
30/07/2025
በትናንትናው ዕለት የአቶ ተፈራ ወንድማገኝን ፎቶግራፍ በፔጃችን ያጋራን ሲሆን ብዙዎች በውስጥ መስመር ሰውየውን ባንዳ ነው በማለት ሲፅፉልን ውለዋል። እኛም እንላለን ተፈራ ህዝባዊ ቅቡልነት የነበረዉ ህዝባዊ መሪ ነበር።
ሌላው ነገር አቶ ተፈራ አሁን ላይ እየሠራ ያለው ሥራ ብዙዎችን እያስለፈለፈ ነው። አንድ ሰው ከነበረበት የሥራ ዘርፍ ሲወጣ ሌላ አማራጭ ፈልጎ ህይወቱን የማስቀጠል ግዴታ እንዳለበት መታወቅ አለበት። ለማንኛውም የተፈራ ስም ሲነሳ የሚደነብር የአማራ ጠላት እንጂ ወዳጅ አይደለም።