ፋ.ብ.ኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክ/ጦር በረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ፈንድቃ ቀበሌ መድሃኒያለም ገዳም ዓለም በቃኝ ብለ...
20/09/2025

አሳዛኝ ዜና

በዛሬው እለት በአ.ፋ.ብ.ኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክ/ጦር በረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ፈንድቃ ቀበሌ መድሃኒያለም ገዳም ዓለም በቃኝ ብለው ገዳም የተቀመጡ አባት አቡሃይ ተስፋየ ቁሜ የሚባሉ የ 80 ዓመት አዛውንት የ ፋኖ መረጃ ትሰጣለህ በሚል በ08/01/2018 ዓ.ም የአብይ ወንበር አስጠባቂ ሐይል ከገዳሙ ውስጥ በመግባት ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ደጋግመው በጥይት በመምታት እረሽነዋቸዋል።

እንሰባሰባለን!!እንሰለጥናለን!!እንታጠቃለን!!እናሸንፋለን!!የአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ስልጠና መምሪያ ጥንቅቅ ያሉ ኮማንዶዎች!!
20/09/2025

እንሰባሰባለን!!
እንሰለጥናለን!!
እንታጠቃለን!!
እናሸንፋለን!!

የአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ስልጠና መምሪያ ጥንቅቅ ያሉ ኮማንዶዎች!!

የታመመዉ በጉ ሀኪሙ  ቀበሮአቃቢዉም  ተኩላ ምስክር  ዝንጀሮዳኛዉ  ጅብ  ሆነና;ታሞ  መዳን  ቀረ አሳማዉ በዛና 💔
19/09/2025

የታመመዉ በጉ ሀኪሙ ቀበሮ
አቃቢዉም ተኩላ ምስክር ዝንጀሮ

ዳኛዉ ጅብ ሆነና;
ታሞ መዳን ቀረ አሳማዉ በዛና 💔

የጀግና መስዋነት!!ወጣቱ አርበኛ ማሩ ከቤ የአማራን ህዝብ ህልዉና፣ መብትና ክብር ለማስከበር ለአመታት አገዛዙን በፅናት፣ በታማኝነትና በቁርጠኝነት ሲታገል ኑሮ የክብር መስዋትነት ከፍሏል። ይ...
18/09/2025

የጀግና መስዋነት!!
ወጣቱ አርበኛ ማሩ ከቤ የአማራን ህዝብ ህልዉና፣ መብትና ክብር ለማስከበር ለአመታት አገዛዙን በፅናት፣ በታማኝነትና በቁርጠኝነት ሲታገል ኑሮ የክብር መስዋትነት ከፍሏል። ይህ ለታላቅ ህዝብ የተከፈለ ታላቅ መስዋትነት ነዉና ሁሌም በህዝብ ልብ ዉስጥ ትኖራለህ።

Address

Athens

Telephone

+251918731796

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gonder tube / ጎንደር posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share