31/10/2025
😔በወለላይቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ቀን የጽድቅ ሥራ አብረን እንስራ ::
🙏 እዩት እስኪ አያሳዝንም እኔስ አንጀቴን በላኝ ::
ዳዊት ዘመድኩን ይባላል አሁን ላይ ሁለቱም ኩላሊቶቹ አይሰሩም ተብሎ በሳምንት ሶስት ጊዜ በዻውሎስ ሆስፒታል ዲያሊስስ ያደርጋል እና በገንዘብ እጦት እየተሰቃየ ነው የሚረዳው የለም እና ያቅማችሁን እርዱት ስል በወለላይቱ ስም እጠይቃለሁኝ የማስቸግርህ 1000225899658 ዳዊት ዘመድኩን CBE ስልክ ቁጥሩ 0945149929 ነው::