
23/09/2025
ራስ አርበኛ ኪሩቤል ክንዱ ከጎንደር ከተማ እስከ ጭናና እንዲሁም ጋሸና የህውሀትን ስርዓት ወሻ የከተተ፤የአማራ ህዝብ በእጅጉ እንዲነቃ በተለያዩ የትግል ስልቶች ህዝብን ያነቃ፤የሀይማኖት ተቋም እንዳትደፈር ለማሀተቡ የቆመ፤ አሁናዊ ስርዓቱን አንባገነኑን ጎንደርከተማ ላይ በመፋለም 3ኛ ፓሊስ ጣቢያ የመሸገውን የአብይን ተልኮ አስፈፃሚ ምሽግ በመስበር የክብር መስዕዋትነት የከፈለ።
ውድ አባቱ በሀዘን ዋጋ የከፈለ ልጆቹን አድገው ማዐረግ ይዘው ሳያይ የሞቀ ትዳሩንና ቤቱን በመተው ለእውነት ቤዛ የሆነ!!!
ወንድማችን አንተ የሞትክለትን አላማ ዳር ለማድረስ የቻልነውን ሁሉ እናደርጋለን።እንወድሀለን።ነፍስ በአፀደ ገነት ያኑርልን!!!