
27/05/2025
ከዛሬው እለት እንጀምራለን
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ተአማኒነት ያላቸውን መረጃዎች ከዛሬው እለት ጀምሮ ማቅረብ የምንጀምር ይሆናል።
በክልሉ በሁሉም ዘርፎች በሚባል ደረጃ ከህዝብ የሚነሱና በመንግሥታዊ ተቋማቱና መዋቅሮች የሚሸፋፈኑ ጉዳዮች ላይ እናተኩራለን።
ማንኛውም ሰው ጥቆማና መረጃ ሲኖረው በቴሌግራም Bot አድራሻችን t.me/southwestmedianetworkbot መላክና አብሮን በትብብር መሥራት ይችላል።
መረጃ ሳይዛነፍ አደባባይ ላይ ይሰጣል!
አብራችሁን ቆዩ!